╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩ ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል። Contact. @atronosebot please dont touch the leave button.😔😳😳
‹‹አንተ ምን አይነት ጥያቄ ነው የምትጠይቀኝ?››
‹‹አንቺ ደግሞ..!!ያው ለጫወታ ነው….፡፡››
‹‹እውነቱን ንገረኝ ካልከኝ….ከሶስታችሁም አንተን ሙሉ በሙሉ አውቅሀለሁ…ቁጥር አንድ ጓደኛዬ ብቻ ሳትሆን እንደ ወንድሜም ጭምር ነህ፤ፍቅርን በተመለከተ ግን አንተ የመጨረሻ ምርጫዬ ነው የምትሆነው፡፡አዎ እንደዛ የሚሆን ይመስለኛል…አፈቀርኩሽ ብትለኝ በቀላሉ አምኜ የምቀበልህ አይመስለኝም፤እና ጥሩ ባልም ይወጣሀል ብዬ አላስብም፡፡››
ያልጠበቀውን መልስ ነው የሰጠችው፡፡በውስጡ ከፍተኛ ቅሬታ ነው ያደረው፡፡ግን ቢሆንም በጥያቄው ገፋበት፡፡‹‹እሺ አሁንስ…?››
‹‹አይ ይቅርታ አድርግልኝ…..አሁንም እንዳዛው ነው ማስበው፡፡ደግሞም ትክክል ነኝ፡፡.አንተ የትዳር ሰው አይደለህም …ሀይ እስኩል ከገባን ጀምሮ እኮ በሴት እንደተከበብክ ነበር…..ሁል ጊዜ አንተን ፈልገን ወደግሩፓችን ለመቀላቀል እንደተቸገርን ነበር፡፡››
ይህን ስትል ወደምናቡ የተሰነቀረው ከአላዛር የእንጀራ እናት ጋር የነበረው ልጅ እስከማፀነስ ድረስ የዘለቀው የድብቅ ፍቅር ነው፡፡ዝግንን አለው፡፡ከዛ በኃላ በርዕሱ ላይ መግፋት አልፈለገም፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
atronosem" rel="nofollow">https://www.youtube.com/@atronosem
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
===============
በሶስተኛው ቀን አለማየሁና ሰሎሜ ተደዋውለው ተገናኙ፡፡ማታ አስራሁለት ሰዓት አካባቢ ሆቴል ነው የተገናኙት…ዝንጥ ብላ ነው የመጣችው፡፡በሞቀና በጋለ ሰላምታ ተቀበላት ፡፡ምግብ አዘው በልተው መጠጥ እየተጎነጩ ወሬ ጀመሩ ፡፡
‹‹እሺ እንዴት ነሽ..?ነገሮች እንዴት እየሄዱ ነው?››ሲል ለጫወታ መጀመሪያ የሚሆን አ.ነገር ሰነዘረ፡፡
‹‹ቆይ እስኪ የእኔ ጉዳይ ይቆይ…ለመሆኑ አንተ እንዴት ነህ?››መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት..እኔ ደግሞ ምን እሆናለሁ?››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹ማለቴ በቀደም ሳልጠይቅህ ….አገባህ እንዴ?››
‹‹አረ..በፍጽም፣ባገባ ኖሮ ቢያንስ ለእቴቴ ነግራት ነበር..ለእሷ ከነገርኩ ደግሞ ያው ልጇ ስለሆንሽ አትደብቅሽም ነበር፡፡››
‹‹አውቄዋለሁ….!!››
‹‹እንዴት .?ምኑን ነው ያወቅሽው?››
‹‹አንተ በቀላሉ የምትጨበጥ ወንድ አይደለህማ..አንድ ሴት አንተን አሳምና ወደ ጋብቻ ለመውሰድ በጣም ነው የሚከባዳት፡፡እርግጠኛ ነኝ ለማንም ሴት ከባድ ነው የሚሆንባት ፡፡››
‹‹እንዴ ያን ያህል አስቸጋሪ ሰው ነኝ እንዴ?››እሱን በተመለከተ በሰጠችው አስተያየት የእውነት ገርሞት ነው የጠየቃት ፡፡
‹‹አዎ እኔ እስከማውቅህ ድረስ፣ሀሳብህና ፍላጎትህ በደቂቃ ውስጥ ነበር የሚቀያየረው…መቀሌም ሞያሌም በአንድ ጊዜ መገኘት የምትፈልግ ለመረዳት አስቸጋሪ አይነት ሰው ነህ፡፡ማለቴ ነበርክ..አላውቅም ምን አልባት ባለፉት አምስት.. ስድሰት አመታት ተቀይረህ ሊሆን ይችላል..እኔ የማውቀው አሌክስ ግን እንደዛ ነበር፡፡››
‹‹በእውነትን እንደዛ አይነት ሰው መሆኔን አላውቅም ነበር፡፡ደግሞም አንድ እህት ወንድሟን በተመለከተ ይሄንን የመሰለ አስተያየት መስጠት ያልተለመደ አይነት ነው፡፡፡››
‹‹እንዴት ..ትክክለኛ ባህሪህን እኮ እየነገርኩህ ነው፡፡ለምሳሌ አስራሁለተኛ ክፍል ጨርሰን ማትሪክ እንደወሰድን አብረን ተማክረን ተግባረእድ ተመዝግበን ነበር፡፡ትምህርት ሲጀመር ግን ብን ብለህ ቤቱንም ከተማውንም ለቀህ ጠፋህ .ፖሊስ ለመሆን ተመዝግበህ ማሰልጠኛ መግባትህን እንኳን ለእኔ መንገር አልፈለክም..ከእናቴ ነበር የሰማሁት፡፡ሁል ጊዜ የሆነ ነገር አብረን እናቅዳለን..ትግበራው ላይ ግን ድንገት ታፈነግጣለህ፡፡በዚህ በዚህ ሁሴንና አላዛር ካንተ በጣም የተሻሉ ናቸው፡፡እነሱ በቃላቸው ይፀናሉ…በተለይ አላዛር››
‹‹ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ..ለገዛ ባልሽ እያደለሽ ነው..?ለመሆኑ ሁሴን አሁን የት ነው ያለው?››
‹‹ያው ከመሀካላችን የተሻለ ጭንቅላት ያለው እሱ ነበር ፡፡አሁን እንግሊዝ ሀገር የህክምና ዶክተር ሆኖ እየሰራ ነው…ግን በቅርብ ሳይመጣ አይቀርም፡፡››
‹‹አዎ ውጭ መሄዱንማ ሰምቼለሁ….ለማለት የፈለኩት ትደዋወላላችሁ ወይ ለማለት ነው?››
‹‹ከአላዛር ጋር እስክንጋባ ድረስ እንደዋወል ነበር፡፡ከዛ በኃላ ግን ደውሎልኝ አያውቅም፡፡.እኔም አንድ ሁለቴ ልደውልለት ሞክሬ ነበር ስልኩን ቀይሮታል መሰለኝ አልሰራ አለኝ፡፡››
‹‹ተበሳጭቶብሽ ነዋ?››
‹‹ምን ያበሳጨዋል?››
‹‹በጣም ያፈቅርሽ ነበር እኮ…!!››
‹‹ያፈቅርሽ ነበር ወይስ ይወድሽ ነበር?››
‹አንቺ ደግሞ …ሶስታችንም ነበር የምናፈቅርሽ..ይሄንን ደግሞ አንቺም በደንብ ታውቂያለሽ፡፡›.
የመደንገጥና ግራ የመጋባት ስሜት በፊቷ ላይ ተንፀባረቀባት ‹‹ምን እያልከኝ ነው…? እየቀለድክ ነው አይደል?››
‹‹አንቺ ነሽ እንጂ እየቀለድሽ ያለሽው…፡፡ ሶስታችንም ገና ማፍቀር እራሱ ምን እንደሆነ ሳናውቅ በፊት እናፈቅርሽ ነበር፡፡እድሜያችን በሙሉ ማነው በይበልጥ ሚያፈቅራት እያልን ስንፎካከለርብሽ ነው ያሳለፍነው፡፡››
‹‹እኔ ትምህርት ጨርሰን እስክንበታተን ድረስ አራታችንም እርስ በርስ የምንዋደድ የልብ ጓደኛሞች እንደሆን ብቻ ነበር የማውቀው፣በተለይ አንተ ወንድሜም ጭምር ስለነበርክ በዚህ መልኩ ላስብህ አልችልም፡፡ ››
‹‹ይሄን አላዛር እስከአሁን እንዴት ሳይነግርሽ…?ለነገሩ ምን ብሎ ይነግርሻል፤ አውቀሽ እሱ እንዳይከፋ በማሰብ ያላወቅሽ መስለሽ እንደምታስመስይ ነው የሚያስበው፡፡››
‹‹እሺ የሁሴንስ ይሁን ..አንተ የእውነት ታፈቅረኝ ነበር?››
‹‹ለዛውም ልክ በሌለው መጠን ነዋ….ለአንቺ ስል የማላደርገው ምን አለ..ቢያንስ የሞዴሱ ታሪክ ትዝ አይልሽም?››
‹‹አንተ ..ደግሞ ታስታውሰኛለህ እንዴ?ስንት አመት ሙሉ አንተ ምትገዛልኝ እየመሰለኝ አንጀቴን ስትበላው ኖረህ…አለችና በሳቅ ፈረሰች..እሱም ተከተላት፡፡
ሁለቱም በምናባቸው ወደኃላ ተጓዙና ትካዜ ውስጥ ገቡ
ሰሎሜ የወር አበባዋ የመጣው በ14 አመቷ ነበር፡፡ያንን ደግሞ ከግሩፑ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ያወቀው አለማየሁ ነበር፡፡የዛም ምክንያት ከሰሎሜ ጋር አንድ ቤት በመኖራቸው ነው፡፡ወር በመጣ ቁጥር ግን ለሞዴስ የሚሆን ብር እናትዬውን መጠየቅ እያሳቀቃት ስትበሳጭ ይሰማና ..ይሄንን ችግር የሚፈታበትን ዘዴ ማሰላሰል ይጀምራል፡፡
ከዛ ፡አላዛር በዛን ጊዜ ከትምህር ሰዓት ውጭ የሱቅ ስራ ይሰራ ስለነበረ ወደእዛው ነው የሄደው፡፡
‹‹እሺ ቱጃሩ እንዴት ነህ?››
‹‹ያሄው እንደምታየው ነው....ምነው ብቻህን?››
‹‹ማለት?››
‹‹ሰሎሜን ወይም ሁሴንን አስከትለህ ይምትመጣ መስሎኝ ነበር፡፡››
ከሁለቱን ማንን ይዤ ብመጣ ነበር የምትደሰተው?››ሲል መልሱን እያወቀው ጠየቀው፡፡
‹‹ምን ለማለት ነው…?ሁለቱም ጓደኞቼ ናቸው …ለምን መርጣለሁ?››
‹‹ተው እንጂ …አታስመስል፡፡››
‹‹አንተ ደግሞ…!››ብሎት ዝም አለ
‹‹ቆይ ..ሞዴስ አለህ እንዴ?››
አላዛር ደንግጦ‹‹የምን ሞዴስ?››ሲል ነበር መልሶ የጠየቀው፡፡
‹‹ሞዴስ ነዋ ..ሴቶች የወርአበባ ሲመጣባቸው ሚጠቀሙበት፡፡››ሲል ብራራለት፡፡
‹‹የለኝም፡፡››
‹‹ለምን አታመጣም..ሴቶች አይጠይቁህም?››
‹‹እሱማ አልፎ አልፎ ይጠይቁኛል፡፡››
‹‹እና ለምን አታመጣም?››
‹‹እንዲሁ…ብዙም አስቤበት አላውቅም…ግን አልገባኝም. .እንዴት ልትጠይቀኝ ቻልክ?፡››
‹‹አይ ሰሎሜ እኮ አላዛር ሞዴስ የሚሸጥ ቢሆን እኮ በየወሩ አንድአንድ ይሰጠኝ ነበር…በየወሩ እቴቴን አላስቸግርም ነበር ስትል ሰምቼት ነው፡፡››
በመደነቅ‹‹በእውነት እንደዛ አለች…?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ ብላለች››ሲል ነበር ፍርጥም ብሎ የዋሸው፡፡
‹‹ግን የወር አበባ ታያለች ማለት ነው?››
‹‹እንዴ ለምን አታይም ሴት አይደለች?››
‹‹ማለቴ ገና ልጅ ነች ብዬ እኮ ነው፡፡››
‹‹ምነው አንተ መርጨት አልጀመርክም እንዴ?››
‹‹አንተ ደግሞ ታበዛዋለህ፡፡››
‹‹እንደውም ቆየች ..ባይሎጂ ላይ አልተማርክም እንዴ ..?አንድ ሴት እኮ ከ12 ዓመቷ ጀምሮ የወርአበባ ልታይ ትችላለች፡፡››
‹‹እሱማ አውቃለሁ…በቃ አሁን አደገች ማለት ነው?››
‹‹አዎ ..በደንብ እያደገችልን ነው፡፡››
‹‹በቃ…ከነገ ጀምሮ አመጣለሁ፡፡››
‹‹ጥሩ ..ለዚህ ወር ተገዝቶላታል..ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ትሰጣታለህ፡፡››
‹‹አዎ..ምንም አታስቢ በላት፡፡››
‹‹እሺ እላታለሁ..የወር አበባዋ የሚመጣው በ22 ወይም በ23 አካባቢ ነው…ስለዚህ በ20 በ20 እየመጣሁ ወስድላታለሁ፡፡››
‹‹ችግር የለውም..ግን እራሷ መጥታ ለምን አትወስድም፡፡››
አለቃውን ለመጥራት ወደ በሩ ብሄድ በሩ ተዘግቷል፡፡ በተከታታይ አንኳኳሁ፡፡ ሃምሳ አለቃው በበር አመታቴ ደንግጦ እየተቻኮለ መጣና፤ “ምነው! ማንበብ አልፈለክም?" አለኝ፡፡ መግቢያውን እንዲያነበው ሰጠሁት፡፡ አንብቦ እንደጨረሰ ምንም ነገር ያልገባው በመምሰል፤
"እና ምንድነው? ምን ተፈጠረ?" አለኝ፡፡ "አልማዝ መሞቷን እስካልነገርከኝ ድረስ ወደ ሚቀጥለው ገፅ ማለፍ አልችልም፤ ግዝት አለበት'' አልኩት፡፡ እሱም እንደመሳቅ እያለ፤ "አቶ አማረ፤ እኔ ለጥያቄዎ በሙሉ መልስ የሚሆንዎትን ዲያሪ ሰጥቼዎታለሁ፡፡ ማንበብና አለማንበብ የእርሰዎ የራስዎ ምርጫና ውሳኔ ነው" ብሎ ጥሎኝ ወጣ፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
አለማየሁ ምን መናገር እንዳለበት ግራ ገባው‹‹ሶስታችን ማለቴ አንተ እኔና ሁሴን በጋራ የገባነውና ቃል ኪዳን ታስታውሳለህ?››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ አስታውሳለው..ጊዜው ሲደርስ ሰሎሜን ፊት ለፊታችን አስቀምጠን ‹‹ሶስታችንም በጣም እናፈቅርሻለን አንቺ ከሶስታችን ማንኛችንን ትመርጪያለሽ ?›ብለን ልንጠይቃትና በእሷ ውሳኔ መሰረት አንዳችን ፍቅረኛዋ..የተቀረነው ሁለታችን ደግሞ ጓደኞቾ እንደሆን እንድንቀጥል ቃል ተግባብተን ነበር››
‹‹ብራቦ..በትክክል አስተዋሰሀዋል…ግን አንተ ምንድነው ያደረከው?››
‹‹ሁለችሁም ምንም ሳትሉ ስትሰወሩ ምን ማድረግ ነበረብኝ…?ሌላ ጩሉሌ እስኪጨልፋት አፌን ከፍቼ መጠበቅ ነበረብኝ…?አንተም ወደፖሊስ ማሰልጠኛ ስትገባ ሁሴንም እስኮላርሽፕ አግኝቶ ወደውጭ ሲሄድ እሺ ምን ላድርግ..አንተ በእኔ ቦታ ብትሆን ተመሳሳዩን አታደርግም ነበር …?››ሲል ለህሊና የሚከብድ ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹እዛ ላይ እንኳን እውነት አለህ…ግን እንድታውቅ የምፈልገው አሁን እየናገርኩህ ያለው ነገር ከበቀል ጋር ምንም የሚያገኛኘው ነገር የለም፡፡እኔ ሁለታችሁንም ነው ለመርዳት እየጣርኩ ያለሁት…ችግሮች መፍትሄ አግኝተው ትዳራችሁ የሰመረ እንዲሆን ነው ፍላጎቴ››
‹‹እንደዛ ከሆነ ታዲያ ለድሮ ጓደኛህ አንድ እድል ስጠኝኛ…እውነቱን ለመናገር እስከአሁን ከፍተኛ ህክምና አልሞከርኩም አንድ ወር ስጠኝ እንጥፍጣፊ እድሌን ልሞክር… አስፈላጊ ከሆነ ከሀገር ውጭም ቢሆን ሄጄ ሞክራለው፡፡››
ኩማንደሩ ሰባ ፐርሰንት እንደማይሳካለት በውስጡ እያመነ ፈቀደለት፡፡ደግሞም ከመፍቀድ ውጭ ምንም አማራጭም አልነበረውም…ጉዳዩ ፍርድ ቤት ቢደርስ እንኳን እንደዚህ አይነት የመጨረሻ እድል ሳይሰጠው ቀጥታ በቃ ፍታት ብሎ አይፈረድበትም፡፡ አይኑን ወደእሱ ላካቸውና ተመለከተው፡፡ፊቱ ላይ ፍንጥርጣሪ ተስፋ ያነበበ መሰለው፡፡አመስግኖት ሰሎሜ የምትፈታበትን ቅድመ ሁኔታ ለሟሞላት ከእሱ ተለይቶ ሄደ፡፡
አለማየሁም …‹‹ካልተሳካልህ ሰሎሜ የእኔ ነች››ሲል በውስጡ አሰበና ፈገግ አለ፡፡
አላዛር በዛው ቀን ማታ ላይ አስፈላጊውን ለዋስ የተጠየቀውን ብር አስይዞ ሰሎሜን በማስፈታት ይዞት ወደቤት ሄደ፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
atronosem" rel="nofollow">https://www.youtube.com/@atronosem
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
…‹‹በቃ ምንም ማድረግ አንችልም ማለት ነው?››አላዛር ነው በተስፋ መቁረጥ የጠየቀው፡፡
‹‹አይ የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን››ሁሴን ተናገረ
‹አዎ….የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን ..የሆነ ሀብታም ፈልገን ለምን ወግትን ብር አንቀበለውም››የአለማየሁ ሀሳብ ነበር፡፡
‹‹ከዛ የተሻለ ሀሳብ አለኝ..አሁን ወደሰፈር እንሂድ››ሁሴን ነበር መላሹ፡፡
‹‹ምን ለማድረግ?››
‹‹ነገ የትምህርት ቤት ተማሪዎችንና ጋዜጠኞችን ይዘን ይሄንን ሆስፒታል እንወረዋለን››
‹‹እንዴት አድርገን...?ተማሪው እሺ ይላል?››
‹‹አዎ ጥሩ ዘዴ ተጠቅመን ከቀሰቀስን ይሳካልናል፡፡
አነአለማየው ቤት ተሰብስበው ለቅስቀሳ የሚጠቀሙበትን ፅሁፍ ሲያረቁ አመሹ፡፡
እህታችን ከሞት እንታደጋት፡፡
ሰሎሜ ግርማ በጠና ህመም ታማ ሆስፒታል ከተኛች 15 ቀን እንዳለፋት እናውቃለን፡፡ በቀጣዬቹ 15 ቀናት ቀዶ ጥገና ካላደረገች ..ትምህርት ቤቱን ለአንድ ቀን ዘግተ፤ እጃችንን ወደኃላ አጣምረን ፤ለቀብር ቤተክርስቲያን መዋላችን ማይቀር ነው፡፡
እኛ እሷን ለማዳን ቤተሰቦቻችንን ሁሉ አስቸግረን የተቻለንን ብር አሰባስበናል…50 ሺ ብር በእናትዬው እጅ አለ..ሆስፒታሉ ግን 70 ሺ ካላሳዚያችሁ በስተቀር ቀዶ ጥገናውን ማድረግ አልችልም ብሏል፡፡ይሄ ምን አይነት ሰባዊነት ነው፡፡ነገ በሰሎሜ ቦታ እኛ ብንታመምስ ተመሳሳዩ አይደል የሚገጥመን…?እኛ ተማሪዎች መብታችንን ማስከበር አለብን፡፡ከአስራአምስት ቀን በሃላ ወደቀብር ከመሄድ በነገው ቀን ልክ በእርፍት ሰዓት ተሰብስበው ሆስፒታሉን በሰላማዊ ሰልፍ መውረር አለብን..ከዛ መንግስትም ቢሆን ጣልቃ ገብቶ እህታችን እንድትታከም ማድረግ አለበት፡፡በቦታው ላይ የሬዲዬና የቲቪ ጋዜጠኞች ስለሚኖሩ ድምፃችን በደንብ እንደሚስተጋባ አውቃችሁ ለዚህ ተባባሪ እንድትሆኑ እንጠይቃለን፡፡፡
የሚል መልእክት በእጅ ፅሁፍ አረቀቁና…ኮፒ ቤት ሄደው ለምነው በነፃ አፃፉ፡፡በሰፈር ያሉት ኮፒ ቤቶች ሁሉ አንድ 50 ሌላው መቶ እያለ ከሶስት መቶ በላይ ኮፒአስደረጉና ጥዋት አንድ ሰዓት ትምህርት ቤት በራፍ ላይ ተገኙ፡፡ …ከዛ እያንዳንዱ ተማሪ ወደትምህርት ቤት ሲገባ አንድ አንድ ወርቀት እየታደለ ነበር የገባው…በእረፍት ሰዓት ማንም ተማሪ በትምህርት ቤት ቅፅር ጊቢ ውስጥ አልቀረም ነበር፡፡አስተማሪዎችም ሆነ ዘበኞቹ ሁኔታውን ሊቆጣጠሩ ቢሞክሩም ሁሉነገር ከአቅማቸው በላይ ነበር የሆነው….
