azop78 | Unsorted

Telegram-канал azop78 - ኤዞፕ መጽሐፍት

8755

ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 ለማዘዝ @Mesay21 @Mesay21

Subscribe to a channel

ኤዞፕ መጽሐፍት

" የመኝታ ቤት ሚስጢሮች " (part 1 )

ቅንዝንዝ ነወ ፤ ቅብጥብጥ። ሴት አቅፎ ካላደረ ሰውነቱ አለቅጥ የሚፈታተነው ፤ እንደ ብረት ምጣድ እየጋለ የሚያስቸግረው። እና ሰብለ ውል አለችበት። ሰብለ የጓደኛው ሚስት ናት። ጓደኛው እና ሰብለ ከተጋቡ ሰባት ዓመት ሊሞላቸው ነው። ሰብለን አባብሎ ለመተኛት ብዙ ቀናት አልፈጀበትም። ያሸነፋት አትኩሮ በማየት ብቻ ፤ መልሶ መላልሶ በማየት ብቻ ነው። በዐይኑ አጥር ሰራባት ፤ አጠራት። ውብ ገላዋን የሚያሞካሹ ቃላት ተጠቅሞ ለራሷ የነበራትን ፍቅር በእጥፍ አሳደገው።የማታውቀውን የብልግና አለም አሳያት ....

እና ያቀን ከእሷ ጋር መሆን ነበር ያሰኘው። እሷም የጠበቀችው በደስታ ነበር። እንደ አጋጣሚ ሆኖ ወሲባዊ ፊልም እያየች ነበር። ስታየው የቆየችውን ሕይወት እንዲኖራት እና እንዲሰሩት ገፋፋት። በምታየው ፊልም ሰውነቷ ፍም ሆኖ ነበር። እናም ሆነ። ግና እጅግ ከመጣደፋቸው የተነሳ ለካስ በሩን አልዘጉትም ኖሯል ! በዚያ ደስታ ውስጥ ሆነው ባለቤቷ በድንገት መጥቶ እፊታቸው ሲደቀን አቤት የተሰማቸው ድንጋጤ!

ወዲያውኑ ገላቸው ቀዘቀዘ። ፈገግታቸው ደበዘዘ።

አባወራው መጀመሪያ በፀጥታ በከባድ ፀጥታ ተውጦ ነው ያያቸው። ጓደኛው እና ሚስቱ ተቃቅፈው ከተኙበት አልጋ ጥቂት እርምጃ ፈንጠር ብሎ ተቀመጠ- አደገኛ
መሳይ አይኖቹን ከአይናቸው ላይ ሳይነቅል። ከጥቂት ደቂቃ ዝምታ በኋላ ፣ እዚያና እዚህ የተበታተኑ ልብሶቻቸውን ሰብስቦ ፣ አፍንጫቸው ላይ ወረወረው፡፡

ልበሱ !”
ለበሱ።

አባወራው ሽጉጡን ከሳጥኑ ውስጥ አውጥቶ በፍቅር ይዳብሰው ጀመር። የሰብለ ለቅሶ ይሰማዋል። የአባወራው ጓደኛ ሰብለን አይዞሽ ብሎ ሊያባብላት ቀርቶ አይኗን ለማይት እንኳን ብርታት ጎድሎታል። ደግሞም እርግጠኛ ሆኗል። ዛሬ የመሞቻ ቀኑ ነው። ምን
ማድረግ እንዳለበት ግራ ሲገባው ቆየና ፣ በከባድ ፍጥነት ከአልጋው ላይ ወርዶ እግሩ ስር ተደፋ።

ምንድነው ?” አለ ፣ አለ አባወራው። ይቅርታ አድርግልኝ ... ሁለተኛ አይለመደኝም

ሁለተኛ አይለመደኝም !”

ዝም በል ! ሽጉጤን ያወጣሁት እንዲህ አይነቱን ዝብዝብ ለመስማት አይደለም !”

የአባወራው ጓደኛ አንገቱን እንደደፋ ዝም አለ።
ሁለተኛ አይለመደኝም ፤ እኔ ነኝ ጥፋተኛ ! እኔ ነኝ ....”