የትምህርት ቤቱ ዳሪክተር በኃላ እንዳያስጠይቀው ወዲያው ለአካባቢው ፖሊስ በመደወል ሁኔታውን አስረዳ፡፡፡ከአራት መቶ በላይ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ሆስፒታሉን ወረሩት፡፡የተፈጠረውን ነገር ለማጣራትና ከዚህም ከዚያም የተሰበሰቡ ከሺ ባላይ የሚሆኑ በአካባቢው ሚያልፉ ሰዎች ሰልፉን ተቀላቅለው የበለጠ ደማቅና አስፈሪ አደረጉት፡፡ ….ከተለያየ ጣቢያ የተውጣጡ ጋዜጠኞች ካሜራቸውን ደቅነው በሰልፉ ፊት ለፊት ተኮለኮሉ፡፡አድማ በታኝ ፖሊስና የእሳት አደጋ መኪና፤አንቡላስ መኪኖች በአካባቢው በቅርብ እርቀት በተጠንቀቅ ቆመው ይታያሉ፡፡ሆስፒታል ውስጥ ያሉ ታካሚዎች ምን እንደተፈጠረ ግራ በመጋባት ትርምስ ፈጠሩ..ሀኪሞችም ስራቸውን እንዴት እንደሚሰሩ ግራ ተጋቡ…
ከተማሪዎች አንደበት ሚወጣው መፈክር እና በእጃቸው ፅፈው የያዙት ፅሁፍ ነበር የጉዳዩን ምንነት እንዲያውቁ ያደረገው፡
‹‹ሰሎሜ በገንዘብ እጥረት መሞት የለባትም፡፡››
‹‹ሆስፒታሉ ለሰሎሜ ህክምና ወጪላይ ቅናሽ ማድረግ አለበት፡፡››
‹‹ሰሎሜ ዛሬውኑ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላት እንፈልጋለን፡፡››
ከቆይታ በኃላ ትንንትና ያናገሩት የሆስፒታሉ ኃላፊ በግንባሩ ላይ ላቡ እየጠንጠባጠበ ሆስፒታሉ በረንዳ ላይ ከሰልፈኛ ተማሪዎች ፊት ለፊት ቆሞ በድምጽ ማጉያ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹አንዴ ፀጥታ፡፡በእውነት ጉዳዩ እዚህ መድረስ የለበትም ነበር፡፡የሆስፒታሉ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ከአንድ ሰዓት በኃላ ተሰብስቦ ውሳኔ ያስተላልፋል፡፡እና በእርግጠኝነት የጓደኛችሁ ቀዶ ጥገና 24 ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይሰራላታል፡፡ይሄንን ቃል የገባሁት በህዝብና በሚዲያ ፊት ስለሆነ ምንም ስጋት አይግባችሁ፡፡አሁን ብዙ በሽተኞች እጃችና ላይ አሉ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ደግሞ ስራችንን መስራት ሰለማንችን…ምንም አይነት ግርግር ሳትፈጥሩ ቀጥታ ወደትምህር ቤታችሁ ተመለሱ…እንደምታዩት ብዙ ፖሊስ በአካባቢው አለ..ችግር እንዳይፈጠር አደራ….ብሎ ላቡን በመሀረብ እየጠረገ ወደውስጥ ተመለሰ፡፡ተማሪዎችም እርስ በርስ እየተነጋገሩ እንዳመጣጣችው ወደትምህር ቤት ተመለሱ፡፡ በእነሱ ምክንያት የተሰበሰበውም የፀጥታ አካልና ተሸከርካሪም እንደፈሩት ምንም ጉዳት ባለመድረሱ ተደስተው እንደአመጣጠቸው ተመለሱ…ከሰዓታት በኃላ ግን ሙሉ ሚዲያው ጠቅላለ ይሄንን ጉዳይ አስፋፍቶና አጋኖ ማቅረብ ጀመረ….አንዳንዱ ሚዲያ የህክምና ባለሞያ ጋብዞ ስለሀገሪቱ የህክምና ዋጋ ውድነት አስተነተነ..ሌላው የህግ ባለሞያ ጋብዞ ህጉ ምን ይላል የሚለውን ግንዛቤ ለማስጨበጥ ሞከረ.. ሌላው ከጤና ጣቢያ ባለስልጣናትን በስልክ በመጠየቅ የመንግስትን አቋም ለማወቅ ሞከረ፡፡
ሁለት ሰዓት ዜና ላይ ግን ሁሉም የሚፈልገው ምስራች አየሩን ተቋጣጠረው፡፡ ለሰሎሜ እናትና ለጓዶቾ የሚያስፈነጥዝ ዜና ነበር፡፡
የሆስፒታሉ ቦርድ ተሰብስቦ በመነጋገር…የተማሪ ሰሎሜን ኬዝ በልዩ ሁኔታ በመመልከት እናቷ ለብቻዋ የምታሳድጋት በመሆኑና ተማሪ ጓደኞቾ እሷን ለማዳን ገንዘብ ከማዋጣት አንስቶ ያደረጉትን ከፍተኛ ትግለ እና አርአያ ያለው ተግባር ከግንዛቤ በማስገባት ሆስፒታሉ ያለምንም ክፍያ ቀዶ ጥገናውን በነፃ ሊያደርግላት ወስኗል፡፡እናትዬው ለቀዶ ጥገናው ልትከፍለው የነበረውን ብር ልጅቷን ከቀዶ ጥገናው በኃለ በማገገም ሂደት ውስጥ ለሚያስፈልጋት ወጪ እንዲሆናት ፈቅዷል፡፡››የሚል መግለጫ.. ሰጠ፤ እንዳሉትም..በማግስቱ ጥዋት ሶስት ሰዓት ላይ ሰሎሜ ወደቀዶ ጥገና ክፍል ገባች፡፡5 ሰዓት ከፈጀ ውስብስብ ቀዶ ጥገና ቆይታ በኃላ በሽታዋ ተወግዶ ወደ ፅኑ ህክምና ክፍል ተዘዋወረች..በዛ መንገድ ከሞት ሾልካ አመለጠች፡፡ሰሎሜ በጓደኞቾ ጥረት እና ተአምራዊ ትጋት ድና ከወር በኃላ ወደትምህርት ቤት ስትመለስ በትህርት ቤት ውስጥ በጣም ዝነኛና ታዋቂ ሆና ነበር፡፡እሷ ብቻ ሳትሆን ጓደኛቾም ጭምር የተከበሩና የተመሰገኑ ሆኑ፡፡ጥምረታቸውም ‹‹ምን አይነት ጓደኛነት ነው?››እየተባለ ሁሉም የሚቀናበትና እንደምሳሌ የሚቀርብ ሆኖ በሁሉም ዘንድ እውቅና አገኘ፡፡
ሁለቱም ከትዝታቸው ሲመለሱ አይኖቻቸው እንባ አቅርረው ነበር…..
ኩማንደር አለማየሁ ጉሮሮውን አፀዳዳና ‹‹አሁን ወደሁለተኛው ጉዳይ እንሸጋገር››ሲል አላዛርንም ከገባበት ትካዜ እንዲወጣ አደረገው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ምንድነው?››ግራ በመጋባትና በፍራቻ ስሜት ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይማ ዋናው ነው…ይሄን ሁሉ ችግር ያመጣውና ልጅቷን በውድቅት ለሊት ብን ብላ ከቤት እንድትወጣ ያደረጋት ችግር››
‹‹ዝም ብለህ እኮ ነው..ጊዜዊ የባልናሚስቶች ጭቅጭቅ ነው…ግድ የለም እኔ አስተካክለዋለው…ሁለተኛ አይደገምም፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነህ?››ኮስተርና ቆፍጠን ብሎ ጠየቀው፡፡
አላዛር ደነገጠ‹‹ማለት?››
‹‹አላዛር …ሁሉን ነገር አውቄዋለው…እኔ የአንተም ሆነ የእሷ የሰሎሜ ጓደኛ ነኝ…እዚህ ጋር ምንም የምንደባበቀው ነገር መኖር የለበትም፡፡››
‹‹ያው እድሜ ለእናንተ …በእጄ 50 ሺ ብር አለኝ…..አሁን ከአስር እስከ20 ሺ ብር ነው የሚያስፈልገኝ ፡፡
‹‹ይሄንን ብር የምታገኚ ይመስልሻል?፡፡››
‹‹አዎ ልጆቼ አገኛለሁ…እንደምንም ማግኘት አለብኝ››
‹‹በእውነት እቴቴ በጣም ደስ ይላል…በቃ ዛሬ ወይም ነገ ቀዶ ጥገናውን ታደርጋለች ማለት ነው?››
‹‹እንግዲህ ሰዎቹ ብሩን ዛሬ ወይም ነገ ከሰጡኝ ወዲያውኑ ቀዶ ጥገናውን ማድረግ ትችላለች፡፡››
‹‹የትኞቹ ሰዎች ናቸው ብሩን የሚሰጡሽ?››
ልናገር አልናገር በሚል ሀሳቧ ተከፋፈለባት…እነዚሀ ልጆች ይህ ቀዶ ጥገና እውን እንዲሆን ከእድሜያቸውማ ከአቅማቸውም የማይመጣጠን ተአምራዊ ስራ ሰርተዋል…እናም ከእነሱ ሚስጥሩን መደበቅ እንደሌለባት ተሰማት፡፡
‹‹ልጄ ቀዶ ጥገናውን እስክታደርግና ደህና እስክትሆን አሁን የምነግራችሁን ነገር ለማንም እንድትናገሩ አልፈልግም፡፡››
‹‹እቴቴ እመኚኝ…ለማንም አንናገርም፡፡›› እንደምትፈልገው እንደሚያደርጉ ቃል ገቡላት፡፡
‹‹የቤቴን ቁልፍ ልሸጠው ነው፡፡100 ሺብር ተስማምቼለሁ፡፡››
ሁሉም ተደናግጦ እርስ በርስ ተያዩ‹‹እንዴ እቴቴ የቤት ቁልፍ እንዴት አድርጎ ነው 100 ሺ ብር የሚያወጣው..?እንደዛ ከሆነ እኔም ለምን የቤታችንን ቁልፍ ሰርቄ አላመጣልሽም…ከዛ ትሽጪዋለሽ››አለ አላዛር፡፡
‹‹አንተ ደግሞ..መቼ ነው ነገር ቶሎ የሚገባህ..ቁልፍ መሸጥ ማለተ እኮ እቤቱን ጠቅላላ መሸጥ ማለት ነው…ለነገሩ አንተ ገንዘብ ካወጣልህ እራስህንም ከመሸጥ ወደኃላ አትልም›› አላማየው በቁጣ አብራራለት፡፡
‹‹ይሄ መሆን የለበትም…..እቴቴ እንደዛ እንዳታደርጊ ..እንዳትስማሚ››ሁሴን በንዴት ተናገረ፡፡
‹‹አይ ልጆች… ማረፊያ ጎጆዬን መሸጥ ለእኔ ቀላል ውሳኔ ይመስላችኋል ..?ግን በዚህ ምድር ላይ ከልጄ ህይወት የሚበልጥ ምንም ነገር የለም..፡፡እሷ ትዳንልኝ እንጂ በረንዳ ብወጣም ግድ የለኝም፡፡››በማለት ለውሳኔዋ ቁርጠኛ መሆኗን ነገረቻቸው፡፡
‹‹እንዳታድረጊው….20 ሺ ብር አይደል የጎደለው…..ይሄንን ብር በሁለት ቀን ውስጥ እናገኛለን….ሁለት ቀን ብቻ ስጪን..አሁን ተነሱ እንሂድ የምንሰራው ስራ አለን››በማለት ሁሴን ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡እቴቴ ኮስተር ብላ ‹‹አይ ልጠብቃችሁ አልችልም ..በሁለት ቀን ይሄን ያህል ብር ከየት ታመጣላችሁ?››ልትላቸው አልደፈረችም…በሳምንት ጊዜ ውስጥ ከአርባ ሺ ብር በላይ ሰብስበው አስረክበዋታል….ስለሆነም ያላት ምርጫ እንሱን ማመን ነው..እንዳሏት ሰበብ አስባብ እየፈጠረች ገዢዎቹን ለሁለት ቀን ማዘግየት እንዳለባት ወሰነች፡፡ በልጆቹ ንግግርና ትጋት ስሜቷ እንደተነካ ሆስፒታሉን ለቀው ሲወጡና ከአይኗ እስኪሰወሩ ድረስ ፈዛ ስታያቸው ነበር፡፡
ሁለቱም ጓደኞቹ የሁሴንን ትዕዛዝ ተቀብለው ያለምንም ተቃውሞ ከተቀመጡበት ተነሱና ተከተሉት፡፡
‹‹አንተ ምን መሆንህ ነው…?መለመን ያለብንን ቦታ ሁሉ ለምነናል …መጠየቅ ያለብንንም ሰው ጠይቀናል..አሁን እንዴት ብለን ነው የጎደለውን ብር የምናገኘው?፡፡
‹‹ሀሳብ አለኝ ….ኑ ተከተሉኝ››ብሎ ወደለቀቁት የሆስፒታል ህንፃ ፊቱን አዙሮ መራመድ ጀመረ፡፡
‹‹እንዴ…ታዲያ ለምንድነው ወደሆስፒታል የምንመለሰው?››
‹‹የሆስፒታሉን ኃላፊ ማናገር አለብን ..እቴቴ እንዳታየን እየተጠነቀቃችሁ፡፡››
‹‹ምንድነው ምናናግረው…?››
‹‹ሂሳብን እንዲቀንስ እንጠይቀዋለን፡፡››
‹‹ሚስማማ ይመስልሀል?››
‹‹እንሞክራለን››
ከአንድሰዓት አድካሚ ጥረት በኃላ የሆስፒታሉ ኃላፊ ቢሮ መግባት ቻሉ፡፡
‹‹እሺ…እኔን ለማናገር ይሄንን ሁሉ ግርግር የፈጣራችሁት ለምን ጉዳይ ነው?››፡፡ቦርጫሙና ኩፍሱ የሆስፒታል ሃላፊ በሚቆራረጥ ድምፁ ጠየቃቸው፡፡
‹‹ለጓደኛችን ብለን ነው….ሰሎሜ የእኛ የልጅነት ጓደኛችን ነች…በጣም ነው የምንወዳት…አይደል እንዴ?››
‹‹አዎ ትክክል ነው… በጣም ነው የምንወዳት ..በአፋጣኝ ቀዶ ጥገናው ተደርጎላት እንድትድን እንለፈልጋለን…፡፡››
‹‹ግራ እያጋባችሁን ነው…እኛ ታዲያ ቀዶ ጥገናውን መች አናደርግም አልን?››ኃላፊው ጠየቃቸው፡፡
‹‹ያው ነው…በአሁኑ ጊዜ እናትዬው 70 ሺብር ከየትም ማግኘት አትችልም፡፡አሁን በእጇ 50 ሺብር አላት፡..››
‹‹ያንን ሀምሳ ሺ ብር በየሰፈሩ እና በትምህርት ቤታችን ለምነን የሰበሰብነው ነው፡፡››
‹‹አዎ የቀረውን ብር ማግኘት አንችልም…እናትዬው የቀበሌ ቤቷን ቁልፍ ሸጣ የጎደለውን ብር ለማሞላት ከገዢዎች ጋር እየተነጋገረች ነው››
እየተቀባበሉ ሀላፊውን አጣደፉት..እሱ ግን ብዙም ፊት ሊሰጣቸው አልፈለገም፡፡‹‹ጥሩ ነዋ..››ሲል መለሰላቸው፡፡
‹‹ምን ጥሩ ነው…ቤታቸውን አጡ ማለት ቀጥሎ እንዴት ነው የሚሆኑት..?ልጅቷ እኮ አባት የላትም…እናቷ በኪራይ ቤት ብቻዋን አንዴት አድርጋ ነው ምታኖራት..?አሁን ከህመም ብትድን እንኳን ቆይቶ በችግር ይሞታሉ፡፡››
‹‹ልጆች አንድ ያልገባችሁ ነገር ያለ ይመስለኛል .፡፡ለኛ እንደዚህ አይነት ጉዳይ በየጊዜው ነው የምንሰማው..ደሀ ሀገር ውስጥ መኖራችን አትርሱ…እንደዚህ አይነት ነገር ሰልችቶናል …እንደውም ጓደኛችሁ እድለኛ ነች ቢያንስ እሷን ለማሳከም የሚያስፈልጋችሁን ብር ለመሙላት ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ..ጭራሽ ምንም ነገር ማድረግ የማይችሉ እና አይናቸው እያየ ልጆቻቸውን ለሞት አሳልፈው የሚሰጡ ስንት ወላጆች አሉ መሰላችሁ ፡፡ደግሞ አትርሱ …አስተያየት አድርገን እንጂ እያንዳንዱን ወጪ ብናስብ ክፍያው ከመቶ ሺ ብር በላይ ነው የሚሆነው፡፡››
‹‹እና የመጨረሻ መልሶት ነው?፡፡››
‹‹አዛናለው….ቸግሮኛል የሚሉ ታካሚዎችን ጥያቄ ሁሉ የምንቀበል ከሆነ በኪሳራ ሆስፒታላችንን መዝጋታችን ነው፡፡አሁን በሉ ሂዱ….ሌሎች ሰራዋች ተቆልለው እየጠበቁኝ ነው››
ጓደኛሞቹ እርስ በርስ ተያዩና ተጠቃቅሰው ወጡ…‹‹በቃ ምንም ማድረግ አንችልም ማለት ነው?››አላዛር ነው በተስፋ መቁረጥ የጠየቀው፡፡
‹‹አይ የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን››ሁሴን ተናገረ
‹አዎ….የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን ..የሆነ ሀብታም ፈልገን ለምን ወግትን ብር አንቀበለውም››የአለማየሁ ሀሳብ ነበር፡፡
‹‹ከዛ የተሻለ ሀሳብ አለኝ..አሁን ወደሰፈር እንሂድ››ሁሴን ነበር መላሹ፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
atronosem" rel="nofollow">https://www.youtube.com/@atronosem
🔴 የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 10 ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው ። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN አርጉ 🏃♀️🏃♂️🔥
Читать полностью…‹‹ነገሩ እንደምታስበው የአጥር ጉዳይ ብቻ አይደለም…አሁን ያለንበትን ጊዜ ታውቀዋለህ..ከለሌቱ ሰባት ሰዓት የፓሊስ ጣቢያ አጥር መናድ ..እንዲሁ እንደቀልድ የትራፊክ አዳጋ ብቻ ተብሎ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም…የትኛውን እስረኛ ለማስለቀቅ ነበር ዕቅዷ..?የትኛው የሽብርተኛ ቡድን አባል ነች…?ወዘተ…እኚህንና መሰል ጥርጣሬዎችን ያዘለ ጉዳይ ነው፡፡››
አላዛር በንዴት ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ በሚርገበገብ ድምፅ መናገር ጀመረ‹‹አረ በፈጣሪ …ከልጅነቷ እስከ ጉርምስናዋ ስር መሰረቷን ታውቃለህ…ጓደኛህ ነች…አንድ ቤት ለብዙ አመታት አብራችሁ ኖሯችኋል...እኛ እንኳን ስለፖለቲካ ስናወራ እንዴት እንደሚያቅለሸልሻትና ጠብታ ያህል ፍለጎት ኖሮት እንደማያውቅ ታውቃለህ..?እንዴት እንዲህ ትላለህ?››
‹‹እኔ እኮ አይደለም እንደዛ የምለው…ሁኔታው ወይም አሰራሩ ነው..፡፡እኔ ጋር የቀረበልኝ የምርመራ ሰነድና መጀመሪያ የመረመሯት መርማሪዎች ቅድመ ግምት እንደዚህ እንደነገርኩህ ነው፡፡
‹‹እርዳታ…ታዲያ ጓደኝነት ለምኑ ነው…?እንደውም ከጓደኛም በላይ ለአንተ እህት ማለት ነች…ለአመታት እናቷ አቴቴ አሳድጋሀለች …››
‹‹አረ አረጋጋው…እኔ እኮ የሚቻለኝን ሁሉ እያደረኩ ነው….እህቴ እንደሆነች ለበላይ ሀለቆችም ነገሬቸዋለሁ፡፡ በአካባቢው የተገኘችው እኔ ቢሮ ያለው መስሎት ወደቤት ይዛኝ ለመሄድ ስትመጣ አደጋው እንዳጋጠማት አስረድቼያቸው ነገሩ እንዲለዝብ አድርጌለሁ....ግን ዝም ብዬ መልቀቅ አልችልም..እንደምታየው ንብረት ወድሟል..በእሷ በኩልም በለሊት ከቤት አስወጥቶ ለዚህ ችግር ያበቃትን ምክንያት ከስር ከመሰረቱ ማወቅና ዳግመኛ እንዳይደገም ማድረግ አለብኝ…ያንን ማድረግ የፖሊስነትም የወንድምነትም ኃላፊነቴ ነው፡፡››
‹‹ማለት…?እሱ አስፈላጊ ነው?››
ኩማንደሩ ሊመልስለት ሲል ወታደሩ ሰሎሜን አስከትሎ ስለመጣ ንግግሩና አቆመና ከመቀመጫው ተነስቶ ሰሎሜን ወደውስጥ እንድትገባ ጋበዛት….ከዛ ወታደሩን ሸኘና በራፉን ዘግቶ ወደመቀመጫው ተመለሰ፡፡
አላዛር ተንደረደረና ሰሎሜ ላይ ተጠመጠመባት..እሷ ዝም ብላ እንደስልክ እንጨት በመገተር በትዝብት ታየው ጀመር…
‹‹የእውነትም ምንም አልሆንሽ….?
አልተጎዳሽም….?ይቅርታ ..እኔ ነኝ ለዚህ ያበቃሁሽ …..በጣም ይቅርታ የእኔ ፍቅር ፡፡››ተንሰፈሰፈ፡፡
አለማየሁ ጣልቃ ገባና‹‹የምታወሩት ነገር ካለ ለ10 ደቂቃ ክፍሉን ልለቅላችሁ እችላለሁ››አላቸው፡፡
አላዛር በደስታ ፊቱ በራ…ሰሎሜ ግን በቁጣ ተቃወመች‹‹ምንም ምናወራው ነገር የለም…ለምርመራ የጠራኸን መስሎኝ ነበር የመጣሁት…››
አላዛር ልርገፍ እያለ የሚተናነቀውን እንባ ገድቦ ለማስቀረት እየታገለ‹‹የእኔ ማር… እኔ ነኝ እኮ አይኗን ካለየሁ ብዬ ለምኜው ያስመጣሁሽ..የደረሰውን አደጋ ስሰማ ማመን አልቻልኩም…አይዞሽ የሚደረገውን አድርጌ ዛሬውን አስወጣሻለሁ››
የተቋጠረ ፊቷ ሳይፈታ‹‹የሚደረገውን አድርጌ…..?ሚደረገውን ማድረግ ብትችልማ እዚህ ባላተገኘሁ ነበር
…ኩማንደር ወደእስር ቦታዬ መመለስ እፈልጋለው››አለች፡፡
አላዛር በንግግሯ ሽምቅቅ አለ፡፡
ኩማንደር አለማየሁ‹‹እሺ በቃ››ብሎ መጥሪያውን ሲጫን በረንዳ ላይ ሲጠብቅ የነበረው ፖሊስ በፈጥነት መጣ፡፡
‹‹ሳጂን መልሳት በቃ››
ሳጅኑ በእጁ የያዛውን በሰማያዊ ፔስታል ያለ እቃ ወደውስጥ ዘርግቶ …‹‹.ኮማንደር እቃው መጥቷል››አለው
ከማንደሩም ፈገግ አለና‹‹ጥሩ ..ስጣት ለእሷ ነው››አለው፡፡
ሰሎሜ ግራ በመጋባት ሳጅኑ ወደ እሷ የዘረጋውን ፔስታል ተቀበለችና ውስጡን ከፍታ እያየች በከፊል ወደአለማየሁ ዞር በማለት
‹‹ምንድነው ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
ኮማንደር አለማየሁ በፈገግታ እንደተሞላ ‹‹በቢጃማ ከቤት ስለወጣሽ…ቀሚስ ምናምን ገዝቼልሽ ነው፡፡እንደሚሆኑሽ ተስፋ አደርጋለው››ሲል መለሰላት፡፡
እሷም ስስት ያለበት ፈገግታ ፈገግ በማለት ‹‹አመሰግናለሁ››አለችና ቀድማ ወደውጭ መራመድ ጀመረች…አላዛር የተወሰነ እርምጃ አብሯት ተራመደና ወደኃላ ዞራ ስትገላምጠው ባላበት ተገተረ..እሷ ከፖሊሱ ጋር ወጥታ ሔደች፡፡
አላዛር ያየውና የሰማቸው ነገሮች ሁሉ ውስጡን እየሸረካከቱት በቆዘመ ስሜት ወደመቀመጫው ተመለሰና ተቀመጠ፡፡
አለማየሁ ምንም ፋታ ሳይሰጠው ‹‹
እንነጋገር ?››አለው፡፡
‹‹እሺ ኮማንደር….እንነጋገር››
ብሎ እንደህጻን ልጅ በመሽቆጥቆጥ ወደኩማንደሩ በፍራቻ አይኖቹን አቁለጨለጨ፡፡
‹‹በመጀመሪያ የወደመውን ንብረት ማለቴ አጥሩን መልሶ ለመገንባት ምን ያህል ብር እንደሚያስፈልግ የእኛ ሰዎች ከወረዳ መሀንዲስ አስመጥተው እያስገመቱ ነው ፡፡ውጤቱ እንደደረሰ የተተመነውን ብር አስይዘህ በዋስ እንድትፈታ እንደርጋለን..ግን እንደምታየው የፈረሰው አጥር የፖሊስ ጣቢያ ነው፡፡ከቀላል እስከአደገኛ እስረኞች የሚታሰሩበት ስፍራ ስለሆነ ከነገ ጀምሮ በአፋጣኝ ከተቻላ በአንድ ቀን ካልሆነም በሁለት ቀን መልሶ መሰራት አለበት፡፡በዚህ መሀከል የሆነ ነገር ቢከሰት የማንወጣበት ገደል ውስጥ ነው የምንገባው፡፡
‹‹አረ ችግር የለውም..እኔ እሳት የላሱ ባለሞያዎች አሉኝ…ያው ሙሉውን ግንብ በአንድ ቀን መገንባት አይቻልም ….የመጀመሪያው አራት አምስት ድርድር ነገ ተሰርቶ የተወሰነ መምጠጥና መድረቅ አለበት..ከዛ የቀረውን ከነገወዲያ ያገባድዱታል.. ሙሉውን ቁመት በአንድ ቀን እንገንባ ካልን ስለሚናድ ነው››
‹‹ገባኝ..እሱ ችግር የለውም..አንተ ባለሞያ ስለሆንክ ታውቀዋለህ…..››
‹‹አዎ ..ልክ እንደልጅነታችን ከገባችበት ችግር አንድ ላይ ተባብረን ልንታደግባት ይገባል››
አለማየው ለተወሰነ ጊዜ ትካዜ ውስጥ ገባና ‹‹ልጅ ሆና የታመመችበትን ጊዜ ታስታውሳለህ››ሲል አላዛርን ጠየቀው፡፡
አላዛር‹‹እንዴት ዘነጋዋለው…የሚረሳ ጉዳይ አይደለም እኮ…ሲል መለሰለትና ሁለቱም በዝምታ ተውጠው ወደቁዘማ ውስጥ ገቡ፡፡ አሁን እያሉት ያሉት ታሪክ የተከሰተው ስድስተኛ ክፍል እያሉ ነበር፡፡ክፍል ውስጥ ገብተው የሂሳብ ትምህርት እየተማሩ ነበር፡፡መምህሩ ጥያቄውን ብላክቦርድ ላይ እየፃፈ ተማሪዎችን እንዲሰሩ ያደርጋል፡፡በትክክል የሰሩትን ተማሪዎች በጠቅላላ የክፍሉ ተማሪዎች እንዲያጨበጭቡላቸው በማድረግ በሞራል ሲገነባቸው፤ ያቃታቸውን ደግሞ በርትተው እንዲያጠኑ በመምከር ወደቦታቸው እንዲመለሱ ያደርጋል፡፡እና ጥያቄው ሄዶ ሄዶ ሰሎሜ ጋር ደረሰ፡፡ወጣችና ነጩን ጠመኔ ከመምህሩ ላይ ተቀብላ በለስላ ጣቶቾ ብላክቦርዱ ላይ የቁጥር ድርድር በመፃፍ የሂሳብ እንቆቅልሹን ለመፍታት መጣር ጀመረች፡፡መሀከል እንደደረሰች ግን ወደላይ የወጠረችው እጇ ተንሸራቶ ወደታች ተመለሰ፡፡ከዛ ከጉልበቷ እጥፍ አለችና አንገቷን ወደግራ በኩል እጥፍ አድርጋ ዝልፍልፍ በማለት ወለሉ ላይ ተዘረረች፡፡ከአስተማሪው ቀጥሎ በፍጥነት ስሯ በመድረስ በድንጋጤ እየጮኹ ዙሪያዋን የከበቧት ሶስቱ ጓደኞቾ ነበሩ፡፡ከዛ ትምህርት ቤቱ ለአንቡላንስ ደውሎ ወደሆስፒታል እንድትወሰድ አደረጉ፡፡ ሁሴንና አላዛር በአንቡላንሱ ሆነው አብረዋት ወደሆስፒታል ሲሄዱ አለማየሁ ደግሞ መጥፎውን ዜና ለእናቷ ለመናገር ወደሰፍር በሩጫ ነበር የተፈተለከው፡፡
በመምጣቱ ውበቷን ይበልጥ አጎላው፡፡ አልጋው እስኪጠበን ድረስ በየተራ እየተገለባበጥን መሳሳሙን ተያያዝነው፡፡ ከንፈሬ ከከንፈርዋና ከአንገትዋ ጋር እየተጫወተ፣ ቀስ በቀስ ሸሚዟን ፈትቼና ጡት መያዣዋን አውልቄ እንደጦር የቆሙትን ጡቶችዋን መዳሰስ ጀመርኩ፡፡ የጡቶችዋ ጫፎች ቀስ በቀስ መወጠር ጀመሩ፡፡ ወደ ታች
ሸርተት ብዬ በተራቸው እነሱንም መሳምና መላ አካልዋን መዳሰሱን ተያያዝኩት፡፡ አልማዝ ራሷን የሳተች እስኪመስል ድረስ ያለምንም ተቃውሞ ሁለመናዋን ሰጥታኝ ስለነበር በዚሁ ተደፋፍሬ የሱሪዋን ቁልፎች መፍታት ስጀምር ግን ከእንቅልፏ ባንና የተነሳች በሚመስል ሁኔታ ከነበረችበት ስመመን ወጥታ በንዴት ፊቷን አኮሳትራ እጄን መቆንጠጥ ጀመረች፡፡ እኔ ግን ተስፋ ሳልቆርጥ ደግሜና ደጋግሜ መሞከሬ አልቀረም ፡፡ በመጨረሻ ግን ቁንጥጫው ሲበዛብኝና ቁልፉ ቢፈታም ጂንሱ በቀላሉ የማያስገባኝ መሆኑን በመረዳቴ ሁሉንም ነገር የተወ መስዬ ልብሴን አወላልቄ አንሶላ ውስጥ ገባሁ፡፡ እሷ ግን ውስጥ ገብታ ለመተኛት አመነታች፡፡ በኋላ ግን እንድታምነኝ ስለወተወትኳትና ልትተኛበት የሚያስችል ሌላ አማራጭ ስላልነበራት ልብሷን አወላልቃ ውስጥ ገባች፡፡ ውስጥ እንደገባች ቀስ በቀስ አግባብቼ የተቋረጠውን የፍቅር ጨዋታ ቀጠልን፡፡ በላዬ ላይ አስተኝቻት ጡቷ ደረቴን እየገፋው፣ ከሰውነታችን በሚወጣው ሙቀት የተነሳ ገላችን በሙጫ የተያያዘ ያህል በላብ ተጣብቆ፣ ከንፈር ለከንፈር መሳሳምና ትንፋሽ ለትንፈሽ መለዋወጥ ቀጠልን፡፡ ትግሉም ከጂንስ ጋር መሆኑ ቀርቶ ከፓንት ጋር ሆነ፡፡ እንደተለመደው እጄ ወደ ፓንቷ ጎራ ካለ ግን ቁንጥጫው የማይቀር ነበር፡፡ በመጨረሻው ቁንጥጫው ቢበዛብኝ፤ "ለምን ትቆነጥጭኛለሽ " አልኳት፡፡ "ምን ነካህ! እኛኮ ገና ተማሪዎች ነን፡፡ ማርገዝ ቢመጣ እኮ ከሁሉም ነገር ልደናቀፍ ነው ::በዚህ ላይ ደግሞ እኔ ልጃገረድ ነኝ" አለችኝ፡፡ ልጃገረድ መሆኗን ባልጠራጠርም ከእሷው አፍ ስሰማ ግን እሷን የማግኘትና የመጀመሪያዋ የመሆን ስሜቴም ይበልጥ ጨመረ፡፡ "አልሚና እኔ በጣም እወድሻለሁ፡፡ ልጃገረድ መሆንሽንም አውቃለሁ፣ እኔ ደግሞ የምፈልገው አንቺን ለዘላለሙ የእኔ የብቻዬ ለማድረግ ነው፡፡ አንቺም እንደእኔ የምታስቢ ከሆነ ለእኔ ልትሰጪኝ የሚገባ ክቡር የቃል ኪዳን ማሰሪያ ቢኖር ክብረንፅኅናሽ መሆን አለበትና ለምን ትከለክይኛለሽ "አልኳት፡፡ "እኔም እወድሃለሁ፣ ካንተ መለየትም አልፈልግም፣ ግን ሁሉም ነገር መደረግ ያለበት በጊዜው ነው፡፡ አሁኑኑ ለማድረግ የሚያስቸኩለን ነገር የለም ። ለስጦታውም ቢሆን እኔ ዛሬ ተዘጋጅቼ አልመጣሁም፡፡ ደግሞም ክቡር የሆነውን ስጦታዬን በሠርጌ ዕለት እንጂ እዚህ አልቤርጎ ውስጥ ልሰጥህ አልሻም፡፡ አንተም ደግሞ እርግዝና ቢመጣ የሚያስከትለውን ችግር አስበህ የገባህልኝንም ቃል መጠበቅ አለብህ" አለችኝ
ይሁን እንጂ እየተሳሳምን በሄድን ቁጥር ልንቆጣጠረው ወደማንችለው የስሜት ማዕበል ውስጥ ገባን፡፡ በተለይ እኔ ሰውነቷ ሲነካኝ፣ በከፊል ወደ አውሬነት ተለውጬና፣ ቃል የገባሁትን ሁሉ ወደ ጎን ትቼ፣ በተደበላለቀ የፍቅርና የስካር ስሜት ተገፋፍቼ ኃይል በተቀላቀለበት ከፍተኛ ስሜት የጭኖቿን በሮች በርግጄ ገባሁ፡፡ ሁሉም ነገር ከተጠናቀቀና የእሷን ጩኸት ከስማሁ በኋላ ነበር ምን እንዳደረግሁ የተረዳሁት፡፡ የሚገርመው ግን በስሜትና በስካር ውስጥ ሆኜ የእሷን ልመና ለመስማት ጆሮዬ ፍፁም ፍቃደኛ አለመሆኑ ነበር፡፡ ከአልማዝ ዓይኖች እምባ ሲፈስ ሳይ ደነገጥኩ፡፡ “አልሚና ይቅርታ አድርጊልኝ፣ ወድጄ አይደለም፣ ልቋቋመው ያልቻልኩት ስሜት ገፋፍቶኝ ነው ቃሌን ያፈረስኩት፡፡ ይህንን ሁሉ ለማድረግ ያስገደደኝ ላንቺ ያለኝ ፍቅር ነው፡፡ ምንጊዜም ቢሆን የማልከዳሽ የሁልጊዜ ፍቅረኛሽ ነኝ፡፡ አትቀየሚኝ የኔ ፍቅር፣ ዛሬ የሰጠሽኝ ስጦታ ጊዜው ሳይታሰብ ቀድሞ ከመምጣቱ በስተቀር መቼም ቢሆን የኔው ነው፡፡ ይቅር በይኝ የእኔ ፍቅር'' እያልኩና እየሳምኩ ለመንኳት፡፡ "ሳመኝ" ብላ ዝምታዋን አስወገደች፡፡ ሀዘን ተወግዶ በቦታው ደስታ ተተካ፡፡ ሁሉም ነገር እንደገና ፍቅር በፍቅር ሆነ። ውሎ ሲያድርም በእኔ ላይ ያልተጠበቀ ነገር መጣ፡፡ ይኸውም ፍቅር መደበኛ፣ ትምህርት ግን የትርፍ ጊዜ ሥራ መሆኑ ቀጠለ፡፡ ማትሪክ አልፌ የገባሁት በፍቅር ልመረቅ እንጂ ለትምህርት የመጣሁ አልመስልህ እስኪለኝ ድረስ የዘወትር ሥራዬ አልማዝ ሥር መወሸቅ ሆነ፡፡ ድንገት ከአንድ አስፈሪ ቅዥታማ ሕልም ክፉኛ ደንግጦ እንደባነነ ሰው እኔም ከዚያ የቱ መነገርና የቱ መቅረት እንደነበረበት እንኳ ካልለየሁትና ገደቡን ከሳተ ትረካዬ ባንኜ ቀና አልኩና ከባድ ሽክም እንደወረደለት ሰው በረጅሙ ተነፈስኩ።ሃምሳ አለቃውን ፊት ለፊት አየሁት፡፡ የደከመው ቢመስልም ይህን ሁሉ ቅጥልጥል ታሪክ በጽሞና መከታተሉ ገረመኝ፡፡ አንዳች የተጠነሰስ ውስብስብ ነገር ቢኖር ነው እንጂ እንዴት ይህን ያህል ጊዜ ሰጥቶ በዝምታ ሊያደምጠኝ ቻለ? በማለት ጥርጣሬዬ ይበልጥ ጨመረ፡፡ ሃምሳ አለቃው በተራው በረጂሙ ተነፈስ፡፡ ከተጠየቅሁት በላይ እና ውጪ ማውራት ያልነበረብኝን ታሪክ ተገቢ ላልሆነ ሰው ማውራቴ ታወቀኝ፡፡ ታሪኩ ውስጥ ሰጥሜ ስለነበር ያለፈ ታሪክን የማወራ ሳይሆን አሁን በተደረገ አንዳች ድርጊት ውስጥ የተሳተፍኩ ያህል ነበር የተሰማኝ፡፡ እሱም በታሪኩ እጅግ ተመስጦ ስለነበር ማውራቴን ካቆምኩ በኋላ በእጅጉ ዘግይቶ፤ " ከዛስ? " አለኝ፡፡ እኔም ንዴት በተቀላቀለበት ድምፅ፤
"ሀምሳ አለቃ ከዚህ በላይ ምን እንድነግርህ ነው የምትፈልገው? ላንተ መንገር የማይገባኝን ታሪክ ሁሉ ሳልደብቅ አወራሁልህ። ከዚህ በላይ ምን እንዳወራልህ ነው 'አዛስ' የምትለኝ:: ይልቁንስ አንተ ስለ እግዚአብሔር ብለህ አልማዝ አሁን ስላለችበት ሁኔታ ንገረኝ አልኩት፡፡
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_4
በኋላ ግን ያለ የሌለ ኃይሌን ተጠቅሜ ከላዬ ላይ ገፍትሬ ጥዬው ተነሳሁ፡፡ እሱ ግን ከወደቀበት ተነስቶ "እወድሻለሁ አልሚ" እያለ እንደገና ሊታገለኝ ሲል ተፈትልኬ ከዶርም ወጣሁ፡፡ ከዛ በኋላ ከኤልሳ ጋር ቅልጥ ያለ ጠብ ተጣላን፡፡ እንዴት የእኔን ፍላጎት እንኳን ሳትጠይቀኝ ከእሱ ጋር ተማክራ እንዲህ ታደርጋለች ብዬ ሳኮርፍ፣ ምክንያቷ ባይገባኝም እሷ ደግሞ ከእኔው ብሳ ተናዳ ሳንነጋገር ለዕረፍት ወደየቤታችን ሄድን፡፡ አስራ አምስት ቀን ሙሉ ስልክ ሳንደዋወል ዕረፍት አልቆ ተመለስን፡፡ በኋላ የዶርም ልጆች መጣላታችንን ስላወቁ እናስታርቃችሁ ይሉናል፡፡ እኔም ሆንኩ እሷ ሌላ ጓደኛ ስለሌለን ሳንግደረደር ለመታረቅ ተስማማን፡፡ በኋላም እርቅ ላይ ስንነጋገር ለካስ አጅሬ ለእሷ፤ "ዛሬ እዚህ ከአልማዝ ጋር ስለተቀጣጠርንና ለአንቺ መንገር ፈርታ ንገራት ስላለችኝ፣ ስትመጣ ብትወጪልኝ ብሎ ስለጠየቃት እንደወጣችና የእሷን ምክንያት ሳልጠይቅ ስላኮረፍኳት መቀየሟን ነገረችኝ። ባለመነጋገራችን ምክንያትና ያውም በማይሆን ነገር አላግባብ አስራ አምስት ቀን ሙሉ ባለመገናኘታችን ተቃቅፈን ተለቃቅስን ወደ ድሮው ጓደኝነታችን ተመለስን፡፡ ከዚያ በኋላ የተሾመን ዓይን ማየት ባልፈልግም ኤልሳ፤ "አሁን ተቀያይመን የግቢው ሰው ሲያይ ያልሆነ ነገር ሊያወራብን ይችላል፡፡ እኔ ወደፊት እንዳያስቸግርሽ እነግረዋለሁ" ስላለችኝ እንደድሮው ሳልዘናጋ ይኸው በጓደኝነታችን ቀጥለናል"፡፡ ብላ ብዙ ተጨማሪ ነገር ስጠብቅ ታሪኩን መሀል ላይ አቆመችው፡፡ ድንገት የሃምሳ አለቃውን አየሁት፡፡ የሚነገረው ታሪክ እንዳልገባው ሰው ወይም የሚተረክለትን ተረት እንደጠላ ህፃን ፊቱን አጨማዶ ይመለከተኛል፡፡ ቀጥልም አትቀጥልም የሚል _ ሁኔታ ስላላየሁበት ለአፍታ ያህል ዝም ካልኩ በኋላ አወራሬ ፈሩን ይሳት ወይም አይሳት ሳላመዛዝን ትረካዬን ቀጠልኩ፡፡ ይህንን እንደነገረችኝ ሌላ ማወቅ የምፈልገው ጥያቄ ስለነበር፤ “ከዛስ በኋላ አላስቸገረሽም?" አልኳት፡፡ "ከዛም በኋላ ባገኘኝ ቁጥር እንደሚወደኝ፣ የፈለገውን መስዋእትነት ከፍሎ የሱ እንደሚደርገኝ ይዝታል፡፡ እኔን ትቶ ይልቅ የምትወደውን አብሮ
አደጉን ኤልሳን ቢጠይቃት እሺ እንደምትለው እየደጋገምኩ ብነግረውም፣ እሱ ዓይኑን ከእኔ ላይ ማንሳት አልፈለገም፡፡ እኔ ደግሞ ለእሱ ቅንጣት ታህል ፍቅር የለኝም፡፡ በተለይ አንተን ካገኘሁ በኋላማ ለዓይኔም አስጠልቶኛል፡፡ ግን ኤልሳን ላለማስቀየም ስል ሳልወድ በግድ አልፎ አልፎ ሲመጣ አዋራዋለሁ፡፡ እንዲያውም ተስፋ ቆርጦ እንዲተው በማሰብ የውሸቴን ከአንተ ጋር ፍቅር እንደጀመርኩ ብነግረውም እሱ ግን መሟዘዙን አልተወም፡፡ ያም ሆነ ይህ እኔ ድርሻዬን አግኝቻለሁ፣ እሱም ጊዜው ሳያልፍበት አጠገቡ ያለውን ድርሻውን ቢያፍስ ይሻለዋል" ብላ ወገቤን አቅፋ ደረቴ ላይ ጋደም አለች፡፡ ይሆናል ብዬ ያልገመትኩትን ነገር በመስማቴ ቅናት ቢጀማምረኝም፣ እንደምትወደኝ በማወቄ ግን ሰውነቴ በደስታ ተፍነከነከ፡፡ ሳብ አድርጌ እቅፌ ከንፈሯን ሳምኳት፡፡ እሷም ስትጠብቀው የነበረውን ነገር ያገኘች ይመስል ያለ አንዳች መግደርደር ትስመኝ ጀመር፡፡ ቀስ በቀስ እየተሳሳምን ሳሩ ላይ ጋደም አልን፡፡ በከፊል እላይዋ ጋደም ብዬ ጣቶቼን ፀጉርዋ ውስጥ ወሽቄ እያፍተለተልኩ ከንፈሯን፤ ጉንጮችዋንና አንገትዋን ሳምኳቸው፡፡ ሰውነቴ እሳት አጠገብ የተቀመጠ ያህል ጋለ፡፡ ሳላስበው ለዓመታት ከተዘፈቅሁበት የሐፍረት አረንቋ ውስጥ በደቂቃዎች ውስጥ ተስፈንጥሬ ወጣሁ፡፡ በአንድ በኩል ሁሌ ስመኛትና ሳልማት የነበረችውን የፍቅር እመቤቴ የእኔ እንደሆነች በማረጋገጤ የአሸናፊነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የተሾመን ዛቻና ከሀብታም ቤተሰብ መምጣቱን ሳስብ የፈለገውን ማድረግ የሚያስችል ገንዘብ እንዳለውም ስለማውቅ ፍቅሬን እንዳይነጥቀኝ መፍራቴ አልቀረም፡፡ አዎ! አልማዝ ከዛ ቀን በኋላ እውነተኛ ጓደኛዬ ሆነች፣ ማለትም የፍቅር እመቤቴ፡፡ ነገር ግን ተሾመ በቀላሉ እጅ መስጠት ስላልፈለገ በየጊዜው ብቻዋን ባገኛት ቁጥር በጣም ያስፈራራት ጀመር፡፡ አንድ ቀን ከጥናት መልስ ከቤተመጻሕፍት ስንወጣ የአልማዝ ፊት ዓይኗ አካባቢ በልዟል፡፡ እንዳየኋት ደነገጥኩ፡፡ ምን እንደሆነች ብጠይቃትም ደህና ነኝ ከማለት ውጪ መልስ ልትሰጠኝ አልፈለገችም፡፡ ፈትሬ ስይዛት አማራጭ አልነበራትምና ተሾመ ማታ ብቻዋን ስትሄድ አግኝቷት "አንዴ አናግሪኝ" እያለ ሲለምናት፣ እሷ ግን ላለማናገር ብላ የያዘበትን እጁን መንጭቃ ለመሄድ ስትሞክር በጥፊ እንደመታትና በሕይወት እስካለ ድረስ ከእሱ ሌላ ባል አግብታ መኖር እንደማትችል ክፉኛ ዝቶባት እንደሄደ ነገረችኝ፡፡ በድርጊቱ ከመናደዴ የተነሳ ፊቴ ተለዋወጠ፡፡ "ይኸ አንተን የሚመለከት አይደለም፣ አትናደድ፣ ካላረፈ እኔ ራሴ እከሰዋለሁ፣ ዛሬ ልከሰው ነበር፡፡ አሁን እንዲህ ሆኜ ዲኑ ቢያይ ከትምህርት ቤት ስለሚያባርረው በእኔ የተነሳ ሕይወቱ እንዳይበላሽ ኤልሳ ስለለመነችኝና
ከእዚህ በኋላም አንዲት ነገር ቢያደርግ ለቤተሰቦቹ ስልክ ደውላ እንደምትነግራቸው ስላስፈራራችው ነው ዝም ብዬ ያለፍኩት" አለችኝ፡፡ እኔ የውስጤን በውስጤ ይዤ ያልተናደድኩ ለመምሰል ሞከርኩ፡፡ ይሁን እንጂ ማታ እንቅልፍ የሚባል ነገር በዓይኔ አልዞረም፡፡ ለበቀል ከመቸኮሌ የተነሳ ሌሊቱ አልነጋ አለኝ፡፡ ጠዋት መማሪያ ክፍልም ውስጥ ሆኜ ሳስብ የነበረው ምን ማድረግ እንዳለብኝ ነበር፡፡ ምሳ ከበላሁ በኋላ እየተጣደፍኩ ከግቢው ፊት ለፊት ወደአለችው ባቲ ተብላ ወደምትጠራው ጫት ወደሚሸጥባት መንደር ሄድኩ፡፡ ልክ ጫት እንደሚገዛ ሰው ሆኜ ስጠባበቅ፣ አጅሬ እንደተለመደው ብቻውን እየተጎማለለ ከሩቅ ሲመጣ አየሁት፡፡ ፌስታል ገዝቶ እኔ ወደ ነበርኩበት አካባቢ ጫት ለመግዛት ሲመጣ ድንገት ሳያስበው በቡጢ ፊቱ ላይ መትቼ ዘረርኩት፡፡ ድንጋጤው ሳይለቀውና ከወደቀበት ሳይነሳ ቁልቁል እያየሁትና የሌባ ጣቴን ቀስሬ በዛቻ እያወዛወዝኩ፤ "ሁለተኛ ትነካትና እገድልሀለሁ፣ በእሷ መጣህ ማለት በዓይኔ መጣህ ማለት ነው" አልኩት፡፡ አጅሬ እኔ መሆኔን ሲያይ ከወደቀበት ተስፈንጥሮ ተነሳ፡፡ ከአፍንጫው የሚወጣው ደም በአገጩ ላይ እየወረደ ደም የላሰች ውሻ መስሎ ከፊት ለፊቴ ቆሞ ሲያፈጥብኝ ፍርሀት ወረረኝ፡፡ ከመቅጽበት ለመከላከል እንኳን ፋታ ሳይሰጠኝ በቡጢ ነርቶ ብድሩን መለሰ፡፡ ምቱ ጠንካራ ቢሆንም ተንገዳግጄ ቆምኩ እንጂ እንደእሱ መሬት ላይ አልተዘረርኩም፡፡ ከዚያ በኋላማ ገላጋይ ደርሶ ባያድነኝ ኖሮ ይህ ግድንግድ ባላንጣዬ አዋርዶኝ ነበር፡፡ ደግነቱ ገላጋይ መሃላችን እንደገባ እኔ እንደእሱ ብዙም ያዙኝ ልቀቁኝ ሳልል ወደ ግቢ በጥድፊያ አመራሁ፡፡ ከኋላ ኋላዬ ለገላጋይ እያስቸገረ፤ "ቆይ አንተ የሴት ልጅ! እኔ ተሾመ አይደለሁም እሷን ካልደፋሁልህ፣ ያኔ ምን እንደምትሆን አያለሁ" እያለ ይፎክራል፡፡ ከአሁን አሁን ደረሰብኝ እያልኩ እፈራ ስለነበር ከድምፁ እየራቅሁ ሄጄ ዘበኞች ካሉበት ከግቢው በር ላይ ስደርስ "እፎይ" አልኩ፡፡ አገጬ አካባቢ ትንሽ አበጥ ከማለት ውጪ ባለመድማቴ የአሸናፊነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ እርግጥ ዕድሜ ለገላጋይ! ብድሩን የሚመልስበት ተጨማሪ ጊዜ አላገኘም እንጂ ትንሽ ዕድል አግኝቶ ቢሆን ኖሮ "የተጨማደደ ጣሳ" ሳያስመስል አይለቀኝም ነበር፡፡" ድንገት ሳላስበው ሃምሳ አለቃው የሚቀደድ የወፍራም ካርቶን ድምፅ የመሰለ ሳቅ ሳቀና፤ “አሃ! የተባለው ሁሉ ልክ ነዋ! ተደባድባችኋላ!'' አለኝ፡፡
ከ 15 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል
የ 200 ብር ካርድ የሚያሸልም ጥያቄ!