ይህን አንተ አትነግረኝም ፣ ንገረኝ ብዬም አልጠየኩህም። አውቅሃለሁኮ! አውቅሃለሁ። ቀበቶህን ባገኘህበት የምትፈታ ወንድ መሆንህን አውቃለሁ።
የምትተኛቸውን ሴቶች ቁጥር በማብዛት ፣ ግዳይ እንደጣለ ጀግና ለራስህ የምታጨበጭብ ሰው መሆንህን አውቃለሁ። የማላውቀው ነገር ቢኖር ሚስቴንና የልጆቼን እናት ...”

አባወራው ጥርሱን ማፋጨት ጀመረ። በዚህን ጊዜ ሰብለ ቤቱን በለቅሶ ሞላችው፡፡

ዝም በይ!
ዝም አላለችም፡፡

ሴትዮ ዝም በይ! እኔ በእንባና በለቅሶ ብዛት የሚሸነፍ ልብ የለኝም ” ዞረ ወደ ጓደኛው ፊት ተመለከተ። ቀረበው አንገቱንም በሽጉጡ ቀና አደረገ።

አንተንም ሚስቴንም በዚህ ሽጉጥ መድፋት እችል ነበር ፤ በተቃቀፋችሁበት አልጋ ላይ ሬሳችሁን ማጋደም እችል ነበር ” አለና የዕብደት ሳቁን አመጣው። ፍቅር እስከ
መቃብር! ድንቄም ጎደኝነት ! ድንቄም ሚስትነት። ያለሽ መስሎሻል ተበልተሽ አልቀሻል አለ ሰውየው !”

ተወቃሾቹ ዝም ከማለት ውጪ የሚመልሱለት ነገር አልነበረም።

ስማ!”
አቤት !

አልገድልህም ! እሺ ? ሁለታችሁንም አልገድላችሁም። አልገድላችሁም ስል ግን በነፃ አሰናብታችኋለሁ ማለቴ አይደለም። በተለይ አንተ ! አሁን አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እፈልጋለሁ። አድርግ የምልህን ነገር ማድረግ የማትፈልግ ከሆ ግን ዛሬ ሬሳህ ከዚህ
ቤት ይወጣል ...”

ምን ላድርግ ?*ተለሳልሶ ሊለምነው ሞከረ።

ይቀጥላል.......


መጽሐፍትን ለማዝዘዝ 👉👉@Mesay21
   
     የቻናላችን ቤተስብ ስለሆኑ  ምስጋናችን ላቅ ያለ ነውና ለወዳጅ ዘመደዎት ሼር ያድርጉት ።

  ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
           🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የራስኮልኒኮቩ ራዕይ
ከኤሲያ ተንስቶ አውሮፓን ያዳረሰ ወረርሽኝ መላው ዓለምን ያንኳታኩታል።ከጥቂቱ በቀር ሁሉም ይጠፋሉ ። በአዳዲሶቹ ጀርሞች የሚለከፉ እብድና አመፀኛ ይሆናሉ ። በወረረሹኙ የተጠቁትን ያህል ራሳቸው እውነት በመሻት ብልህና ጠንካራ አድርገው የቆጠሩ ከዚህ ቀደም አልነበሩም ።
ዉሳኔቸው ሳይንሳዊ አካሄዳቸውም ስንአመክኖዊ ተጠየቅን የተከተለ የሞራል ህጋቸው የማይናወፅ አድርገው ይቆጥራሉ ።
መንደሩ ከተሞች በወረርሽኙ ተለክፈው ተናውጡ ፤ህዝቡ በስጋት ተዋጠ። እውነትም በነሡ ዘንድ ብቻ እንዳለች ስለሚሰማቸው ፣መሠሉን በተመለከተ ጊዜ ይከፋና ደረቱን ይደቃል ስሌላው እጁን አጣጥፎ ያለቅሳል ።
ማንን እንደሚከሱ አያውቁም ውሳኔ እንዴት እንደሚያስተላልፉ አያስተውሉም። ሠናዩን ና እኩዩን በመለየት ረገድ አንድ አቋም አይዙም ።
ማንን እንደሚወነጀል ማንስ ነፃነትን እንደሆነ አያውቁም ። በውሃ ቀጠነ አንዱ ሌላውን ይገድላል ። ጦር ሠራዊት ቢደረጃም ይህጦር ግስጋሴውን ሲጀምር አንዱ በሌላው ላይ ይነሳል እርበርስ ይፋለምና ይበተናል ። ወታደደሩ በሳንጃ እየተሞሻለቀ ይጠፋፋል ።
የከተማው ኗሪ ይሰበሰባል ማን እንደ ሰበሰበው አያውቅም ለምን እንደተሰበሰበም የሚያቅ የለም ሁሉም የየራሱን ንደፈ ሃሳብ ስለሚያቀርብ መስማማት ያቅታቸዋል ። ቀድሞ ይታወቁ የነበሩ ሙያዎች ቦታ ያጣሉ
ማረስም ይቀራል ።