ማየት፣መዳበስ እና መንካት የምንችለው የኮምፒውተር ክፍል የቱ ነዉ
ፊቴን ከአስፈሪ ፊቱ ላይ አዙሬ ወደ መስኮቱ እያየሁ ትረካዬን ቀጠልኩ። "ኤልሳቤጥ" አልኩ ምን ለማውራት እንደፈለግሁ ሳይገባኝ፡፡ “አዎ! ኤልሳቤጥ የጥቁር ቆንጆ ነች፡፡ ለእኔ ካልሆነ በስተቀር አብዛኛው ሰው ከአልማዝ የበለጠች ቆንጆ አድርጎ የሚመለከታት እሷን ነው:: በተለይ የቆዳዋ ቀለም፤ ሰልካካ አፍንጫዋ፣ ዞማ ፀጉርዋና የአካሏ ቅርፅ በሙሉ ቁንጅናን በምሳሌነት ለማሳየት የተፈጠረች ሞዴል አስመስሏታል፡፡ ዓይን ሳቢ ጥቁር ቀለሟ ከምትለብሳቸው ነጣ ያሉ ልብሷችዋ ጋር ተዳምረው በግቢው ካሉ ሴቶች ሁሉ ደምቃ እንድትታይ አድርጓታል፡፡ የውብ ፊቷ ቅርጽ ተመጥኖ የተሠራ ሲሆን አንገትዋ መለሎ ነው፡፡ ቁመትዋ እንደ አልማዝ ረዘም ያለ ሲሆን የሰውነቷ ቅርዕ ግን ከአልማዝ በተለየ ሁኔታ ስምንት ቁጥር የሚባል ዓይነት ነው፡፡ በዚህ ላይ ምንጊዜም ሳቅ የማይለያት ፍልቅልቅ ነች:: ስትስቅ ድምፅዋን ከፍ አድርጋ ስለምትስቅ ማንም ሰው ሳይወድ በግድ ማነው የሚስቀው ብሎ ለማየት ዞር ማለቱ አይቀርም፡፡ ዞሮም ካየ አሳሳቅዋ ማራኪ በመሆኑ ዓይኑ እሷው ላይ ተተክሎ ይቀራል፡፡ ኤልሳቤጥ የአዲስ አበባ ነዋሪ ስትሆን የሃብታም ቤተሰብ ልጅ በመሆኗ የዘመናዊ ልብስ ቅድ አዘውትራ የምትከታተልና የምትጋጌጥ ነች፡፡ ባጠቃላይ ቀጭን መሆኗ ካልሆነ በስተቀር ምንም የማይወጣላት ቆንጆ ነበረች፡፡ ወደ በኋላ ላይ እየተዋወቅን ስንሄድ ከኤልሳቤጥ ጋር የነበረን መቀራረብ እየጠነከረ መጣ:: እኔም የአዲስ አበባ ልጅ በመሆኔ የአገር ልጅ ሆኜ ነው መሰለኝ ለእኔ ያላት አመለካከት ጥሩ ነበር። በዚህም የተነሳ ከአልማዝ ጋር እንድንቀራረብ የተቻላትን ሁሉ ጥረት ታደርግ ነበር፡፡ ብቻችንን እንድናወራ ዕድል ለመስጠት ከቤተመጻሕፍት ቀድማ ወጥታ ትሄዳለች፡፡ ብዙውን ጊዜ ከቤተመጻሕፍት የመጨረሻዎቹ ወጪዎች እኔና አልማዝ ብቻችንን ስንሆን ወደ መኖሪያ ክፍላችን ከመግባት ይልቅ ግቢውን በጨለማ መዞርም የተለመደ ሆኗል፡፡ ታዲያ አንድ ቀን ማታ ግቢ ውስጥ ከተዟዟርን በኋላ በፅድ በተከበበ ውብ ሳር ሜዳ ላይ ተቀምጠንና ተቃቅፈን ወሬያችንን ተያያዝነው፡፡ አካባቢው ጭር ያለ ሲሆን ተማሪው ሁሉ ወደ ቤት በመግባቱ የሚያየን ሰው አልነበረም፡፡ በውስጤ እንደምወዳት የምገልፅበት ሌላ የተሻለ ቀን ላገኝ ስለማልችል ይቺን ቀን መጠቀም አለብኝ ብዬ ወሰንኩ፡፡ ግን ይህንን ሳስብ ልቤ ደረቴን ከፍቶ ሊወጣ የሚታገል እስኪመስለኝ ድረስ መምታት ጀመረ፡፡ ራሴን ተቆጣጥሬ ማውጋት ጀመርኩ:: መጀመሪያ ምን እንደማዋራት ግራ ገባኝ፣ በኋላ ግን ሁሌ በተገናኘን ቁጥር በምታነሳው በዚያ በፈረደበት የፊዚክስ አስተማሪ ጉዳይ ላይ ወሬ ተጀመረ፡
ዛሬ ትምህርት እንዴት ነበር? ያ የፊዚክስ አስተማሪ የሚያስተምረው ገባሽ? መቼም ጠልተሸው ልትሞቺ ነው'' አልኳት፡፡ አልሚና ከንግግር በፊት ሳቅ እየቀደማት፤ “ዛሬማ የሚገርም ነው! እነዚህ የሂሳብ ሰዎች ለምን እንደሆን አላውቅም ሁሉም ብሩህ አእምሮ እያላቸው ግን ጠጪዎች ናቸው:: እሱም ያው እንደነገርኩህ ሁሌ ሳይቀምስ አያድርም:: ዛሬማ ብታየው ያስቅህ ነበር፡፡ ትናንት ስክሮ ሳያድር አይቀርም፡፡ የሚገርመው አነጋገሩ ሁሉ የጤነኛ ሰው አልነበረም፡፡ ሰክሮ ማደሩ ብቻ ሳይሆን ስካሩ ሳይበርድለት ነበር የመጣው፡፡ ዓይኑ በርበሬ ከመምሰሉም በላይ ቆሞ እንኳን ማስተማር ተስኖት ቁጭ ብሎ ነበር ሲያስተምረን የነበረው:: ለዛውም አንዱን ፔሬድ እንኳን መጨረስ አቅቶት ባልተለመደ አኳኃን የክፍል ሥራ ሥሩ ብሎ ትቶን ወጣ" እያለች ላቋን ተያያዘችው፡፡ እኔ የምትናገረውን ሳይሆን የአነጋገር ዘይቤዋንና የሙዚቃውን ስልት ጠብቀው እንደሚንቀሳቀሱ ዳንሰኞች አብረው ክፍት፣ ዝግት የሚሉትን ዓይኖችዋንና አሳሳቋን ብቻ ነበር የማስተውለው:: በመሀል ግን ድምፅዋ ሲጠፋ መልስ እንደምትጠብቅ ገባኝና፤ “አዎን! እንዳልሽው የሰው ባህሪ ወደ መጨረሻው አካባቢ ከሚማረው ትምህርት ጋ ሳይያያዝ አይቀርም:: ለምን እንደሆነ ባይታወቅም አብዛኛውን ጊዜ መሀንዲሶች፣ የሂሳብ ሰዎችና እና የእርሻ ባለሙያዎች ጠጪዎች ናቸው:: በተደጋጋሚ ለሥራ ወደ መስክ የመውጣት ዕድል ስላላቸው ወደ መስክ ሲወጡ ከታሰሩበት ትዳር ከሚሉት እሥር ቤት ነፃ የሚወጡበት ጊዜ አድርገው ስለሚገምቱ ይጠጣሉ፣ ይዝናናሉ፡፡ በሌላ በኩል አስተውለሽ ከሆነ ኢኮኖሚስቶች በተለይ ገንዘብን አስመልክቶ ጠንቃቆች ናቸው፣ አንዲት ሳንቲም እንኳን ያለ ምክንያት እንድትወጣ አይፈልጉም:: የህክምና ዶክተሮች ደግሞ ጥንቃቄ ያበዛሉ፡፡ ስለጀርም አደገኛነት ስለሚያውቁ ነው መስለኝ ነገራቸው ሁሉ በጥንቃቄ የተሞላ ነው" አልኳት:: አልማዝ ወሬዬ ሳይጥማት ቀርቶ ይሆን ወይም በሌላ ምክንያት ባላውቅም መልስ ከመስጠት ተቆጥባ ትኩር ብላ ታየኝ ጀመር፡፡ እኔም ደንግጬ ዓይን ዓይኗን አየኋት፤ “እኔ የምልህ አማረ፣ ትዳር ከእስር ቤት ጋር የሚመሳሰል ነው እንዴ?" ብላ ስትጠይቀኝ ቆሌዬ ተገፈፈ፡፡ የምመልሰው ጠፍቶኝ ማሰብ ጀመርኩ፡፡ መልስ መስጠት የግድ ነበርና፤ “አንዳንድ ባለትዳር ሰዎች ከቤት ሲወጡ ወይም ባለቤታቸው ለሆነ ጉዳይ ወደ ክፍለ ሀገር ወይም ከሀገር ውጪ ከወጣች "ዛሬ ከእስር ተፈትቼአለሁ መዝናናት ይቻላል" ሲሉ ስለሰማሁ ነው እንጂ እኔማ የት
አውቀዋለሁ፡፡ እርግጥ ዝም ብዬ እንደምገምተው አንዳንዴ ፍቅር ካለቀ እና ባልና ሚስት መነታረክ ከጀመሩ ትዳር ከእስር ሳይብስ አይቀርም:: እንደምታውቂው ከፍተኛ ወንጀል ካልሰራሽ በስተቀር እስር ቤትን ስትፈቺ ትገላገይዋለሽ:: ነገር ግን ልጅ ከወለድሽ በኋላ በትዳር ውስጥ ስምምነት ከሌለ ስቃዩ በመፋታትም እንኳን የሚያበቃለት አይደለም:: ተቆራጭ አምጣ፤ ንብረት እንካፈል፣ ልጄን ስጠኝ፣ ሁለተኛ ልጄን ብለህ እኔ ጋ እንዳትመጣ ወዘተ የሚሉት ንትርኮች ማለቂያም የላቸው፡፡ እንዲያውም አንድ ጓደኛዬ የነገረኝን አንድ ታሪክ ላጫውትሽ፡ አንዱ ባል አሁን እንደነገርኩሽ ትዳሩ በጭቅጭቅ የተሞላ ነው፡፡ ታዲያ ሚስቱ ወደ ውጪ ሐገር ለትምህርት ሄዳ ለትንሽ ጊዜ ከእስር ነፃ ወጥቶ ነበር:: የመታሰሪያው ጊዜ ደርሶ ሚስቱ ከውጭ ልትመጣ ስለሆነ ሊቀበላት ቦሌ አየር መንገድ ይሄዳል:: ከአውሮፕላን ወርዳ እንደመጣች ጉንጯን እንደነገሩ ሳም አድርጎ ሻንጣዋን ሊቀበላት ሲሄድ እሷ ግን ሁለት ሌሎች ባልና ሚስቶችን ወይም ፍቅረኛሞችን አትኩራ እያየች ስለነበር አልንቀሳቀስ ትለዋለች፡፡ በዚህ ግዜ ባል፤ "ነይ እንሂድ እንጂ፤ ምነው ቆመሽ ቀረሽ?" እያለ ይጣራል፡፡ ሚስት ግን ሁለቱ ስዎች ላይ ዓይኗን ተክላ "አየሀቸው እነዛ ባልና ሚስቶችን?" ትለዋለች። እሱም ዞር ብሎ ሲመለከት ሁለቱም ተቃቅፈው ከንፈር ለከንፈር ይሳሳማሉ፡፡ እንደገና ተላቀው ትንሽ ይሄዱና ተመልሰው መጥተው ተቃቅፈው ይላቀሳሉ፤ ይሳሳማሉ፡፡ ባልየውም በነገሩ ግራ ተጋብቶ፤ “እና ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ?'' አላት፡፡ ሚስትየውም በቅናት መልክ፤ “ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ ትለኛለህ! የሚያስቀኑ ፍቅረኛሞች ናቸው፡፡ እኔ ነኝ እንጂ ያልታደልኩት፡፡ እንዴት እንደሳምከኝ ትዝ ይልሀል፡፡ አብረን አንድ ቤት አድረን ጠዋት ለመሰነባበት የምትስመኝ እንጂ፤ በፍፁም ሁለት ዓመት ተለይታህ የመጣች ሚስትህን የምትስም አትመስልም” ብላ ስቅስቅ ብላ ልቅሶዋን ተያያዘችው:: ባልየውም ከመደንገጥ ፋንታ ሳቅ እያለ፣ “አልገባሽም እኮ! እሱ እኮ እየደጋገመ ቢስማት አያስገርምም:: ሚስቱ ወደ ውጪ ስለሄደችለት በደስታ እያቀፈ ቢስማት ምን የሚደንቅ ነገር አለው? አንቺ ግን እየሄድሽ ሣይሆን እየመጣሽብኝ መሆኑን አትዘንጊ፡፡ ትዝ ይልሽ እንደሆን ያኔ አንቺም ስትሄጅልኝ እኔም እንደዚህ ነበር
‹‹እንዴ ምን ነካህ …?ሴት ልጅ እኮ በእንደዚህ አይነት ነገር በጣም ታፍራለች፡፡አዚህ መጥታ አላዛር ሞዴስ ስጠኝ የምትልህ ይመስልሀል?እንደውም ስለዚህ ጉዳይ ተሳስተህ እንኳን አንስትህ ብታወራት ትበሳጭና በቃ አልፈልግም እንደምትል እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹በቃ እሺ ገባኝ፡፡ቀኑ ሲደርስ አስታውሰህ እየመጣህ ውሰድላት፤ለነገሩ ቀኑን በማስታወሻዬ ስለምመዘግበው ሲደርስ እኔ እራሴ አስታውሼ ሰጥሀለው፡፡ ››ነበር ያለው፡፡
አለማየው በማጭበርበር ችሎታው እየተኩራራ‹‹አንተ እኮ ምርጥ ሰው ነህ.፤ደግሞ ሞዴስ በየወሩ ገዛህላት ማለት ከእኛ በላይ ታፈቅራታለህ ማለት አይደለም፡፡››
‹‹እሱን ጊዜው ሲደርስ እናያለን››
በእለቱ ድርዱር በዚህ መልክ ነበር የተገባደደው፡፡ልክ እንደተባባሉት በ20 መጣና መዴሱን ተቀብሎ ይዞ ወደቤት ሄደ፡፡ሲደርስ እቴቴ የለችም ነበር፡፡
‹‹አንቺ ቢራቢሮ ልጅ..ስጦታ አለኝ፡፡››አላት…ፔስታሉን እያወዛወዘ፡፡
‹‹ምንድነው..ያንተ ስጦታ ከሚበላ ነገር አያልፍ፡፡››
‹‹አንቺ እኮ የሰው ሞራል ስትጠብቂ….በይ እንቺ፡፡››ብሎ ወረወረላት፡፡
በአየር ላይ ቀለበችውና በጉጉት ፔስታሉን ከፍታ አየችው…ያልጠበቀችው ነበር‹‹አንተ ምንድነው…?እቴቴ ነች የላከችህ?››
‹‹አረ በፍፅም…በየወሩ ስትነጫነጪ ስለሰማሁ ነው የገዛሁልሽ፤ከዛሬ ጀምሮ እቴቴን በዚህ ጉዳይ አታስቸግሪያት…እኔ በየወሩ እገዛልሻለው፡፡›››
‹‹እውነትህን እንዳይሆን?››
‹‹እውነቴን ነው….በየወሩ አንዳንዱ ሞዴስ ገዛልሻለው››ሲል ነበር በኩራት ቃል የገባላት፡፡
‹‹ውይ ምርጥዬ እኮ ነህ..እንደው ምን ላድርግህ?››
‹‹አቅፈሽ ሳሚኝ››
ተንደረደረችና አቅፋ ጉንጩን ሳመችው፡፡
ለሶስት አመት አላዛርም ሆነ ሰሎሜ ምንም ሳያውቁ ይሄ ሁኔታ ቀጠለ…..
ትምህርት ጨርሰው አለማየሁ ፖሊስ ለመሆን ትቶቸው ከሄደ በኃላ…የሰሎሜ የወርአበባ ቀን ደረሰ ..አላዛር ግራ ገባው..ምርጫ የለውም..ሰሎሜን ደወላላት፡፡
‹‹ሄሎ ሰሎሜ››
‹‹ሄሎ አላዛር ሰላም ነህ?፡፡››
‹‹ሰላም ነኝ?››
‹‹አሁን አላዛር ስለሌለ ዕቃውን እራስሽ መጥተሸ ውሰጂ፡፡››
‹‹የምን እቃ?››
‹‹ዝም ብለሽ ነይ..ሱቅ እየጠበቅኩሽ ነው፡፡››
ግራ እየተጋባች ሄደች‹‹እሺ..ይሄው መጣሁ፡፡››
‹‹ጊዜ አለሽ..ማኪያቶ ልጋብዝሽ?››
አይ ..ቸኩላለሁ…እቴቴ እየጠራችኝ ነው የመጣሁት..ነገ ትጋብዘኛለህ….ለምን ፈለከኝ?››
ፔስታሉን ጎንበስ አለና አንስቶ ሰጣት፡፡
ደነገጠች፡፡በመጠራጠር ከፈተችና አየችው፡፡ይሄንን ፔስታል ውስጡ ካለው ሞዴስ ጋር አለማየሁ ለአለመታት ሲሰጣት ነበር፡፡ግን ምንም ሳይነግራት ጥሏት እብስ ብሏል… በዛም በጣም ተበሳጭታበታለች..ንዴቷን ቀሰቀሰባት፡፡››
‹‹ምንድነው ይሄ?››
‹‹ያው አለማየሁ ስለሌለ ማን ያመጣልሻል…እኔው ልስጥሽ ብዬ ነው፡፡››
‹‹ውይ አመሰግናለው…ሂሳቡን ግን አሁን አልያዝኩም..ነገ ላምጣልህ?››
አላዛር በድንጋጤ ክው ብሎ‹‹እንዴ የምን ሂሳብ .?.እስከዛሬ አስከፍዬሽ አውቃለሁ እንዴ?›››
ጥያቄው ግራ አጋባት‹‹ምን ማለት ነው…?አለማየሁ አይከፍልህም ነበር እንዴ?››
‹‹ለምን ይከፍለኛል…እኔ እኮ ነኝ በፍቃደኝነት ለአንቺ ብዬ በነፃ ምልክልሽ፡፡››ሲል እውነቱን አፈረጠላት፡፡
‹‹በነፃ››
‹‹አዎ በነፃ››
አንጀቷን ይዛ ሆዷን አስኪያማት ድረስ ተንፈርፍራ ሳቀች..አላዛር ግራ ተጋብቷ አፍጥጦ ማየቱን ቀጠለ››
‹‹ምን ያስቅሻል?››
‹‹ያ ፈልፈላ ጓደኛችን ሁለታችንንም ሲሸውደን ነበር፡፡ይሄን ሁሉ አመት በራሱ ገንዘብ እየገዛ እንደሚያመጣልኝ ነበር ሲነግረኝ የነበረው፡፡››
‹‹ምን?››
‹‹አዎ እንደዛ ነው…በል ቸው…››ብላ ሳቆን ሳታቋርጥ ጥላው ሄደች፡፡እሱ ግን ጨጓራው እስኪላጥ ለሶስት ቀን ሙሉ ነበር የተበሳጫው፡፡አለማየሁ በሀገር አለመኖሩ በጀው እንጂ ከንዴቱ አንፃር በኮብል ድንጋይ ግንባሩን ሁሉ ሊበረቅስለት ይችል ነበር፡፡ሰው አንዴት ይሄን ሁሉ አመታት ይሸወዳል…?በራሱም ጭምር ነበር የተበሳጨው፡፡
ከትዝታዋ ተመልሳ በፈገግታዋ እንደደመቀች‹‹ቆንጆ ውሸታም ነበርክ እኮ!!››
‹‹ነገርኩሽ እኮ..ላንቺ ከሆነ ውሸታምም…ሌባም ….ገዳይም መሆን እችላለሁ፡፡ለማንኛውም ሶስታችንም እኩል ነበር የምናፈቅርሽ፡፡››አላት፡፡
‹‹እኔ ይሄንን ለማመን እቸገራለሁ ፡፡››
‹‹ለምንድነው የማታምኚው?››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?እሺ የሁሴንን እንደሚያፈቅረኝ ባላውቅ አይግርምም..ምክንያቱም እሱ ከልጅነት ጀምሮ ትምህርቱን አብዝቶ የሚወድና ዘወትር ደብተሩ ላይ አፍጥጦ የሚውል እና በሌሎች ነገሮች ትኩረቱን መበታተን የማይፈልግ ልጅ ስላልነበረ ቢያፈቅረኝም አፈቅርሻለው ብሎ በቀላሉ ሊነግረኝ እንደማይችል አምናለሁ፤አንተ ግን ከድሮም ጀምሮ አይን አውጣ ነህ፡፡ሀሳብህን በቃሉና በግልፅ ማስቀማጥ ትችላለህ፡፡ደግሞ ወላጆችህ ከሞቱ በኃላ ረጅም አመት አንድ ቤት ውስጥ ነበር የኖርነው፡፡ቀንም ሆነ ለሊት ያንን ለመናገር ብዙ ምቹ ሁኔታዎች ነበሩልህ፤ታዲያ እንዴት እስችሎህ ዝም ልትል ትችላለህ?››
‹‹አይ መስሎሽ ነው..ደፋርና ግልጽ ምሆነው እኮ በሌሎች ነገሮች ላይ ነው.፡፡ይሄ ጉዳይ ወደአንቺ ሲመጣ ቀላል አልነበረም፡፡ምን አልባት ለአንድ ሺ ቀናቶች ሀሳቤን ልነግርሽ እቅድ አውጥቼ ነበር..እናም ከመቶ በላይ ለአንቺ የሚደርሱ ደብዳቤዎችም ፅፌ እንደነበረ አስታውሳለሁ…..ግን አንዳቸውንም አንቺ እጅ ላይ እንዲገቡ ለማድረግ ድፍረቱ አልነበረኝም…በዛ ላይ እቴቴን እንደእናቴ ነበር የማያት፡፡እሷን የሚያስቀይም ስራ ላለመስራት የከፈልኩት መስዋዕትነትም አድርገሽ ልትወስጂው ትችያለሽ››
‹‹እየቀለድክብኝ ነው አይደል…?የዛን ጊዜ ያን ያህል የከበደህ እንዴት..?አሁን እኮ በቀላሉ ዘና ብለህ ነው የነገርከኝ ያለኸው፡››
‹‹አሁንማ ነገሮች የተለየ መልክ ይዘዋል››
‹‹ምነው …አሁን አርጅተሻል ለማለት ነው?››
‹‹በፍጽም ….እንደውም አሁን ጎምርተሸና አብበሽ የተለየች አይነት ቆንጆ ሴት ሆነሻል፡፡ለማለት የፈለኩት አሁን ከመካከላችን እድለኛ የሆነውን ጓደኛችንን አግብተሽ ባለትዳር ሆነሻል፡፡ስለዚህ ስሜቴን በውስጤ አፍኜ ማቆየት ትርጉም የለውም ለማለት ነው፡፡››
‹‹አይ ጋብቻ…..!!››በማለት ወደትካዜ ገባች፡፡
‹‹አይዞሽ..አትተክዢ..ነገሮች ይስተካከላሉ!!››ከልቡም ባይሆን ሊያፅናናት ሞከረ፡፡
‹‹እንዴት አድረገው ነው የሚስተካከሉት..?ላለፉት ሁለት አመታት ያልተስተካከሉ በምን አይነት ተአምር ነው ወደፊት ይስተካከላል ብዬ የምጠብቀው፡፡››
‹‹አይዞሽ እኔን እመኚኝ ….ይስተካከላል..ግን አንድ ነገር ልጠይቅሽ›?››
‹‹ጠይቀኝ››
‹‹አላዛርን ትወጂዋለሽ?››
‹‹አዎ እወደዋሁ፡፡››
‹‹ማለቴ መውደድማ አዎ እንደምትወጂው አውቃለሁ..ከልጅነት ጀምሮ ጓደኛሽ የነበረን ሰው እንዴት ላትወጂው ትችያለሽ….? ለማለት የፈለኩት ታፈቅሪዋለሽ ወይ ነው?››
‹‹አዎ ..እንዳልከው በጣም ምቀርበውና ምወደው ጓደኛዬ ስለነበረ..ከእሱ ጋር ወደፍቅር አለም ለመግባት ብዙም ከባድ አልነበረም፡፡ሳገባው ከሱ ጋር የተለየ አይነት አለም አሳልፋለሁ በሚል ተስፋ ነበር፡፡አንተም እንደምታውቀው አላዛር የተለየ አይነት የሰከነ ባህሪ ያለው..ማንንም ሰው ማስቀየም የማይችል…ሴትን ልጅ በመንከባከብ ማንም የማይወዳደረው ልዩ ሰው ነው፡፡በዛ ላይ ውብ የሚባል መለሎ ቆንጆ ነው ..ታዲያ እንዴት ነው ከዚህ ሰው ፍቅር ላይዘኝ የሚችለው?››
‹‹ቆይ ግን በወቅቱ ማለት በተመሳሳይ ጊዜ ሶስታችንም ፍቅራችንን ገልፀንልሽ ቢሆን ማንን ነበር የምትመርጪው?››ሲል ዘወትር በአእምሮ ሲጉላላ የኖረውን ጥያቄ ጠየቃት
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_5
ሃምሳ አለቃው መልስ በመስጠት ፋንታ ትኩር ብሎ አየኝና፣ "አቶ አማረ ከዚህ, ባራት በወንጀል ተከሰው ወይም ታስረው ያውቃሉ?" ብሎ ያልጠበኩትን ጥያቄ አቀረበልኝ:: ያን መሰል ጥያቄ ይቀርባል ብዬ ስላልጠበቅሁ ክው አልኩ። ይኸን ታሪክ ምን ከወንጀል ጋርር ኣያያዘው? ነው ወይስ ከተሾመ ጋር መደባደሽን ስለነገርኩት ወንጀለኛ አድርጎ አይቶኝ ይሆን? ግን ይኸ ሊሆን አይችልም ?? ምናልባት የአልማዝ ጉዳይ ከወንጀል ጋር የተያያዘ ቢሆንስ? ግን ምን ሆና ይሆን? ተደብድባ ወይስ ተገድላ ይሆን? ሞት! ሞት እንኳን በፍፁም አይሆንም፡፡ እንኳን ሞቷን ከባድ እንቅልፏን እንኳ ማየትም ሆነ መስማት አልሻም፡፡ የሆነው ሆኖ ጥያቄውን መመለስ ግዴታ ነውና ምን መመለስ እንዳለብኝ ማሰብ ጀመርኩ፡፡ እርግጥ ተከስሼና ታስሬ አውቃለሁ፡፡ የታሰርኩት ግን በደረቅ የሌብነት ወይም በሌላ ተመሳሳይ ወንጀል ሳይሆን በፖለቲካ ነው:: ነገር ግን ይህንን ሰፊ ታሪካዊ ተጋድሎና ታሪክ እየተነተነ ለደርግ ሃምሳ አለቃ መናገር ማለት በዶሮ ፊት ስለፈንግል እንደማውራት የሚቆጠርና ሌላ የከፋ ጣጣ የሚያመጣ ስለነበር፤ “አዎ ታስሬአለሁ፣ ነገር ግን በወንጀል ሳይሆን በፖለቲካ ነው" አልኩት ቀለል ባለ ሁኔታ፡፡ ወዲያው ፖለቲካው ምን እንደነበር እንኳን ሳይጠይቀኝ የተማርኩ በመሆኔና ፀጉሬም ጎፈሬ ስለነበር ሌላ ላይሆን ይችላል በማለት ይመስላል፣ አንዴ አንቱ አንዴ አንተ እያለ እየቀያየረ የሚጠራብኝን ቃል ወዲያው ወደ አንቺ ለውጦ፣ "አሃ ኢሕአፓ ነሻ! " አለኝ፡፡ ሣይታወቀኝ በውስጤ ተናደድኩ፡፡ ላመል ታህል ኮስተር ብዬ፤ "አዎ! ግን ይኼ ከመጣሁበት ጉዳይ ጋር ምንም የሚያገኛኘው ነገር የለም፡፡ ደግሞም መንግሥት በዚህ ጉዳይ ላይ ምሕረት አድርጎልኝ ከእስር ተፈትቼያለሁ:: ይልቁንስ ስለመጣሁበት ስለ አልማዝ ሁኔታ ለምን አትነግረኝም?'' አልኩት፡፡
ሃምሳ አለቃ አደፍርስ እኔን ትቶ አጠገቡ ካለው አስር አለቃ ጋር ማንሾካሾክ ጀመረ። ወሬያቸርስ እኔን ትረሱ ኣደ እኔ ዞር ብሎ ፤ "አቶ አማረ አንተን ያለምክንያት የምናነጋግርህ ይልቅ ለከ ሰማህ ተሳስተሃል፡፡ ከአንተ ልንሰማ የምንፈልገው ታሪክ ከአንተ ይልቅ ለእኛ ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው የታሪኩ መድበስበስ ወይችን ኣስደብ ብ ማወቅ የምንፈልገውን መረጃ ሊያድበሰብስ ይችላልና እውነቱን ሳትደብቅ ብትነግረን ላንተም ሆነ ለእኛ የተሻለ ነው፡፡ ስለዚህ ስለእሷም ሆነ ስለሁለታችሁ ግንኙነት ማወቅ የሚገባንን በሙሉ ብትገልፅልን እኛ ደግሞ በተራችን ስለእሷ ታሪክ ማወቅ የምትፈልገውን ልንነግርህ እንችላለን" አለኝ ፡፡ የሕይወት ታሪኳን ማወቅ ፈልጎ ይሆናል በማለት እና ሌላም አማራጭ ስላልነበረኝ ቀጠልኩ፡፡ “አልማዝ የተወለደችውና ያደገችው በሀረር ክፍለ ሀገር ጭናክሰን በተባለ ቦታ ነው:: ገጠር ውስጥ ትደግ እንጂ ቤተሰቦችዋ ሀብታም ገበሬዎች ስለነበሩ አስተምረው ለዩንቨርስቲ አብቅተዋታል፡፡ ይሁን እንጂ ምስቅለቅል ከሆነው የቤተሰብ ታሪኳ ጋር ተያይዞ ሕይወቷ በአብዛኛው ደስታ የራቀው ነው፡፡ በዚህም የተነሳ ዘወትር ትሳቅ እንጂ ደስተኛ አልነበረችም፡፡ በአጭሩ የአልማዝ ታሪክ ይኼ ነው፡፡'' አልኩት፡፡ በመሃል ሃምሳ አለቃው አንድ የረሳውን ነገር እንዳስታወሰ ሰው አስር አለቃውን በጥድፊያ ተጣርቶ፣ "ሂድና ከመረጃ ቢሮ ዲያሪውን ይዘህ ና! " ብሎ ላከው፡፡ ይኼ እንቆቅልሽ የሆነ ሀምሳ አለቃ በቀላሉ እንደማይለቀኝ እየገባኝና ትእግስቴም እያለቀ በመምጣቱ፤ "ሃምሳ አለቃ፣ እኔ ከእርሶ ዲያሪ ጋር ምንም ጉዳይ ስለሌለኝ ይልቅ የአልማዝን ሁኔታ ቢያሳውቁኝና ብሄድ፡፡ ደግሞም ሥራ አለኝ " አልኩት፡፡ "ስለ ሥራችንና አሠራራችን ልትነግረኝ የምትችል አይመስለኝም፣ ወይም አይገባህም" አለኝ ኮስተር ብሎ፡፡ ዲያሪው እስኪመጣ መጠበቅ ነበረብን፡፡ እኔ ግን ውስጥ ውስጡን መብከንከን ጀመርኩ፡፡ አይገርምም? ለእኔ የፖሊስ ዲያሪ ምን ያደርግልኛል? የፖሊስ ዲያሪ ያው እዚህ ቦታ ላይ አንድ ወንጀለኛን ለማደን ሄደን እጅ አልሰጥ ብሎ ለማምለጥ ሲሞክር ተኩሰን እግሩ ላይ መትተን ያዝነው፡፡ አሊያም የኢሕአፓ ወንበዴዎች በሌሊት ወረቀት እየበተኑና መፈክር ግድግዳ ላይ እየለቀለቁ ሲያበላሹ ደርሰን እጅ ከፍንጅ ያዝናቸው ወዘተ የሚል ነው፡፡ ይኸ ደግሞ እኔ ከመጣሁበት ጉዳይ ጋር
የማይገናኝ ለእኔም ፋይዳ የሌለው ነገር ነው:: ከዚህ በላይ ደግሞ እንደእኔ ሐሳብ ከሆነ የፖሊስን የሥራ ዝርዝር ታሪክና አልማዝን የሚያ እንዳእኔ ምንም ነገር እንዲህ በማሰብ ላይ ላሁ:: አስር አለቃው አንድ መለስተኛ መጽሐፍ የሚያክል ዲያሪ ይዞ ከች አለ፡፡ ሃምሳ አለቃ አደፍርስም ዲያሪውን ተቀብፍ አቀበለኝና፤ "አቶ አማረ፤ ይህ የአልማዝ ዲያሪ ነው፡፡ የእርሶን ጥያቄ በሙሉ ስለሚመልስ ያንብቡት :: ስለአልማዝ መረዳት የሚፈልጉትን በሙሉ እዚህ ውስጥ ማግኘት ይችላሉ" ብሎ ሻይ ወይስ ቡና እንደምፈልግ ጠይቀኝ:: ዲያሪውን ቶሎ የማንበብ ፍላጎት ስላደረብኝ ወጣ፡፡ ቡና እንደምፈልግ ነግሬው ዲያሪው የአልማዝ ዲያሪ መሆኑን እንዳወቅሁ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ ገባሁ፡፡ "ያለጥርጥር ሞታለች ማለት ነው" አልኩ፡፡ አለበለዚያ እንዴት ዲያሪዋ ሊገኝ ይችላል? አልማዝ ምንም ትበድለኝ እንጂ ክፉዋን የምመኝና የምፈልግ ሰው አይደለሁም፡፡ ለእሷ ያለኝ ፍቅር ከዕለት ዕለት እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ የሚሄድ አይደለም፡፡ የመሞቷንም ነገር ሳስብ ልቋቋመው የማልችል የሀዘንና የተስፋ መቁረጥ ስሜት አንዣበበብኝ: የተስፋ መቁረጥ ስሜቴም ገንፍሎ ድምፅ ሳላሰማ ተንስቀሰቅሁ፡፡ ግን እንዴት ሊሆን ቻለ? ሞታም ከሆነ ሰው ገድሏት መሆን አለበት፡፡ አለበለዚያ እኔም እዚህ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ተጠርቼ ባልመጣሁ ነበር። ግን ማን ገድሏት ይሆን? ገዳይዋ በእርግጠኝነት ባይታወቅ ነው እንጂ ቢታወቅ ኖሮ እኔን እንዲህ ባላስጨነቁኝ ነበር፣ እያልኩ ማውጣትና ማውረዱን ተያያዝኩት፡፡ ያም ሆነ ይህ ከፊት ለፊቴ የቀረበውን እውነታ ማወቅ ነበረብኝና እምባ የወረደበትን ፊቴን ጠራርጌ ዲያሪውን አነሳሁ፡፡ ዲያሪው ቢያንስ ከመቶ በላይ ገፆችን የያዘ ወፍራም መጽሐፍ ሊወጣው ይችላል፡፡ ግን ማወቅ የምፈልገውን ነገር እስከሰጠኝ ድረስ ማንበብ ስለነበረብኝ ማንበቡን ተያያዝኩት፡፡
አጭር መማጸኛ
"በአገራችን ኢትዮጵያ ምንም እንኳን እያንዳንዱ ሰው የራሱን ታሪክ እየፃፈ ማስቀመጥ እምብዛም ያልተለመደና አዲስ ባህል ቢሆንም ጠቃሚነቱን መረዳት በቻልኩበት ወቅት ላይ ስደርስ ቢያንስ ከዩንቨርስቲ ጀምሮ ያለውን ታሪኬን ዕፎ ማስቀመጥና ለትውልድ ማስተላለፍ ጉዳት የሌለውና ጥቅሙ ግን የበዛ መሆኑን በማመኔ እነሆ ከዛሬ መስከረም 20/1975 ዓም ጀምሮ፣ ማለትም ለመጀመሪያ ጊዜ የዩንቨርስቲውን ደጃፍ ከረገጥኩበት ጊዜ አንስቶ ያሳለፍኳቸ ን ውሎዎች፣ ያጋጠሙኝን ችግሮችና ያገኘኋቸውን ደስታዎች በዚህ ዲያሪ ውስጥ አስፍሬአለሁ፡፡ ይህንን ዲያሪ እኔ ካለፍኩ በኋላ ለባለቤቴ ወይም ለልጆቼ፤ እነዚህ ከሌሉ ደግሞ ዕድሜ ሰጥቶቸው መቆየት ከቻሉ ለብቸኛ ዘመዶቼ ማለትም ለእናቴ ወይም ለአባቴ በውርስ እንዲተላለፍልኝ ይሁን:: ነገር ግን ከሁሉም በላይ አደራ የምለው በማንኛውም መንገድ እኔ በሕይወት እያለሁ ዲያሪዬን ከጥንቃቄ ጉድለትም ሆነ ወይም በሌላ መንገድ ከእጁ ወጥቶ ማግኘት የቻለ ሁሉ ከዚህ ገፅ አልፎ ወደ ውስጥ በመዝለቅ የሕይወት ታሪኬን እንዳያነብ በፈጣሪ ስም እማፀናለሁ፡፡" አልማዝ አስፋው መስከረም 20 ቀን 1975 ፊርማ አለበት ወዲያውኑ ወደሚቀጥለው ገፅ ከመሄዴ በፊት ንባቤን አቁሜ ሃምሳ
አላዛር በሀዘን አንገቱን ሰበረ፣ከአንደበቱ ቃላቶችን ለማውጣት ለረጅም ደቂቃዎች ማማጥ ነበረበት‹‹ችግሬን አንተም እኮ ታውቀዋለህ…ሴት ምን ያህል እንደምፈራ››
‹‹አዎ ..ሴት እንዴት እንደምትፈራ አውቃለሁ..ለዛም ነው ሰሎሜን ማግባትህን ስሰማ በጣም የተገረምኩት…ግን ደግሞ ካገባህ በኃላ መፍራትህን ትቀጥላለህ ብዬ ፈጽሞ ላስብ እልችልም፡ምክንያቱም የገዛ ሚስትህን ለዛውም ጨርሶ ግንኙነት እስከአለማድረግ ሚደርስ ፍራቻ እንዳለብህ እንዴት ልገምት እችላለው?፡፡››
‹‹በቃ ሆነ ምን ማድረግ እችላለሁ?››
‹‹የግድ ማድረግ መቻል አለብህ..ደግሞ ይሄ ከፍራቻ ጋር የሚያያዝ ጉዳይ ብቻ አይመስለኝም….… ይሄ መፍራት ብቻ ተብሎ ሊገለፅ አይችልም..ይሄ መጥላት ነው፡››
ጥርት ብለው ይታዩ የነበሩ የአላዛር አይኖች እየደፈረሱ ሲሄዱ ታየው፡፡ ግንባሩ ላይ ያሉ ደምስሮች ግትርትር ብለዋል፡፡ቀይ ፊቱ የበለጠ ደም ለበሰ..እንደዛም ሆኖ ቁንጅናው አልደበዘዘም.