በየቦታው ተኮልኩለው ሰዎች ውሳኔዎች ያሳልፋሉ ላለመለያየት ይማማላሉ። ከውሳኔያቸው በተቀራኒ መስራት ይጀምራሉ
እርስበርስ ይወንጃጀሉና እየተፋለሙ ያልቃሉ ። ሰደድ እሣት ረሃብ ይዛመታል ምድሪቱ ለውደመት ትዳረጋለች። ምድሪቱን ለማደስና ለማፅዳት አዲስ የሰው ዘርና ሕይወት ለመጀመር የተመረጡት ብቻ ከዚህ መአት ይድናሉ ።እነዚህን ሰዎች ግን ያየ ሆነ ድምፃቸውን የሰማ አንድስ እንኳ የለም።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የመሻገር ሲቃ
በቅርብ ቀን

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

#የሕይወት_ቀመሮች
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ

#12_RULES_FOR_LIFE በሚል በጆርዳን ፒተርሰን የተጻፈው መጽሐፍ #የሕይወት_ቀመሮች በሚል ተተርጉሞ በገበያ ላይ ዋለ፡፡

እነሆ ከመጽሐፉ የተውጣጡ ሕይወታችንን የምንመራባቸው #12 መርሆች፡-

#መርሕ_1_ትከሻህን_ቀጥ_አድርገህ_ቁም

ትከሻህን ቀጥ አድርገህ ተንቀሳቀስ፡፡ የበላይነት ነው፣ አሸናፊነት ነው፣ ገዢነት ነው፡፡ እንደዚያ ስታደርግ ደግሞ በዛው ልክ ሰዎች በተለየ መንገድ እንዲመለከቱህና እንዲያስተናግዱህ ታደርጋለህ፡፡

#መርሕ_2_የምትወዳቸውን_እንደምትንከባከበው_ሁሉ_እራስህን_ተንከባከብ!

ራስህን የመንከባከብ የሞራል ግዴታ አለብህ፡፡ ለሚወዱህ እና ለሚያከብሩህ ሰዎች የምታደርገውን እንክብካቤ፣ እርዳታ እና ፍቅር ለራስህም መስጠት አለብህ፡፡

#መርሕ_3_ያንተን_ምርጥነት_ሊያወጡ_ከሚችሉ_ሰዎች_ጋር_ወዳጅ_ሁን

አላማ የሌላቸው ሰዎችን በጓደኝነት ከቀረብክ በተቃራኒው የአንተም ሕይወት ቁልቁል ወደ አዘቅት ውስጥ መግባቱን እርግጠኛ መሆን አለብህ፡፡ ጥሩውን ነገር ከሚመኙልህ ሰዎች ጋር ጓደኝነትን ፍጠር!

#መርሕ_4_ከሌላ_ሰው_ጋር_ሳይሆን_ትናንት_ከነበረው_ማንነትህ_ጋር_ራስህን_አነጻጽር

ራስህን ከትናንት ማንነትህ ጋር ብቻ አወዳድር እንጂ ከሌላ ከማንም ጋር አታወዳድር!