‹‹እና ስለጉዳዩ ምን ትላለህ?››ኩማንደሩ ጠየቀው፡
‹‹ምንም ››አላዛር መለሰ፡፡
‹‹እንዴት ምንም?››
‹‹በቃ ምንም ልልህ አልችልም››
ኩማንደር አለማየሁ በእሱ ውስጥ አሻግሮ ሰሎሜን አስበ..…የልጅነት እርቃኗ በሀሳቡ ተሰነቀረ፡፡
‹‹ክስ ተመስርቶብሀል..ጥፋተኛ መሆንና አለመሆንህ መረጋገጥ አለበት››የገዛ የልጅነት ጓደኛው ላይ ጠንከር አለበት፡፡
‹‹ቆይ አሁን ምን አድርግ ነው የምትለኝ?››
‹‹የተባለው እውነት ነው?፡››
‹‹የግል ሚስጥሬ ነው… ለመመለስ አልገደድም››አላዛር ሲናገር ይንቀጠቀጣል፡፡የሁለቱም ምሬት እኩል ነው..አዘነላቸው፡፡
‹‹በአንዲት ጨቅላ ህይወት ስነልቦና ላይ መጫወት መብት ያለህ ይመስልሀል?››
‹‹ባለቤቴ እኮ ነች›የዋዛ እልከኛ አይደለም…በአለማሁ ጥያቄ ይሁን ወይስ በራሱ ክፍተት ብስጭትጭት አለ…፡፡
‹‹ታዲያ የባልነትህን ግዴታ መወጣት አለብሀ..ይሄ እኮ በሀይማኖትም ሆነ በህግ በግልፅ የተቀመጠ ግዴታ ነው፡፡››
‹‹ካልቻልኩስ?››አላዛር ሲቃ ተናነቀው፡፡
‹‹ካልቻልክማ ማግባት አልነበረብህም….ሚስቴ ብለህ እቤትህ እስካስቀመጥካት ድረስ የስሜት ረሀቧን የማርካት ህጋዊም ሀይማኖታዊም ሆነ ሞራላዊ ግዴታ አለብህ፡፡››
‹‹እኔ እኮ ያልገባኝ..የምትበላው አጥታ ከሳች….ልብስ አጥታ ተራቆተች..ጌጣ አጥታ ደበዘዘች እሲኪ ምን ጎደለባት?፡፡››
ኩማንደሩ አላዛር ስሜት ክፉኛ መጎደቱን ከድምፅ እርግብግብታ ተረዳ፡፡ንግግሩን ግን ሊያላላለት አልፈቀደም፡፡
‹‹አላዛር የጠቀስኮቸው ነገሮች ብቻ ለህይወት በቂ አይደሉም፡፡ጌጣ ጌጥ የወሲብ እርካታን አይተካም››
‹‹አልችልም ..ካልቻልኩስ…?መሰቀል አለብኝ?››የድምፅ ቃናው ይበልጥ ከረረ፡፡‹‹ከፈለገች የሚያሟላላት ለምን አትፈልግም …?››የዓይን ሽፋኖቹ የእንባ ፈሳሾችን መገደብ ተሳናቸው ፡፡
ወንድ ልጅ ሲያለቅስ ያሳዝናል፡፡እርግጥ ወንድም ሰው ነውና በነገሮች ስሜቱ ሲነካ ማልቀሱ የሚጠበቅ ነው..ግን ደግሞ በሰው ፊት ለዛውም በሌላ ወንድ ፊት ስለገዛ ሚስቱ እያወራ ማልቀስ የተለመደ አይደለም….ልብ ይሰብራል፡፡
አላማየው የድሮ ጓደኝነታቸውንና ለእሱ የነበረውን በጎነትና ቸርነት አስታወሰና አሳዘነው፡፡ግን ደግሞ ንግግሩን በተመሳሳይ ድምፀት ቀጠለ‹‹እንደዛ መድረግ እንዳማትችል ታውቃለህ.. ማንኛውም ሰው በትዳር ውስጥ እያለ ከሌላ ሰው ጋር ምንም አይነት ፆታዊ ግንኙነት ማድረግ አይችልም…ከሞራል አንፃር ብቻ ሳይሆን ከህግም አንፃር የሚያስጠይቅ ወንጀል ነው፡፡››አለማየሁ ግን በልቡ የሚያስበው ሌላ ነበር….‹‹እውነቱን ነው እሷስ ምን ያህል ቀሽም ብትሆን ነው ሁለት አመት ሙሉ ከእሱ በድን ጋር እየታሻሸች ያሳለፈችው..?እንዴት ከአንዱ ጋር ጠጋ አትልም…?ግድ የለም አሁንማ እኔ አለሁላት…መቼስ ከዚህ ሁሉ አመት በኃላ እናቷ እቴቴ ከድሮው ጋር ተመሳሳይ አመለካከት አይኖራትም…አሁን ከሰሎሜ ጋር የተለየ ግንኙነት ቢኖረኝ እናም ከዛም አልፎ ከአላዛር አፋትቼ ባገባት ይከፋታል ብዬ አላስብም..››ሲል የራሱን መላ ምት በሀሳቡ በመተንተን ፈገግ አለ፡፡
አላዛር ግን ‹‹ከፈቀድኩላት እንዴት ወንጀል ይሆናል?››ብሎ በመጠየቅ…ይበልጥ አስደመመው፡፡
‹‹ቆይ አንተ ችግር አለብህ?››
ሊደብቀው ወኔ አንሶታል ‹‹አዎ ችግር አለብኝ… ሰውነቴ ዘወትር በረዶ ነው፡፡ህክምና ሞክሬለሁ… የአበሻ መድሀኒትም አንድም አልቀረኝም…ፈውስ ግን አላገኘሁም ….እናም ይሄን ወርቅ የወጣትነት ጊዜዬን በስቃይ እየገፋለው ነው›› ..አለው፡፡
እውነታው ግን አላዛር ባለበት ስንፈተ ወሲብ ችግር ብቻውን ከመብሰልሰል በስተቀር ደፍሮ ህክምና የሚባል ነገር ሞክሮ አያውቅም ነበር፡፡
ኩማንደሩ‹‹ችግር እንዳለብህ እያወቅክ..ታዲያ ለምን አገባሀት?፡፡››ሲል መልሶ አስጨናቂውን ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹ምን ነካህ…ስንቴ ነው የምነግርህ ?ስለማፈቅራ ነዋ…ይሄንን ጉዳይ ከአንተ በላይ የሚያውቅ ሌላ ሰው አለ?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እኮ እሱ ነው…የእውነት አሁንም ልክ እንደድሮ የምትለውን ያህል ካፈቀርካት እንዴት ታዲያ?››
‹‹ምን ነካህ አንድን ሰው የምናፈቅረው እኮ በወሲብ ችሎታችን ልክ አይደለም….ከህፃንነቴ ጀምሮ ስመኛት ነው ያደኩት ላጣት አልፈልግም..ስለዚህ አሳምኜ አገባኋት….ታውቃለህ ልጅ ሆነን ህፃናት ጠቅላላ ስታድግ ምን ትሆናለህ? ተብለው ሲጠየቁ የሁሉም መልስ ኢንጂነር መሆን፤ዶክተር መሆን የመሳሰለው ነበር…የእኔ ምኞት ግን ሳድግ የሰሎሜ ባል መሆን ብቻ ነበር…ሌሎቹ የእኔ ፍላጎቶች አይደሉም..አሁን የምሰራው ስራ ያለኝ ሀብትና ንብረት ጠቅላላ ለእሷ ስል የሰበሰብኳቸው ቁሶች ናቸው… ››
‹‹ትልቁ ጥፋትህ እዚህ ላይ ነው…አሁን ታዲያ ምን ይሻላል?ችግሩ መፍትሄ ከሌላው የግድ ጉዳዩ ወደፍርድ ቤት በመሄድ መፋታታችሁ የግድ ይሆናል፡፡››አለማየሁ በጭካኔ የሁኔታውን መጨረሻ አፈረጠለት፡፡
‹‹አይሆንም …….በፍፅም አይሆንም ››ከመቀመጫው ተስፈንጥሮ ተነሳ..የተቆጣ ነብር ነው የመሰለው…አለማየሁ አላዛርን በእንደዚህ አይነት የግልፍተኝነት ባህሪው አያውቀውም …ግራ ተጋባ ..‹‹ሊከመርብኝ ይሆን እንዴ..?››ሲል አሰበ፡፡አላዛር ግን እራሱን እንደምንም ተቆጣጥሮ መልሶ ቁጭ አለ፡፡ሰሎሜን ፈጽሞ ሊያጣት እንደማይፈልግ በግልፅ ተረዳ፡፡
አላዛር ለተወሰኑ ደቂቃዎች በዝምታ ከቆዘመ በኃላ ወደኩማንደሩ አማትሮ እያየ‹‹አንድ ነገር ልጠይቅህ?››አለው፡፡
‹‹ጠይቀኝ››ሲል ፈቀደለት
‹‹ሰሎሜን በማግባቴ በጣም ተበሳጭተህብኛል አይደል?››
ኩማንደር አለማየሁ ክፉኝ ደነገጠ፤እሰማዋለሁ ብሎ ያልጠበቀው ጥያቄ ነው፡፡‹‹እንዴ ይሄ ደግሞ ምን ማለት ነው..?
ለምንድነው የምበሳጭብህ?››
‹‹ግልፅ መሰለኝ… አንተም ሁሴንም ሆነ እኔ ሶስታችንም ጓደኛሞች ሰሎሜን ከልጅነታችን ጀምሮ ስናፈቅራት ነው የኖርነው፡፡ሶስታችንም ስናድግ እሷን ማግባት ህልማችን ነበር….እንዳጋጣሚ ሆኖ ግን እኔ እድለኛ ሆኜ አገባኋት….ይሄ ጉዳይ በምንም አይነት ሁኔታ ሊያስደስትህ እንደማይችል መገመት ከባድ አይመስለኝም፡፡››
‹‹እሺ ..ያልከሀው ሁሉ ትክክል ነው እንበል…የአንተን እና የሰሎሜን መጋባት ደስተኛ አይደለሁም…ታዲያ ይሄ አሁን ከምናወራው ሀሳብ ጋር ምን ያገኛኘዋል?››
‹‹በደንብ ያገኛኘዋል እንጂ…ይሄንን ስንጥቅ አገኘህ…በደንብ እያሰፋህ እየተጠቀምክበት ነው…ልትለያን እያሰራህ ያለ መስሎ እየተሰማኝ ነው፡፡አስታውስ ይሄንን ማድረግ አግባብ አይደለም..እኔ ለአንተ ሁል ጊዜ ጥሩ ጓደኛህ ነበርኩ››
😍ለፕሮፋይል የሚሆኑ ገራሚ ፎቶዎችን ለማግኘት JOIN አድርጉ👇👇👇👇👇👇👇
/channel/+UqU8zCoHqyw2NzQ0
/channel/+UqU8zCoHqyw2NzQ0
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
‹‹እናንተ ደግሞ ጅል አትሁኑ…ሰሎሜ ሰው ነች…ሰው ስለሆነች ታማለች…የተመመ ሰው ደግሞ በትክክለኛው ጊዜ ትክክለኛውን ህክምና ካላገኘ ይሞታል….ይሄ ሀቅ ለሌላ ሰው ከሰራ ለሰሎሜም ይሰራል፡፡››ሁሴን ነበር የተናገረው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ሁሉን ነገር አውቃለሁ የምትለው ነገር አለ››አለማየሁ በብስጭት መለሰለት፡፡
‹‹ትክክል ነኛ..ከእናንተ በተሻለ ብዙ ነገር አውቃለሁ…ይልቅስ ሰሎሜ ቀዶ-ጥገናዋን እንድታደርግ እኛ ምን ማድረግ አለብን ?የሚለውን መነጋገር ነው የሚጠቅመን፡፡››
‹‹ትክክል ነህ..የመጣልህ ሀሳብ አለ?››አለማየሁ ነው በጉጉት የጠየቀው፡፡
የቀዶ ጥገና እንዲደረግላት የተወሰነበትንና እና የገንዘቡን መጠን የሚገልፅ ደብዳቤ ማግኘት አለብን›› ሁሴን ሀሳብ አቀረበ፡፡
‹‹አግኝተንስ ምን እናደርገዋለን?››አላዛር ጠየቀ፡፡
‹‹በሰፈር ጠቅላላ ዞረን እንለምናለን…በትምህርት ቤታችንም እንለምናለን፡፡››
‹‹ጥሩ ሀሳብ ነው..ግን ያንን ሁሉ ብር የምናገኝ ይመስልሀል?››በጥርጣሬ ጠየቁት፡፡
‹‹እስከቻልነው እንሞክራለን…ካልሞላልን ደግሞ ሌላ ዘዴ እንፈልጋለን..አሁን ደብዳቤውን እንዴት እንደምናገኝ ማሰብ አለብን››
‹‹ለምን ሀኪም ቤት ሄደን ሰሎሜን የሚያክማትን ሀኪም አንጠይቀውም…››አላዛር ነው ሀሳቡን ያቀረበው፡፡
‹‹አይ አንተ ጅል የሆንክ ልጅ..አሁን ሄደን ብንጠይቀው ለ13 አመት ልጇች እንዲህ አይነት መረጃ ሚሰጠን ይመስልሀል?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ስለገባኝ እኮ ነው፡፡››
‹‹ለምን እቴቴን አንጠይቃትም..እሷ ደብዳቤውን ልታስወጣልን ትችላለች››
‹‹አሌክስ ትክክል ነው..ጊዜ ሳናባክን አቴቴን እናናግራት››ሁሴን በአለማየሁ ሀሳብ ወዲያው ተስማማ፡፡
‹‹ግን እኮ እሷ ሆስፒታል ነው ያለችው››
‹‹እኮ እንሂዳ››
ተስማሙና ቀጥታ ሰሎሜ ወደተኛችበት ሆስፒታል ነበር የሄዱት፡፡ሰሎሜ የተኛችበት ክፍል ገብተው ያለችበትን ሁኔታ ካዩ በኃላ‹‹እቴቴ አንዴ ውጭ ልናናግርሽ ፈልገን ነበር፡፡››ሲሉ ጠየቋት፡፡
‹‹ምነው በሰላም?››
‹‹በሰላም ነው..ሰሎሜ ስለተኛች እዚህ ስናወራ እንዳንቀሰቅሳት ነው››አለ ሁሴን፡፡
‹‹እሺ እንዳላችሁ ››በማለት ተስማምታ ተከትላቸው ወጣች፡፡እዛው ሆስፒታሉ በረንዳ ላይ ካለ አግዳሚ ወንበር ላይ በመደዳ ተቀመጡ፡፡
ለነገሩ ብዙም ትኩረት ባለመስጠት‹‹እሺ ልጆች ..ለምንድነበር የፈለጋችሁኝ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
‹‹ሰሎሜ እንዴት ነች?››
ቀዝቀዝ ባለ ስሜት ‹‹ደህና ነች..ምንም አትል››ስትል መለሰችላቸው፡፡
‹‹ማለት ስለቀዶ ጥገናው ነው የምናወራሽ…?እንዴት ነው የሚሆነው…?ያን ያህል ብር ከየት ታመጪያለሽ?››
‹‹ልጇች አትጨነቁ..ከየትም ብዬ ከየትም ይሄንን ብር አግኝቼ ብቸኛ ልጄን ማሳከም አለብኝ….አታስቡ ጓደኛችሁን እንድትድን የተቻለኝን አደርጋለሁ፡፡››ስትል እንባ እየተናነቃት መለሰችላቸው፡፡በእውነት ብሩን ከየት እንደምታመጣው…የትኞቹን ዘመዶቾን እንደምታስቸግር…የትኛውን ንብረቷን ብትሸጥ የተጠየቀችውን ብር ማግኘት እንደምትችል ምንም አይነት ሀሳብም ሆነ ተስፋ አልነበራት፡፡ግን ለልጆቹ ይሄንን ምን ብላ በምን አይነት ቋንቋ ልታስረዳቸው ትችላለች፡፡ለዛ ነው በደፈናው ልታፅናናቸው የወሰነችው፡፡
‹‹እቴቴ…ሰሎሜን ለማዳን የተቻለንን ብቻ ሳይሆን ከምንችለው በላይ ነው ማድረግ ያለብን…ሶስታችንም ልክ እንደአንቺ እሷን ለማጣት ዝግጁ አይደለንም…እና የሆነ ነገር ለማድረግ አስበናል፡››ሁሴን ነበር ተናጋሪው፡፡
አቴቴ ግራ በመጋባት‹‹ምን ማለት ነው …?እናንተ ደግሞ ምን ማድረግ ትችላላችሁ?››
‹‹ከሀኪም ቤቱ ቀዶ ጥገና ማድረግ እንዳለባት መወሰኑን እና ለዛም የሚያስፈልገውን ብር የሚገልጽ ደብዳቤ እንዲሰጡሽ ጠይቂያቸው››
‹‹ማለት ..ደብዳቤው ምን ያደርግልኛል?››
‹‹አይ ላንቺ አይደለም..ለእኛ ያስፈልገናል››
‹‹ለምን .?.ምን ልታደርጉበት?››
ትምህርት ቤታቸውን ሆነ በሰፈራችን እርዳታ እየዞርን እንጠይቃለን..ከየአንዳንዱ ሰው አንድ ብርም ሆነ አስር ብር እየዞርን እንሰበስባለን…ለዛ ግን ሰው እንዲያምነን እና ስራችን ቀላል እንዲሆንልን መረጃው ያስፈልገናል፡፡››
በወቅቱ የሰሎሜ እናት ስሜቷን መቆጣጠር አልቻለችም ነበር…ሁሉንም አንድ ላይ አቅፋ ጉያዋ ውስጥ በመወሸቅ ስቅስቅ ብላ ነበር ማልቀስ የጀመረች፡፡
አለማየሁ ጉንጮ ላይ ያለውን እንባ በመዳፎቹ እየጠረገላት ‹‹እቴቴ አይዞሽ.. አታልቅሺ …ሰሎሜን እናድናታለን…እሷ የእኛ ንግስት ነች..ንግስታችንን ማጣት አንፈልግም፡፡››ሲል አፅናናት ፡፡
‹‹ያስለቀሰኝ ሀዘን አይደለም ደስታ ነው፡፡ልጄን ወንድም ወይም እህት ሳልወልድላት ብቸኛ አደረኳት ብዬ ብዙ ጊዜ አዝኜና አልቅሼ ነበር፡፡አሁን ግን እንደተሳሳትኩ በደንብ ነው የገባኝ፡፡ወንድሞች ቢኖሯትም እናንተ ከምትወዷትና ከምትንከባከቧት በላይ ሊንከባከቧት አይችሉም ነበር፡፡
በጣም ነው የማመሰግናችሁ፡፡ እናንተ ስላላችኋት ልጄ በጣም እድለኛ ነች››
‹‹አይ እቴቴ….እሷ ስላለችን እኛ ነን እድለኞች…አሁን መላቀሱ አይጠቅመንም…ሂጂና ዶክተሮቹን ጠይቀሽ ደብዳቤውን አግኚልን፡፡››
‹‹እሺ በቃ ውስጥ ገብታችሁ ጠብቁኝ …መጣሁ››ብላ በነጠላዋ ጫፍ በጉንጮቾ የረገፈ እንባዋን እየጠረገች ወደአስተዳደር ቢሮ ሄደች፡፡
ደብዳቤውን በእጃቸው ካስገቡ በኋላ ሰፈራቸው ወደሚገኝ ባነር መታሚያ ቤት ነበር የሄድት፡፡ ደብዳቤውን አሳይተውና ሁኔታውን አስረድተው…የሰሎሜ አሳዛኝ ፎቶ የሚታይበትንና ያለችበትን ሁኔታ እጥር ምጥን ባለ ግልፅ ዓረፍተ ነገር አፅፈው ሁለት ሜትር በአንድ ሜትር በሆነ ባነር አሳተሙ፡፡ ..በማግስቱ ወደትምህርት ቤት ይዘው ሄዱ፡፡ቀጥታ ወደ ዳሪክተሩ ቢሮ ሄዱና ሁኔታውን አስረዱት….፡፡.ተማሪዎች በተሰለፉበት ባነሩ ለሁሉም እንዲታይ ተዘርግቶ ሰሎሜ ያለችበትን ሁኔታና የሚያስፈልጋትን ነገር ለሁለቱም ፈረቃ ተማሪዎች ተነገረ…፡፡በእለቱ በኪሳቸው ያላቸው ተማሪዎች ወዲያውኑ ማዋጣት ጀመሩ…ሁለት ሺ ሶስት መቶ ብር አካባቢ ተሰበሰበ፡፡በማግስቱ ሁሉም ተማሪ ለወላጆቹ በማስረዳት የቻለውን ይዞ እንዲመጣና በስም ጠሪዎች አማካይነት በየክፍሉ እንዲሰበስብ ተደረገ፡፡
በአጠቃላይ በሶስት ቀን ውስጥ ከመላው ተማሪና አስተማሪዎች 23 ሺ ብር ተሰበሰበ፡፡ትምህርት ቤቱ የሰሎሜን እናት ጠርቶ ቀጥታ ብሩን አስረከባት፡፡ የትምህርት ቤቱን ቅፅር ግቢ በእልልታ አናጋችው….ሶስቱን የልጇን ጓደኞች እያገላላበጠች ሳመቻቸው፡፡ከልቧ መረቀቻቸው፡፡ከነፍሷ ወደደቻቸው፡፡
እነአለማየሁ ግን እንደእሷ ባገኙት ነገር ፍፅም ደስታ አልተሰማቸውም ነበር፡፡የእነሱ ግምት ቢያንስ 40 እና 50 ሺ ብር እናገኛለን የሚል ነበር፡፡ወዲያው ጊዜ ሳያባክኑ ባነሩን ለሁለት ጉን ለጉን ይዘው አንደኛው በአጀንዳ ላይ እያንዳዱ ሰው የሚሰጠውን ስምና ብር እየመዘገበ በሰፈር ውስጥ እያንዳንዱን ቤት እያንኳኩ እና የድርጅቶችንም ቢሮ ዘልቀው እየገቡ ጭምር መጠየቅ ጀመሩ፡፡
በአራት ቀን ውስጥ ሌላ 20 ሺ ብር አገኙና ለእናትዬው አስረከቧት..፡፡እሷ በፊት ደብተሯ ላይ የነበራትናን ከቢሮዋ ሰራተኞች ተዋጥቶ የተሰጣት አንድ ላይ ሆኖ እነሱ ከሰበሰቡት ጋር 50 ሺ ብር አካባቢ በእጇ ያዘች፡፡
ሶስቱም በአንድ ላይ ተሰብስበው ሄደው ‹‹እቴቴ..አሁን ስንት ብር ሆነልሽ?››ብለው ጠየቋት፡፡
የማንን ስልክ መጥለፍ ይፈልጋሉ?🤔
የፍቅረኛዎን ፣ የልጆን ወይስ የጓደኛዎን
እንግዳውስ መፍትሄው ትልቁን የHACKING ቻናላችንን መቀላቀል ነው። ከስር ያለዉን ሊንኩን በመጫን Request ይላኩ👨💻
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
/channel/addlist/B1aDXdmujNdlOTc0
/channel/addlist/B1aDXdmujNdlOTc0
የምስራች አሁን online ላላችሁ ብቻ ጥያቄ ና መልስ ልንጀምር ነው
1⃣ ለወጣ 500 ብር ካርድ
2⃣ ለወጣ 250 ብር ካርድ
3⃣ ለወጣ 100 ብር ካርድ
👉 ዝግጁ ከሆናችሁ ጀምር የሚለውን ይጫኑ👇
ሰሎሜ ሀኪም ቤት ተወስዳ ሙሉ ምርመራ ከተደረገላት በኃላ ህይወቷን ለማትረፍ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ቀዶ ጥገና ማድረግ እንዳለባትና እስከዛ በሽታዋን ለማስታገስ እና ባለበት ለማቆየት የሚረዳ መድሀኒት እንደሚሰጧት ተናገሩ፡፡ይሄ ዜና ለእናትዬው ለእቴቴ ብቻ ሳይሆን ለሶስቱም ጓደኞቾ በጣም አስደንጋጭና ልብ ሰባሪ ነበር፡፡ሰሎሜ በአንድ ወር ውስጥ ቀዶ ጥገና ማድረግ ካልቻለች ህይወቷ ሊያልፍ ይችላል፡፡ቀዶ ጥገናውን ለማድረግ ደግሞ ከ60-70 ሺ ብር እንደሚያስፈልግ ነበር የተነገራቸው፡፡በወቅቱ ይሄ ብር ማለት እናትዬው ሳልበላ ሳልጠጣ ሙሉ የወር ደሞዜን ላጠራቅም ብትል እንኳን ሶስት አመት ሙሉ መልፋት ያስፈልጋታል፡፡በአሁኑ ጊዜ ለክፉ ቀን ብላ በባንክ ደብተሯ ላይ ቆጥባ ያስቀመጠችው 7 ሺ ብር አላት፡፡ይሄ ብር የፈለገችውን እንደሚያደርግላትና በጣም ብዙ ብር እንደሆነ ታስብ ነበር፡፡ለካ የሆነ ነገርን መጠን መለካት ከባድ ነው፤ለካ ክፉ ቀን ሁሉ እኩል ክፉ አይደለም፡፡አንደኛው ክፉ ቀን ሰውነታችንን ቦጭሮን ያልፋል..አንዱ ክፍ ቀን ጭንቅላታችንን ይበረቅሳል..አንዳንዱ ክፍ ቀን ደግሞ መተንፈሻ ቱቦችንን እንዲዘጋና ተዝለፍልፍን እንድንቀድቅ ያደርገናል፡፡በወቅቱ እናትዬው የተሰማት ስሜት እንደዛ ነበር፡፡
ሰሎሜ ሆስፒታል በገባች በሁለተኛው ቀን አለማየሁና ጓደኞቹ ሰፈር ባለች መዝናኛ ሜዳቸው ላይ ተሰብስበው ጎን ለጎን በትካዜ ተቀመጡ፡፡ለሁሉም ይሄ የጓደኛቸው የሰሎሜ ህመም በህይወት ዘመናቸው ያጋጠማቸው ወደር አልባው መከራ ነው፡፡
‹‹እሺ አሁን ምንድነው የምናደርገው?፡፡››አለማየሁ ነው መፍቴ ፍለጋ ጓደኖቹን የጠየቀው፡፡
‹‹እኔ እንጃ…ግራ ግብት ብሎኛል››አላዛር መለሰ፡፡
‹‹ዝም ብለን ማየት የለብንም….ሰሎሜ መሞት የሚገባት ልጅ አይደለችም፡፡››ሁሴን ነበር የተናገረው፡፡
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ…?ስለምን ሞት ነው የምታወራው..?እሷ ከሞተች…እኔ ምን ይውጠኛል?››አላዛር እንባውና እያረገፈ ተናገረ፡፡
‹‹ስለሞት አታውሩ…ሰሎሜ ፈፅሞ ልትሞት አትችልም፡፡››አላዛርን በመደገፍ ኮስተርተር ብሎ በተግሳፅ መልክ የተናገረው አለማየሁ ነበር፡፡
💫ይቀጥላል💫
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
atronosem" rel="nofollow">https://www.youtube.com/@atronosem
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
አላዛር ቀኑን ሙሉ ሚስቱን ፍለጋ ሲባዝን ውሎ ሰባት ሰዓት አካባቢ ስልክ ተደወለለት..ቁጥሩን አያውቀውም…ግን ደግሞ ሰሎሜን ካገኛችሁ ደውሉልኝ ብሎ አደራ በማለት ስልኩን ለብዙ ሰው ስለሰጠ በትልቅ ተስፋና ጉጉት ነበር በፍጥነት ያነሳው፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር ነህ?››ጎርናና ሻካራ የወንድ ድምፅ፡፡
‹‹አዎ ነኝ ፡፡ማን ልበል?››
‹‹ይሄንን ድምፅ አታውቀም?››
ተበሳጨ…ዛሬ የማንንም ሰው ድምፅ ለማወቅ ለአእምሮው የቤት ስራ የሚሰጥበት ሁኔታ ላይ አይደለም፡፡አንኳን የማያውቀውን ሰው ድምፅ የራሱንም ማንነት ለመርሳት ትንሽ ነው የቀረው‹‹ይቅርታ ማን ልበል..?እየነዳሁ ነው››አለ ኮስተር ብሎ፡፡
‹‹አሌክስ ነኝ››
በታላቅ ድንጋጤ መኪናውን ወደ ዳር አወጣና አቆማት…..
‹‹አሌክስ አልኬስ…አሌክሶ የእኛ እንዳትሆን?››
‹‹አዎ አሌክስ ነኝ…አሌክስ የእናንተው…የልጅነት እናም የጉርምስና ጊዜ ጓደኛችሁ››
‹‹ይገርማል…ፈፅሞ ያልጠበቅኩት ጉዳይ ነው…ለመሆኑ አለህ…?
ድሬደዋ እንዳለህ ሰምቼ ነበር..ግን ስልክህን ማግኘት ስላልቻልኩ ልደውልልህ አልቻልኩም፡፡››
‹‹አዎ አሁን ግን አዲስ አበባ ገብቼለሁ››
‹‹በጣም ይገርማል…አሌክሶ አሁን የሆነች ችግር ገጥሞኝ እሷን ለመፍታት እየተሯሯጥኩ ነው…..ይህ ያንተ ቁጥር ከሆነ ቆይቼ ልደውልልህ?››
‹‹ቆይ..እኔም ስለችግርህ ለማውራት ነው የደወልኩልህ››
አላዛር ድንግርግር አለው‹‹አልገባኝም?››
‹‹ችግርህ ስለሰሎሜ አይደለች..ማለቴ እሷን እየፈለክ አይደለህ?›››
የሚስቱን ስም ሲጠራ ይበልጥ ደነገጠ‹‹አዎ ግን እንዴት አወቅክ..ነው ወይስ እቴቴ ደውላልህ ነው?››
‹‹አይ…ከቴቴ ጋር አልተደዋወልንም.ሰሎሜ እኔ ጋር ነች››
አላዛር ይሄንን አረፍተ ነገር ሲሰማ ጭንቅላቱ ላይ ስል ሰይፍ አርፎ ለሁለት የሰነጠቀው ነው የመሰለው..በሰከንዶች ሽርፍራፊ ብዙ ብዙ ነገር ነው ያሰበው፡፡‹‹እንዴት እንዴት ብለው ተገናኙ?ከዚህ በፊትም በድብቅ ይገናኙ ነበር ማለት ነው…?እሱ እጅ ከገባች እንዴት ነው መልሼ የራሴ ላደርጋት የምችለው..?ነው ወይስ እስከወዲያኛው እያጣኋት ይሆን?፡፡››ሲል የስጋት ሀሳብ አሰበ፡፡
አለማየሁ ለረጅም ደቂቃዎች መልስ ሳይሰጠው ዝም ስላለበት ግራ ተጋብቶ ‹‹አላዛር…ምነው ዝም አልክ ..?ሰምተኸኛል?››
‹‹አዎ ሰምቼሀለው…ግን ምንም አልገባኝም…እንዴት ልታገኛት ቻልክ?››
‹‹እሱ ታሪኩ ረጅም ነው ..ናና እንነጋገራለን››
‹‹የት ነው የምመጣው?››
‹‹ፓሊስ ጣቢያ..ማለቴ…›› ብሎ ትክክለኛ አድራሻውን ነገረው፡፡
‹‹ፖሊስ ጣቢያ ምን ትሰራለች?››
‹‹አንተን ልትከስ መጥታ ልበልህ..?ለማንኛውም እየጠበቅኩህ ነው.. ፈጠን ብለህ ና››ብሎት ስልኩን ዘጋበት፡፡
አላዛር ድንዝዝ ነው ያለው…መኪናውና አንቀሳቅሶ በፍጥነት መሄድ እንዳለበት እንኳን ማስታወስ አላቻለም….‹‹የምን ክስ …?መቼስ ምንም አይን አውጣ ብትሆን ባሌ ከእኔ ጋር ግንኙነት አላደርግም አለኝ ›ብላ አትከሰኝም…..እንደዛማ አታደርግም…ደግሞ ካልጠፋ ቦታ ስንት ክፍለከተማ አቋርጣ እንዴት እዛ ድረስ …?እስከዛሬ እያወቀች እንዴት መቀየሩን ሳትነግረኝ ..?እንዲሁ እንደተብከነከነ እና የተንዛዙ ጥያቄዎች አእምሮውን አንዳጨናነቀ የተባለው ፓሊስ ጣቢያ ደረሰና መኪናውን ፓርክ አድርጎ ወደፖሊስ ጣቢያው ተጠጋ ፡፡በየት እንደሚገባ ግራ ተጋባ በራፍ እንዳለ ሆኖ በሆነ ሜትር ጠጋ ብሎ ደግሞ 5 ሜትር የሚሆን የተደርመሰ አጥር በግማሽ ቀልቡ እያየ ወደውስጥ ዘለቀና ለአለማየሁ ደወለለት፡፡
የቢሮውን ቁጥር ሲነግረው ፈራ ተባ እያለ አንኳኳና ወደውስጥ ገባ…ከስድስት አመት በፊት የተለየው የልጅነት ጓደኛውና አብሮ አደጉ ፊቱ በፂም ተሸፍኗ ትልቅ ሰው መስሎ እና የደንብ ልብሱን ለብሶ ተሸከርካሪ ወንበር ላይ ቁጭ ብሏል፡፡ከእሱ ውጭ ክፉሉ ውስጥ ማንም የለም.ሰሎሜንም አገኛታለሁ ብሎ ጠብቆ ነበር…ግን እየታየችው አይደለም፡፡‹‹የት ወስዶ አስቀምጧት ነው?››በውስጡ አጉረመረመ፡፡
እንዴት ብሎ ሰላም እንደሚለው ግራ ገባው…‹‹ጓደኛዬን ለማግኘት ነው የመጣሁት ወይስ ተከስሼ ቃል ልሰጥ….?››ሲል እራሱን ጠየቀና ተደነጋሮት በራፍ ላይ ፈዞ ቆመ፡፡ አለማየሁ መቀመጫውን ለቆ መጣና ተጠመጠመበት…ከፍራቻው ጋር ሳይፋታ እሱም አቀፈውና የሞቀ ሳላምታ ተለዋወጡ ፡፡ይዞት ወደ ውስጥ ዘለቀና የሚቀመጥበት መቀመጫ ሰጠው..እሱም ከፊቱ ተቀመጠ….፡፡
አለማየሁ ደቂቃዎችን ወሰደና አላዛርን በትኩረት አየው፡፡አለባበሱ እንዳአንባሳደሮች ሽክ ያለ ነው..ደግሞ ልክ እንደድሮው …እንደውም ከዛም በላቀ ደረጃ ልቅም ያለቆንጆ ሆኗል፡፡ወንድን ልጅ ቆንጆ ነው ብሎ አያውቅም ፡፡ጓደኛውን የአላዛርን ቁንጅና ግን ፍጥጥ ያለ ስለሆነ ችላ ተብሎ የሚታለፍ አይነት አይደለም፡፡፡
ለንግግሩ አላዛር ቅድሚያውን ወሰደ‹‹በቅርብ ነው እዚህ የገባሀኸው?››
‹‹አዎ ገና ሁለት ወሬ ነው››
‹‹ሁለት ወር ሙሉ ስትቀመጥ እንዴት አስቻለህ? ነው ወይስ እኔ ብቻ ነኝ ያላገኘሁህ›?›
‹‹አይ ..እዚህ የተመደብኩት በሀላፊነት ቦታ ስለሆነ ነገሮችን እስክለማመዳቸውና እስኪዋሀዱኝ ወዲህ ወዲያ ማለት አልቻልኩም ነበር…መቼ እና እንዴት ላግኛቸው እያልኩ እያሰብኩ ሳለ ነው ድንገት ዛሬ ጥዋት ሰሎሜን ያገኘኋት፡፡››
‹‹ጥዋት?››
‹‹አዎ ጥዋት››
አላዛር ረጅም ትንፋሽ ወደ ውስጡ ሳበና እፎይ አለ…‹‹ለሊት ቀጥታ ከቤት እንደወጣች ወደእሱ ቤት ሄዳ ቢሆንስ ?››የሚል ጥርጣሬ ነበረው…እንደዛ ከሆነ ደግሞ ብዙ የሚፈጠሩና ወደኃላ ሊመለሱ የማይችሉ ችግሮች ይኖሩ እንደነበር ሲያሰላስል ስለቆየ ከአለማየሁ የሰማው መልስ በጣም ነው ያስደሰተው፡፡
‹‹ታዲያ አሁን የታለች?››
‹‹እስር ላይ ነች››
‹‹ምን?››የሚሰማውን አምኖ ለመቀበል ተቸገረ፡፡
የተሳሳተ ቃል የሰማ ነው የመሰለው….‹‹እሷ እስር ላይ !!እንዴት ተብሎ?››
‹‹ስትገባ ያየሀው መሰለኝ..አጥራችንን ለሊት የናደችው እሷ ነች››
‹‹ተረፈች ታዲያ ..?ተጎድታለች..?ሀኪም ቤት ወሰዳችሃት?››
‹‹አታስብ ..ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰባትም….››መኪናዋ ብቻ ትንሽ ተጫራለች…መንገድ ስለዘጋብን አንስተን ወደጎሮ አቁመናታል፡፡››
ከድንጋጤው ትንሽ ተንፈስ ብሎ‹‹መኪናዋ የራሷ ጉዳይ .እሷ ብቻ እንኳን ተረፈች››አለ ፡፡
‹‹አዎ..ተርፋለች››
ልመና ሳይሆን ትዕዛዝ በመሰለ ቃላት‹‹ላያት እፈልጋለሁ..››ሲል ተናገረ፡፡
‹‹ደህና ነች አልኩህ እኮ››
‹‹በፈጣሪ ካላየኋት አልረጋጋም…..በጓደኝነታችን..እባክህ?››
አለማየሁ ከዚህ በላይ ሊጨክንበት አልፈለገም፡፡‹‹አረ ችግር የለውም… እዚሁ አስመጣታለሁ…››አለና ከመቀመጫው ሳይነሳ ጠረጴዛው ላይ መጥሪያውን ተጫነው… ወዲያው አንድ ፖሊስ መጣና ወታደራዊ ሰላምታ ሰጥቶት የሚለውን ለመስማት ዝግጁ ሆኖ ይጠብቅ ጀመረ
ኩማደር አለማሁም‹‹እስረኛ ሰሎሜ ግርማን ይዘህልኝ ና››ብሎ ትዕዛዙን አስተላለፈ፡፡
ፓሊሱ ወጥቶ ሄደ‹‹እስረኛ ሰሎሜ ግርማ ››ብሎ ሲናገር አላዛር ስቅጥጥ አለው፡፡
‹‹ኩማንደር ቆይ ግን አጥሩን እኔ በሁለት ቀን ውስጥ ሙሉውን ከበፊቱ በበለጠ አሳምሬ እስገናባዋለሁ….አስፈላጊም ከሆነም አሁኑኑ ደስ ያላችሁን ብር አስይዛለው..እሷ ማሰር እኮ አስፈላጊ አይደለም….››
*ምንድነው የተባለው? የእኛን ጠብ በተመለከተ የተባለ ነገር አለ እንዴ?" አልኩት፤ ስጋት ቢጤ ዳበስ እያደረገኝ፡፡ "ምን እንደተባለ ማወቁ ለአንተ ምን ያደርግልሀል? ይልቅ አሁን የምትለውን ቀጥል" አለኝ፡፡ ማለት የፈለገው ምን እንደሆን ባይገባኝም ከቆምኩበት በመጀመር፤ "አልማዝ የመጣላታችንን ወሬ ሰምታ ኖሮ፣ እንደማልጣላ ቃል ገብቼላት ሄጄ በመጣላቴ ተቆጣችኝ፡፡ እኔ ቢያንስ ንዴቴን ስለተወጣሁና "የብረት መዝጊያ የሆንኩ ባል" እንደምሆናት ለማሳየት በመቻሌ ቁጣዋ ምንም አልመሰለኝም፡፡ ይሁን እንጂ ሰውዬው ከዛ በኋላ መተናኮሉን ያቆማል ብዬ ባላስብም፣ እሷ ግን እንዳልጣላ በመፍራት ሳይሆን አይቀርም _ እሱን በተመለከተ ምንም ወሬ አውርታልኝ አታውቅም፡፡ እሱ ግን እኔን ባገኘኝ ቁጥር እየተፋብኝ ማለፉን ባያቆምም፣ ግቢ ውስጥ ግን ምንም ሊያደርገኝ ስለማይችልና በቻልኩት መጠን የልቤን ስላደረስኩ እየሳቅሁ አናድጄው አልፋለሁ፡፡ ከዚህ በላይ ደግሞ የፈለገውን ያህል ይንጨርጨር እንጂ አልማዝ እንደሆነ የእኔ ብቻ ሆናለች፡፡ ፍቅራችን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጠነከረ ከመሄዱ የተነሳ እሷም ሆነች እኔ አንዲት ቀን እንኳን ሳንተያይ ለማሳለፍ አንፈልግም ነበር፡፡ በጠዋት የምንተያይባት ሰዓት የቁርስ ግዜ ስለነበረች ደርሳ እስከማያት እጓጓለሁ፡፡ ራቅ ብዬ እጠብቅና እሷ ከገባች በኋላ ወደ ካፍቴሪያ እገባለሁ:: ከዛም ፊት ለፊቷ ተቀምጬ በርቀት እያየኋት አንዴ ከጎረስኩ በኋላ ምግቤን የማወራርደው በውሀ ሣይሆን በእሷ ነው፡፡ ሌላው የመገናኛ ቦታችን ቤተመጻሕፍት ነው፡፡ ጥናት በተናጥል መሆኑ ቀርቶ በጋራ ማጥናት ጀምረናል:: ፊዚክሱን፣ ካልኩለሱን፣ ሜካኒክሱን የምንጋተረው በጋራ ሆኗል፡፡ እሷ በትምህርት ከእኔ የተሻለች ነበረች፡፡ በተለይ የእሷ ዕውቀት የተመሠረተው በክፍል ውስጥ በሚሠጥ ትምህርት እንጂ ብዙ ጊዜ ደጋግሞ በማንበብ አልነበረም፡፡ ትልቅ የማስታወስ ችሎታ ነበራት፡፡ እኔ ጎበዝ ተማሪ ብሆንም ጥሩ ነጥብ ለማምጣት ብዙ ስዓት ማጥናት ነበረብኝ፡፡ ቀስ በቀስ የፍቅር ጨዋታችን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደራ መጣ ። ከጥናት ጊዜው ቀነስ እየተደረገ ለፍቅር ጊዜ ጨመር ማድረግ ተዘወተረ። ፍቅራችን ከግቢው አጥር ወጥቶ በአለማያ ሐይቅ ዳርቻዎች፣ በሀረር ግንብ፣ በጀጎልና በደንገጎ የድሬደዋ ፀሐይ እየሞቀው ከሄደ ሰነባብቷል፡፡ አልማዝ የእኔ፣ እኔ የአልማዝ መሆናችንን የግቢው ተማሪ ሁላ ያውቀዋል፡፡ ጓደኞቼ፣ "አልማዝ ፈልጋህ ነበር" ሳይሆን "ሚስትህ መጥታ ነበር" ነው የሚሉኝ፡፡ እርሷንም እንዲሁ ጓደኞቿ "ባልሽ ፈልጎሽ አጣሽ የት ሄደሽ ነው?' ነበር
የሚሏት፡፡ እኔ ከትምህርት ውጪ ጥሩ ስፖርተኛም ነበርኩ፡፡ በጠረጴዛ ቴኒስና በቅርጫት ኳስ ለዩንቨርስቲው ሣይቀር ተሰልፌ ተጫውቻለሁ፡፡ አልሚና በተለይ የጠረጴዛ ቴኒስ ትወድ ስለነበር እሷን ማለማመድም ሥራዬ ነበር፡፡ አብረን ስንጫወት እኔ ስማች ስመታ አልሚና ምቱን በመመለስ ፋንታ እንዳይመታት ለመከላከል ፊቷን በራኬት ከልላ ስትሸማቀቅ ማየትና እንደድንገት ከመለሰች ደግሞ ስትቦርቅ መመልከትን የመስለ የሚያረካኝ ነገር አልነበረም፡፡ በዚሁ ሁኔታ ፍቅራችን እየደራ ሄደ:: አልሚናም ለኔ ፍቅረኛዬ ብቻ ሳትሆን ሕይወቴም ጭምር እየሆነች መጣች፡፡ አዎ! አንዴ ትዝ ይለኛል በገና እረፍት ጊዜ ሲኒማ ለማየት ድሬደዋ እንሄዳለን ብለን ተቃጥረን ነበር፡፡ አልሚና ጥናት ጥናት እያለች አስቸግራኝ በመጨረሻ ብዙ አግባብቼ የያዝኩት ቀጠሮ ነበር፡፡ ለዚህም ስል ገንዘብ ሳጠራቅምና ከጓደኞቼ ስለምን ነበር የከረምኩት፡፡ ታዲያ ተሳክቶልኝ ከዓለማያ በአውቶቡስ ተሳፍረን ድሬደዋ 773:: አልቤርጓችን ውስጥ ስናወጋና ስንሳሳም ውለን አየሩ ቀዝቀዝና ደንገዝገዝ ሲል የሲኒማው ሰዓት እስከሚደርስ ድረስ ተቃቅፈን መንሸራሸሩን ተያያዝነው፡፡ እዚህ ማንም የሚያውቀን ሰው ስለሌለ የሚያስፈራ ነገር አልነበረም፡፡ አልፎ አልፎ ጭር ያለ አካባቢ ስናገኝም እየተሳሳምንና እየተሳሳቅን እስኪደክመን ድረስ ተንሸራሸርን:: የፊልሙ ሰዓት ሲደርስም ተያይዘን ለማየት ገባን:: እንዳጋጣሚ ሆኖ ይታይ የነበረው Ghost የሚባል የፍቅር ፊልም ነበር። ታሪኩ የሚያጠነጥነው በሁለት ፍቅረኛሞች ጉዳይ ላይ ነበር። ባሏን የገደለ ውድ ጓደኛው ከእሷ ጋር ፍቅር ይጀምራል:: ግን የባሏ የሙት መንፈስ ከዚህ ሰው ጋር ፍቅር እንዳትጀምር በተለያየ ነገር ላይ እያረፈ ሰላም ይነሳታል:: በኋላ ላይ የባሏ የሙት መንፈስ አንዲት ምትሀተኛ ሴት ጋ በመሄድ በእሷ ውስጥ አድሮ ከሚስቱ ጋር እንድታገናኘው ይለምናታል፡፡ እሷም ይህንኑ ፈቅዳ ሚሰቱ ጋ ሄዳ የሱ ሙት መንፈስ እሷ ውስጥ ሆኖ ከሚስቱ ጋር እንዲገናኙና እንዲደንሱ ታደርጋለች፡፡ በኋላም የባሏ የሙት መንፈስ ያንን የገደለውንና ሚስቱን ሊያማግጥ የሞከረውን ጓደኛውን በመግደል ይበቀላል፡፡ ጓደኛው ከሞተ በኋላ ሰይጣኖች ነፍሱን ወደ ገሀነም እየጎተቱ ይዘዋት ሲሄዱ ይታያል፡፡ ይህንን ስታይ አልማዝ ታሪኩ በእሷ ላይ የተፈፀመ እስኪመስል ድረስ በጓደኛው ድርጊት እየተናደደች አስር “አያናድድም ይሄ ባለጌ! ባሏን ገድሎት ሲያበቃ ደግሞ ሚስቱን ሊነጥቀው! ምን ዓይነት ጨካኝ ሰው ነው!'' እያለች በመደነቅ መልክ በየመሀሉ ታወራኛለች:: እኔ ግን ለወጉ ያህል ፊልም ለማየት ሲኒማ ቤት ገባሁ እንጂ
ማየቱን ትቼ እቅፍ አድርጌ አንገቴ ስር ከትቼያት ግንባሯንና አንገቷን አልፎ አልፎ ልብ የሚሰቅለው ታሪክ ሲያልፍ ከንፈሯን ስስም አመሸሁ፡፡ አልማዝ ግን በፊልሙ እጅግ በጣም ተመስጣ ስለነበር መሳሟ ብዙም ደንታ አልሰጣትም፡፡ አንዳንዴ ለመሳም በምሞክርበት ጊዜ ፊልሙን ስለምከልልባት ፊቴን በእጇ ገለል እያደረገች ተንጠራርታ ፊልሙን ማየት ትጀምራለች:: እኔም በእሷ ሁኔታ እጅግ በጣም ተገረምኩ:: ፊልም እንግባ ስል የምንዳራበትን ቦታ ከመፈለግ አንጻር እንጂ ለፊልም ይኸን ያህል ፍቅር ይኖራታል ብዬ ገምቼ ስላልነበር አማራጭ አልነበረኝምና ፊልሙን እንድትጨርስ ፋታ ስጠኋት:: በመጨረሻ ግን ገዳዩ መሞቱን ስታይና ሚስቱም ከዚህ ሰው ጋር ሳትማግጥ ለማምለጥ በመቻሏ እጅግ በጣም ተደሰተች:: ከዚያ በኋላ ተራው የእሷ ሆነና ትስመኝ ጀመር። ራት ከበላን በኋላ አልማዝን ወደ አንድ ናይት ክለብ እንድንገባ በመከራ አሳምኜና ገፋፍቼ ገባን፡፡ መጠጣት የፈለገችው ለስላሳ መጠጥ ቢሆንም እንደምንም ገፋፍቼና ደላልዬ ቢራ ጠጣን፡፡ ደገምንም፡፡ መጀመሪያ ላይ ለመደነስ ፍቃደኛ ባትሆንም፤ ወትውቼ ያጠጣኋት ቢራ ሥራውን መሥራት ሲጀምር ግን ተነስታ መደነስ ጀመረች። በኋላም ቯልስ መደነስ ስንጀምር አልማዝ አንገቴን እየሳመች ደግማ ደጋግማ "እወድሃለሁ" አለችኝ፡፡ ያን ለስንት ጊዜያት ስናፍቀው የነበረውን መወደድ ዛሬ እስከምጠግበው ድረስ በቃላትም በተግባርም ከስከስኩት፡፡ እኔም ከንፈሯን በመሳም መውደዴን በአጸፋው ገለጽኩላት፡፡ በዳንሱ ስንጠግብ መሽቶ ስለነበር እየተጣደፍን ወደ መኝታ ክፍላችን አመራን፡፡ አልማዝ ጠጥታ ስለማታውቅ በመጠኑ ራሷን መቆጣጠር አቅቷት ወዲህና ወዲያ ስትወዛወዝ እደግፋት ስለነበር አቅፌያት ሳይሆን ተሸክሜያት የገባሁ እስኪመስለኝ ድረስ ደክሞኝ ነበር፡፡ ለመተኛት ከመቻኮሌ የተነሳ በጥንቃቄ አቅፌ አልጋ ላይ አሳረፍኳት፡፡ አልማዝ አልጋው ላይ ጋደም ብላና ዞማ ፀጉርዋ ትራሱ ላይ ተበትኖ ሳያት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ውብ ሆና ታየችኝ፡፡ በቀስታ እላይዋ ላይ ሆኜ ሁለመናዋን መሳም ጀመርኩ፡፡ ከንፈርዋን፣ ዓይኗን፤ጉንጯን፣ ግንባርዋን ባጠቃላይ ያልሳምኩት የፊቷ ክፍል አልነበረም፡፡ ይበልጥ እየተሳሳምን በሄድን ቁጥር መላ ፊቷ ፍም እየመሳለ