#መርሕ_5_ልጆችህ_እንድትጠላቸው_የሚያደርግ_ነገር_እንዲያደርጉ_አትፍቀድላቸው

ልጆችህን እንዳትወዳቸው የሚያደርግ ማንኛውንም ነገር እንዲያደርጉ አትፍቀድ!

#መርሕ_6_አለምን_ለማስተካከል_ከመነሳትህ_በፊት_ቤትህን_አስተካክል

ዓለምን ከመተቸትህ በፊት በመጀመሪያ የራስህን ቤት ስርዓት አስይዝ!

#መርሕ_7_ትርጉም_ያለውን_ነገር_ብቻ_ፈልግ

ምንም ነገር ሰዎች ስላደረጉት ብለህ አታድርግ፤ የህይወትን ትርጉም ካላወቅክ የምትፈልገውን ነገር ለማወቅ እንኳን ይከብድሀል፡፡ ስለዚህ መጀመሪያ ላንተ ትርጉም ያለውን ነገር ፈልግ፡፡ 

#መርሕ_8_በተቻለህ_አቅም_እውነት_ብቻ_ተናገር

ሁሌም ቢሆን የግልህን እውነት ያዝ፡፡ ስለምንም ነገር በጭራሽ አትዋሽ፡፡ ውሸት ወደ ሲኦል ከሚመሩ ነገሮች መካከል አንደኛው ነው፡፡

#መርሕ_9_ስማ_ሌሎችን_ስታዳምጥ_ስለራስህ_አስተውለኸው_የማትውቀውን_ብዙ_ነገር_ታውቃለህ።

አንተ ሁሉንም ነገር ላታውቅ ትችላለህ፡፡ እንደ ሶቅራጥስ ጥበበኛ ሰው መሆን ካለብህ አለማወቅህን እወቅ፤ እናም ሌላውን ሰው አድምጥ።

#መርሕ_10_ንግግርህ_ግልጽ_ይሁን

ነገሮችን መደበቅ ህይወትህን የሚያደናቅፍ እና የሚያጨልም ከሆነ ለምን ግልጽ አትሆንም? ሁሌም በንግግርህ ውስጥ ግልጽነትና ትክክለኛነት መኖሩን አረጋግጥ!

#መርሕ_11_ህጻናት_እየተጫወቱ_ሳሉ_አትረብሻቸው_ወይም_አታባራቸው

ህጻናት የሚፈልጉት ፈታኝ የሆኑ ነገሮችን ለማለፍ አደገኛ የመጫወቻ ቦታዎችን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት እድገት እያገኙ ይሄዳሉ፡፡ ህጻናት እንደወደዱ ይጫወቱ ዘንድ አትከልክላቸው፡፡

#መርሕ_12_ለእንስሳት_የሚራራ_ልብ_ይኑርህ

እንሰሳት በውስጣችን የሆነ ከየት እንደመነጨ ለማወቅ የሚከብድ ደስታ የመፍጠር አቅም አላቸው። ራራላቸው!

በታዋቂው ጆርዳን ፒተርሰን የተጻፈው #12_RULES_FOR_LIFE መጽሐፍ #የሕይወት_ቀመሮች በሚል ወደ አማርኛ ተተርጉሞ በገበያ ላይ ውሏል።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40
          @Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40
          @Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40
          @Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የምንወደው የመጽሐፍት ቤታችን ጥሩ ደምበኛ አንባቢውና መካሪያችን ዲያቆን አቤል ካሳኹን ይህንን ጣፋጭ ታረክ አጋርቷችኋል።

ጠዋቴን ያሳመረችልኝ ጽሑፍ !!!
እነኾ ጋበዝናችኹ !!!!



አንድ በጣም ትልቅ ቆሻሻ የጫነ ጋሪ የሚገፋ ሰው ወደ ቤትህ መጥቶ "እባክህ በርህን ክፈትልኝና ይህን ቆሻሻ አንተ ቤት ላራግፈው?" ቢልህ፣ "ውይ የሚጥልበት ቢያጣ ነው። ባይቸገር ወደ እኔ አይመጣም ነበር" ብለህ ደጅህን ከፍተህ ታስገባዋለህ? በፍጹም፤ እንደውም "እንዴት ብታስበኝ ነው? ምነው ስታየው ቤት አልመሰለህም? እንዴት ሰው በሚኖርበት ቤት ቆሻሻ ካልደፋሁ ትላለህ? ስትል ለጠብ ትጋበዛለህ። መደፈርህ እያንገበገበህ "እምቢ!" ብለህ ትቆጣለህ። በእርግጥም ያስቆጣል።

ግን ሌላ የሚከፋ ሽታ ያለው ቆሻሻን ጭኖ ለመጣ ባላጋራ እኮ በፈቃድህ የከፈትከው ቤት አለ። የምን ቤት? ልብህ ነዋ፤ ማን ይኖርበታል አልኸኝ? እግዚአብሔር ነዋ። አንተ ለመኖሪያ ቤትህ ጽዳት የምትጠነቀቀውን ያህል የያዕቆብ አምላክ ለሚያርፍበት ኅሊናህ ተጠንቅቀህ ታውቃለህ? ሰይጣን ጭኖ የሚያመጣውን የኃጢአት ቆሻሻ ሁሉ እሺ ብለህ ወደ ልብህ በማስገባት የፈጣሪህን መቅደስ ለምን ታቆሽሻለህ? ንጹሑ እግዚአብሔር የሚያድርበትን ቤት ሊያቆሽሽ በመጣ ሰይጣን ላይ እንዴት አልተቆጣህም? ድፍረቱ ለምን አላብከነከነህም?

እግዚአብሔር አንተ ልትኖርበት ከምትፈልገው ንጹሕ ቤት የበለጠ ጽዱ መቅደስ የማይፈልግ ይመስልሃል?

ዲያቆን አቤል ካሳሁን
selam@dnabel.com
አዲስ አበባ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ከ50 በላይ የአለማችን ዝነኛ ደራሲያን ስራዎች እጃችን ላይ ይገኛል !!!


ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብና መጽሐፍት መደብር
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40

/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብና መጽሐፍት መደብር
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40

/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

The history of the decline and fall of Roman empire   ከ 1 እስከ 8 volume እጃጅለይ አለ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

1947 መጽሐፍ ቅዱስ እጃችን ላይ ነው !!!!!

ሞዓ አንበሳ ዘምነገደ ይሑዳ

ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ !!!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብና መጽሐፍት መደብር
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40

/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

#የጉዞሽ_ምርኩዝ

#አንዲት_ምድር_አንዲት_ቤት

" እምትኖሪባትም እምታቋርጫትም ምድር ያንቺ ነች ። ከቶም ባይተዋርና መንገደኛ አይደለሽም ። እግሮችሽን በምታሳርፊባት ምድር ሁሉ ዱካሽንም እንዲሁ ታኖሪያለሽ ። ዳናሽ በንፋሱም በጎርፉም ታብሳ ትጠፋለች ። በምድር ማህፀን ውስጥ ያሳረፍሻት እያንዳንዷ አሻራ ግን ዘለአለማዊት ነች ። ከምታልፊባት ምድር ሁሉ አፈሯንም ጥበቧንም ትጠቅሻለሽ ። ጉድፉም ሆነ ትዝታው በሳሙናም በጊዜም ታጥቦ ይከስማል ። ከነፍስሽ የተከተበችው ጣዕመን ግን ዘለአለማዊት ነች ።