በአጭር ጊዜ ህይወታቹን የሚቀይሩ የተረጋገጡ የ Draw ትኬቶች መሸጫ ቻናል እንጠቁማቹ ተጠቀሙ 👇
betting ሁሌ ማሸነፍ ከፈለጋቹ ይሄንን ቻናል ተቀላቀሉ 👇
✅በቤቲንግ ብር እየተበላችሁ የምትገኙ በሙሉ ይሄ ቻናል ለናንተ ነው ምርጥ ቲፕ የምታገኙበትን ቻናል ይዘን መጥተናል ✅
ማየት ማመን ነው🏆👇
እያገላበጥኩ
የሳምኩሽ አላት ብሎ የነገረኝ ትዝ ይለኛል አልኳት:: አልሚና ታሪኩ አላሳቃትም፡ እንደውም በሚገርም አስተያየት እያየቺኝ: "ስለሄደችበት ማለቱ ቀርቶ ስለሄደችለት አለ፣ በጣም ይገርማል ለመሆኑ አንተስ ትዳርን እንዴት ነው የምታየው?" ጥያቄው ያልጠበኩት ስለነበርና እንዲህ በቀላሉ የሚመለስ እንዳልሆነ ስለገባኝ ለጥቂት ሰኮንዶች በዝምታ ሳወጣና ሳወርድ ቆየሁና:: እንዳልኩሽ ይህንን የሚወስነው የትዳር አጋሬ ጠባይ ነው፡፡ በሆነውና ባልሆነ የምትነዛነዝ ከሆነ፣ አሊያም በእኔ ላይ ሌላ የምታፈቅር ከሆነ ትዳር ከእስር ቤትም አልፎ ሲዖል ሊሆንብኝ ይችላል፡፡ በተቃራኒው የምትወደኝ ታማኝና ጥሩ ጠባይ ያላት ሚስት ካጋጠመችኝ ደግሞ ገነት ሊሆንልኝ ይችላል:: ስለዚህ የትዳር ጓደኛን ጠባይ አስቀድሞ ጠንቅቆ አውቆ ማግባት ወሳኝ ነው" አልኳት:: መገረሟን አቁማ እንደመሳቅ እያለች! "እኔ የምልህ፤ ታዲያ የአንተ ፍቅረኛ ጠባይ ከየቱ ነው የሚመደበው?" አለችኝ:: አስተማሪ ይመስል አንዱን ጥያቄዋን ስመልስ ሌላ ጥያቄ እያመጣች ወደ ምፈልገው ቦታ ይዛኝ ሄደች:: ጥያቄዋ ግልጽ ነበር። ሌላ ሳይሆን ፍቅረኛ አለህ ወይስ የለህም? ማለቷ ነበር። ከዚህ የተሻለ አጋጣሚ አልነበረምና የሞት ሞቴን፣ የእኔ ፍቅረኛማ እዚሁ አጠገቤ ስለሆነች መመለስ ያለባት እኔ ላልሆን እሷው ራሷ ነች' አልኳት:: ያልጠበቀችውን ነገር በመስማቷ ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ፊቷ በአንድ ጊዜ ፍም መሰለ:: መልስ መስጠቱንም ትታ መሬት መሬቱን ማየት ጀመረች። እኔም ማፈሯን ሳይ ደነገጥኩ፣ ቸኩዬ እንዳላስቀይማትና ይብስ ብሎ ጓደኝነቷንም እንዳላጣ በመፍራቴ ይቅርታ ለመጠየቅም ቃጣኝ:: "የበሰበሰ ዝናብ አይፈራም' ነውና ሁለቱን ጉንጮችዋን ይዤ አንገቷን ቀና አድርጌ ፊት ፊቷን እያየሁ፤ "አልሚና የተናገርኩት ያልጠበቅሺው ነገር ከሆነ እንዳትቀየሚኝ:: ያልገባሽ ከሆነ ደግሞ እንድታውቂው የምፈልገው እኔ ከአንቺ ጋር ከተዋወቅሁ ጀምሮ ሕይወቴ በደስታ መሞላቱን ነው:: ከአንቺ ጋር የማላልፈው እያንዳንዱ ደቂቃ ሕይወቴን በሀሴት ይሞላዋል:: ድሮ ለእኔ ዩንቨርስቲ ደረቅ የትምህርት ቦታ ማለትም ከከርቸሌ ትንሽ የሚተናነስ ነበር። ዛሬ ግን ከአንቺ ጋር በመተዋወቂ ሕይወቴ ታድሏል፡፡ ዩንቨርስቲ ለእኔ የደስታና የፍቅር ገነት እየሆነልኝ ነው! እጅግ በጣም እወድሻለሁ፤ አስቀይሜሽ ከሆነም ወይም ሌላ ፍቅረኛም ካለሽ ይቅርታ' አልኳት፡፡ እሷም ፊቷ ላይ የመደንገጥ ስሜት እየታየባት፡
"ፍቅረኛ! ስለምን ፍቅረኛ ነው የምታወራው፣ እኔ ፍቅረኛ የሚባል ነገር የለኝም" በማለት ኮስተር አለችብኝ፡፡ እኔም ይህንን ያነሳሁት ባላምንበትም ውስጥ ውስጤን ሲከነክነኝ ለነበረው ጥያቄ መልስ ለማግኘት ሆን ብዬ ያደረኩት ቢሆንም፣ አሁን ግን ድንጋጤዋንና ቁጣዋን ሳይ በመሃከላቸው አንድ የሆነ ነገር ሊኖር ይችላል ብዬ ስለገመትኩ እውነቱን ማወቅ ነበረብኝና በድፍረት፤ "ታዲያ ተሾመ ምንሽ ነው? እኔ አላምንበትም እንጂ የግቢው ሰው ሁሉ ተሾመ ፍቅረኛዋ ነው እያለ ነው የሚያወራው፡፡ ሁሌ አቅፎሽ ስለሚሄድ እኔም ቢሆን አንዳንዴ በመሃከላችሁ ያለው ግንኙነት ግራ ያጋባኛል አልኳት፡፡ አልማዝ እንደመሳቅ ብላ፤ "እ... ተሾመን ጠርጥረኸው ነው? ይኸውልህ ተሾመ እና ኤልሳ የአንድ አካባቢ ልጆች ናቸው፡፡ ከእሷ ጋር አብሮ አደግ ሲሆን ቤተሰቦቻቸውም በጣም ስለሚቀራረቡ በመሃከላቸው ከዝምድና የላቀ ግንኙነት አለ፡፡ እኔንና እሱን ያስተዋወቀችን እሷ ነች፡፡ ሁለቱ በጣም ስለሚቀራረቡ ከእሷ ጋር በጓደኝነት የሚፈላለጉ ስለመሰለኝ ከእኔ ጋር የሚያደርገው ነገር ሁሉ በሌላ ጎኑ ሊሆን ይችላል ብዬ ገምቼ ስለማላውቅ የምቀርበው ነፃ ሆኜ ነበር:: እንዳልከውም ሁሌ አቅፎኝ ሲሄድ አንድም ቀን እኔን ፈልጎ ይሆናል ብዬ ጠርጥሬ አላውቅም፡፡ እንዲያውም ከኤልሳ ይበልጥ ቅርበቱ ለኔ ነው፡፡ እኔ ታዲያ ሁሌ የሚመስለኝ ከኤልሳ ጋር መውጣት ባይጀምሩም መፋቀር ግን የጀመሩ ይመስለኝ ነበር፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ምናልባት ቢወዳትም መጠየቅ ፈርቶ እኔ እንድነግርለት ፈልጎ ሊሆን ይችላል ብዬ ስለምገምት አንድ ቀን ጥያቄውን ያነሳል ብዬ አስብ ነበር፡፡ ኤልሳ ግን እኔ ከእሱ ጋር እንድቀራረብ ትፈልጋለች፡፡ ነገር ግን ስለሱ ስጠይቃት እቅጩን ከመመለስ ፋንታ ነገሩን አድበስብሳው ስለምታልፍ ከእርሱ ጋር ፍቅር የጀመረች ነገር ግን ለእኔ መንገር የፈራች አድርጌ ተመለከትኩት፡፡ ታዲያ አንዴ የገና በዓል ሰሞን ሰው ሁሉ ለእረፍት ወደቤቱ ሄዶ እኔና ኤልሳ ብቻ ለመሄድ ስንዘገጃጅ ተሾመ ወደ መኖሪያ ክፍላችን መጣ:: ትንሽ እንደተጨዋወትን ኤልሳ፤ "ብቻዋን ላናግራት የምፈልገው ነገር አለ እያለ ነው፣ እኔ ልውጣላችሁ፣ እናንተ ተጫወቱ ብላኝ'' ወጣች፡፡ እኔም ያን ስጠብቀው የነበረውን ጉዳይ፣ ኤልሳን እንድጠይቅለት ፈልጎ ነው ብዬ ስለገመትኩ ባዶ ክፍል ውስጥ ሁለታችንን ብቻ ትታን ስትወጣ ምንም አልተጨነኩም፡፡ ነገር ግን ምን ይነግረኛል ብዬ አጠገቡ አልጋ ላይ ቁጭ ብዬ አፍ አፉን ስጠብቅ፣ አልጋ ላይ ገፍተር አድርጎ "እወድሻለሁ አልሚ" እያለ በጉልበት ሊስመኝ መታገል ጀመረ፡፡ ያልጠበቅሁት ነገር ስለነበር እላዬ ላይ ሆኖ ሲስመኝ ቶሎ ብዬ መናገርም ሆነ ማምለጥ አልቻልኩም:: ሰውነቱ ግዙፍ በመሆኑ እላዬ ላይ ሰው ሳይሆን ግዙፍ ግንድ, የወደቀብኝ ያህል ከብዶኝ ስለነበር በቀላጹ ላነሳው አልቻልኩም::
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍁🍁ዲያሪው 📝
ደራሲ ፍስሐ ተክሌ
#ክፍል_3
ተወልጄ ያደግሁት ድሮ ቃጫ ፋብሪካ አሁን አዲሱ ኮካኮላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ ከተማው ባልለማበትና ባልተሻሻለበት ዘመን ጫካ ውስጥ የነበረችው ጎጆ ቤታችን ትዝ ትለኛለች፡፡ ከቤታችን በስተጀርባ ያለው የቃጫ ፋብሪካ ግቢ ሰፊና በደን የተሸፈነ ነበር፡፡ ታዲያ እዚያ ውስጥ እንገባና እንደታርዛን ዛፍ ለዛፍ እየተንጠላጠልን፣ እንደ ቀይ ህንዶች (ሬድ ኢንዲያንስ) ቀስትና ጦር ሠርተን እየተዋጋን፣ እንደ ቬትናም ዘማች የአሜሪካ ወታደር ቅጠል ለብሰን፣ ፊታችንን ጥላሸት ተቀብተን ከእንጨት በተሠራ የማስመሰያ ጠመንጃ የምንታኮሰው፣ በፊልም እንዳየነው እንደ ኩንግ ፉ ካራቲስት ሆነን ያ!... ያ!... እያልንና እጆቻችንን እያወናጨፍን እንደ'ሱ ለመስራት ስንሞክር የነበረው ድርጊት ሁሉ ትዝ ይለኛል፡፡ ያኔ እንዲህ እንደዛሬው እምብዛም ለልጆቹ የሚጨነቅ ወላጅ አልነበረም፡፡ መርሁ "ልጅ በዕድሉ ያድጋል" የሚል ስለነበር ስለልጅ አስተዳደግ ማንም ደንታው አልነበረም፡፡ ልጅን በአግባቡ ቀርጾ ማሳደጊያ እድሜ የህፃንነት ዕድሜ ስለሆነ ለዚሁ ትኩረት መሰጠት አለበት የሚለው የሳይኮሎጂሰቶች የእነ ሲግመን ፍልስፍና ያኔ ቦታ አልነበረውም፡፡ ልጄ ያለው ተሰጥኦ ምንድነው ብሎ የሚከታተል፣ የሚጫወትበት አሻንጉሊት ወይም ኳስ የሚገዛለት፤ ልጄ ይዝናና ብሎ ቲያትር ቤት የሚወስድ ወላጅ ማየት የተለመደ አልነበረም፡፡ ለልጅ ገንዘብ መስጠት ያባልጋል፣ ሲኒማ የሰይጣን ሥራ ነው፣ ኳስ የሚጫወትና የሚዘፍን ልጅ ትምህርት አይገባውም፤ ወይ ቅሪላ አልፊ አሊያም አዝማሪ ሆኖ ይቀራል ወዘተ የሚሉ ማለቂያ የሌላቸው ምክንያቶች ይደረደራሉ፡፡ ይሁን እንጂ ለእኔ ሁሉም ነገር ከዛሬው የተሻለ ነበር። በሌላ አንጻር ደግሞ ማህበረ-ሰቡ ድንቅና የጋራ የሆነ ባሕላዊ እሴቶች ነበሩት፡፡ ያን ጊዜ ልጅ ሲባል ልጅነቱ የወላጆቹ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ጎረቤቶች ነበር፡፡ ቢርበው ሁሉ ጋ ገብቶ ይበላል፤ ቢታመም ወላጅ ባይኖር እንኳን ጎረቤት ያሳክመዋል፣ ያስታምመዋል፡፡ ሁሉም ጎረቤት እንዳሻው ወደ ፈለገበት ቦታ "ወላጆቹ ቢያዩኝ ምን ይሉኛል?" ብሎ ሳይሳቀቅ ይልከዋል፡፡ ሲያጠፋም እንዲሁ ሁሉም ይገስጸዋል፣ ይቀጣዋል፡፡ ለልጁ ግድ የሌለው ካልሆነ በስተቀር ለምን ልጄን ተቆጣችሁብኝ ወይም መታችሁብኝ ብሎ የሚጣላ ወላጅ የለም፡፡ ምክንያቱም ሁሉም የጎረቤቱን ልጅ የሚቆጣውና
ሲያጠፋ የሚመታው ባለጌ ሆኖ ማየት ስለማይፈልግና እንደራሱም ልጅ ስለሚያየው ነውና፡፡ ስለዚህ "ልጅህን እንዲህ ሲያደርግ አይቼ መታሁት" ብሎ ጎረቤት ቢናገር፤ አባት ወይም እናት "እግዜር ይስጥልኝ፣ ደግ አደረክ˚ ብሎ ያመሰግናል እንጂ ለምን ብሎ አይጣላም፡፡ ለመጫወቻውም ቢሆን ሁሉ ነገር ነበረን፡፡ የጨርቅ ኳስ፣ የጨርቅ አሻንጉሊት፣ የመዋኛ ወንዝ፣ ሌላም ሌላም ነበረን:: በየጠጅ ቤቱ የነበረው ቴሌቭዥንም ቢሆንም ከሲኒማ ቤት የሚተናነስ አልነበረም፡፡ ጠጅ ቤት በራፍ ላይ ተኮልኩሎ ቆሞ በሰካራም ጫጫታ መሀል ፊልም አይቶና ዘፈን ሰምቶ መምጣት ትዝታው አይረሳም:: ያውም ይኸ የሚሆነው ባለቤቱ ሳያይ በር ስር ተደብቀን ነበር፡፡ በተለይ የአባባ ተስፋዬ ሣህሉ የልጆች ጊዜ ፕሮግራምና ህብረ-ትርዒት ከሆነ ውሀ እየተደፋብንም ቢሆን አያመልጠንም፡፡ እንደድንገት ባለቤቶቹ ካዩን ግን አንድ ጣሳ ውሀ እላያችን ላይ መደፋቱ የማይቀር ነበር: ብዙ ሌሎች ጨዋታዎችም ነበሩን፡፡ ድምቡሼ ገላ፣ ያዕቆብ፣ ኩኩሉ፣ ሌባና ፖሊስ ወዘተ፡፡ የጊዜው ባህል ፈትሮ ይያዘው እንጂ አባቴ ከሌሎች አባቶች ጋር ሲነፃፀር ዘመናዊ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ልጅን ያቀርባል፣ በመደብደብ ሣይሆን በመምከር ያምናል፣ ለትምህርት ትልቅ ግምት ስለሚሰጥ የጠየቁትን ለማድረግ ወደ ኋላ አይልም፡፡ የማስታውሰው ጎርመስ ባልኩበት ግዜና የሴት ጓደኛ መያዝ በጀመርኩበት ወቅት ገንዘብ ሳገኝ የነበረው፤ ወይ በደብተር መግዢያ አሊያም በትምህርት ቤት መዋጮ ሰበብ ነበር፡፡ አባቴ የመጠጥ ሱሰኛ ስለነበር ምንጊዜም መጠጥ ሳይጠጣ ወደ ቤት አይገባም፡፡ ታዲያ ሁሌ የማስታውሰው ነገር ቢኖር ለቤተሰቡ የሚያስፈልገውን ከማድረግ ውጪ ለሌላ ጉዳይ ገንዘብ ለመስጠት ንፉግ ነበር፡፡ ለውጪው ሰው ግን በጣም ለጋስ ነበር፡፡ እናቴ በዚህ የተነሳ ስትናደድ "አንተ የቤት ቀጋ የውጭ አልጋ ነህ" ትለው ነበር፡፡ አባቴ በተለይ ሞቅ ካለው መጠጥ ቤት ውስጥ ያገኘውን የሚያውቀውንም ሆነ የማያውቀውን ሰው ሲጋብዝ ነበር የሚያመሸው፡፡ እንዲያውም አንዴ ትዝ ይለኛል፣ ማታ አምሽቶ ሲመጣ እዘርፋለሁ ብሎ ሊገድለው፤ ወይም አባቴ ሁል ግዜ ሽጉጥ ይዞ ስለሚሄድ፣ እንዳይገለው የምንፈራው አንድ ማጅራት መቺ ነው ተብሎ የሚጠረጠር ጎረቤታችን ነበር፡፡ ታዲያ አንድ ቀን እስከ ምሽቱ ስምንት ሰዓት ወደ ቤት ባለመግባቱ እደጅ ወጥተን ስንጠብቀው አገኘነውና፤ "ምን እየጠበቃችሁ ነው?'' አለን፡፡ "አይ አባቴ ስላልገባ እየጠበቅነው ነው" ብዬ በፍርሀት መለስኩለት፡፡
"አርፋችሁ ቤት ግቡ! እሳቸው ዱርዬውንም ሆነ ደህናውን ሰው ሲጋብዙ እያመሹ ማንም አይነካቸውም" አለን፡፡ እናቴ ተናዳ፤ "አዎ፤ እኔ ቸገረኝ ስለው ገንዘብ ለመስጠት ይንሰፈሰፋል! እዛ ግን አዳሜን ይጋብዛል፣ ና እንግባ!'' አለችኝ፤ "ማምሸቱን _ ነግረነው ከገባንማ እሱ ራሱ ጠብቆ አንድ ነገር ያደርገዋል" ብዬ እናቴን በማሳመን ወደ ቤት ሳንገባ የጠበቅንበት ሌሊት ትዝ ይለኛል፡፡ ታዲያ እኔ እየጎረመስኩ ስመጣና የሴት ጓደኛ ስይዝ ለመዝናናት ገንዘብ ስለሚያስፈልገኝ ያለኝ አማራጭ አንድ ብቻ ነበር፡፡ ይኸውም እንደምንም ብዬ ምክንያት እፈልግና በትምህርት ቤት መዋጮ ወይም በደብተር መግዢያ ሰበብ ከአስራ አምስት እስከ ሃያ ብር የሚደርስ ገንዘብ እንደምንም ብሎ ማግኘት ነበር፡፡ ይሄ ደግሞ በዚያ ጊዜ ለመዝናናት ከበቂ በላይ ነበር፡፡ ከዚህ ውጪ አስተዳደጌ ነፃ በመሆኑ ከምንም መጥፎ ነገር የነፃ ስሜት ነበረኝ፡፡ ጓደኞቼም ብዙ ነበሩ፡፡ ለሴት ልጅም አክብሮት ነበረኝ፣ ተወዳጅም ነበርኩ፡፡ አዕምሮዬ ለፍቅር እንጂ ለተንኮል፣ ለሸርና ለቂም በቀል ቦታ አልነበረውም፡፡ ለሰው ያለኝ ፍቅር ሴትንም ይበልጥ እንድጠጋ አጋልጦኛል፡፡ ብዙ የሴት ጓደኞች የነበሩኝ ቢሆንም እንደአልማዝ ግን የማፈቅራት አልነበረችም፡፡ የመጨረሻ ፍቅረኛዬም እሷ ትሆናለች የሚል ግምትም ነበረኝ፡፡ ያልተጠናቀቀው ፍቅራችን በጋብቻ ይጠናቀቃል ብዬ ወስኜ ነበር፡፡ግን ምን ያደርጋል 'ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ' ሆነ እንጂ! "የት ሄድክ ወንድም?"አለኝ ሃምሳ አለቃው፡፡ በሀሳብ ባህር ውስጥ ሰምጬ ስለነበር መግባቱን እንኳን አላየሁም ነበር፡፡ "እሺ አቶ አማረ ወደ አቋረጥነው ጉዳይ እንመለስና፤ ከአልማዝ ጋር ስላለህ ትውውቅ የጀመርከውን ብትጨርስልኝ'' ብሎ እንደመኮሳተር አለ፤ ሰውዬው እንኳንስ ተኮሳትሮ እንዲያውም የሚያስፈራ ነው፡፡ ሲያዩት የሰው ጭንቀት የሚያረካው፣ ሰው ሲፈራ የሚደሰትና በአስፈሪ መልኩ ተጠቅሞ እውነትን ከጭንቀትና ፍርሃት ውስጥ ፈልቅቆ ለማውጣት የሚታገል ይመስላል፡፡ በንግግር መሃል እስክሪፕቶውን ገልብጦ ጠረጴዛውን መታ መታ እያደረገ ሲያንኳኳ የሰው ሐሳብ እንዲሰባሰብ ከማድረግ ይልቅ እንዲበታተን ለማድረግ የሚጥር ይመስላል፡፡ ሥራውም እንደስሙ አደፍርስ ነው፡፡