ከቶም ይህች አገር " የነእንቶኔ ነች " አትበይ ምድር " የኛ ነች " ለሚሏት እንጂ " የኔ ነች " ለሚሏት ሆና አታውቅም ። ስጋሽ ያረፈችባት ጎጆ ሁሉ የነፍስሽም ጭምር ነች ። ማዕዷ ያፈራቻቸው ሁሉ ያንቺም ናቸው ። እንደልብሽ እሾት በነፃነት ተቋደሻቸው ። የተከልካይነት ስሜት ከቶም አትደርብሽ ። ሰው ሊከለክልሽ የሚችላት የምድር ሆና አታውቅም ። እናት ምድር ዘንድ ስስት የለም ። ከምድር የመቋደስን ነፃነት በምታውቅ ነፍስ ዘንድም ስስት የለም ። የምድር እናትነት ያለው ከለጋስነቷ ነው ። የምድር በኩር የሆንሽው ያንቺም እውነተኛ ማንነት እሚገለጠው በምትሰጪው ነው ። ከምትኖሪባትም ከምታቋርጭባትም ምድር በምትቋደሻት ማንኛይቱም ነገር ፍፁም ለጋስ ሁኚ ። "

👉 " ይህች እንደ ማር እንጀራ የምትጣፍጥ መጽሐፍ ነች ።
👉ይዘሻት በዞርሽበት ሁሉ ንቦች ይከተሉሻል "

" የትኛውም መጽሐፍ ባህላዊ ቅርስ ነው ። በፍቅር መጻፍ በፍቅር መታተም ፣ በፍቅር መሰራጨት ይገባዋል
ይህ መግቢያውና መውጫው ነው ።
መሐሉን እንመለስበታለን !!!

መልካም ቀን 💚


ከፈላሱ መንገድ ላይ ሀይማኖት በላቸው እንደከተበችው።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

#እዚህ_ሱቅ_ሠላም_ይሸጣል?

ሠላም ማጣት በወል መታወር፣ በወል መደንቆር ነው። ሠላም በሌላት ሐገር ዘንድ ቀዳሚው የኢኮኖሚ ዕድገት አይደለም። ቀዳሚው የፓርቲዎች ድርድር አይደለም። የዚያች ሐገር በኩር ጥያቄዋ ሠላም ነው። አዎን ሠላም ነው።

የሚጮኽ፣ የሚያቃስት፣ የሚተፋ፣ "ወይኔ" የሚል በሌለበት ስፍራ መተኛት፣ መዋል፣ መኖር ዋጋው ስንት ነው?

ጥይት፣ መድፍ፣ ታንክ በማይጮኽበት እጅ እና እግር ከማይወድቅበት፣ ዓይን ከማይጠፋበት፣ ለቅሶ ከማይሰማበት ሐገር መኖር ዋጋው ስንት ነው?

እዚህ ሱቅ ሠላም ይሸጣል?

ስንት ነው?…



ሠላም የሌላት ሐገር፣ ጤና እንደሌለው ግለሰብ ናት። ሠላም የጤና የወል ሥም ናት።

"የይሁዳ ድልድይ እና ሌሎች ሀሳቦች"
በኤፍሬም ሥዩም

Jion
/channel/azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የYacob Berhanouን "ከባዶ ላይ መዝገን" መፅሐፍ ያነበብኩት '…እዚህ
ሀገር ግልብነት ሰልጥኗል፣ በባህል እና ሀይማኖት ስም የበዛ ሀሳባዊነት
ተንሰራፍቷል፣ ስለ-ዓለም ያለን ግምት የተንሻፈፈ ነው፣ ከፍጥረቱ ልዩ ነን
የሚለው አባዜ ያበሽቀኛል፣ ቀለማችን ተመሳሳይ የቀለም ቀንዶቻችን አመሳሳይ መሆናቸው ያበግነኛል...እያልኩ ብዙ ብዙ በምብሰለሰልበትና በማወራበት ጊዜ አንድ ሁነኛ ሰው ጠቁሞኝ ነበር፡፡


ያዕቆብ በመፅሀፉ ውስጥ ያካተታቸው ፅሑፎች ዳራ ታሪክን፣ ፓለቲካን፣ ኪነ ጥበብን እና ፍልስፍናን የሚዳስስ ሲሆን፥ በሒየሳ አንጥሮ በተምሰልስሎት አዳውሮ የፈተሸበት፣ በሰፊ ንባብ እና ጥልቅ ማሰላሰል ጥንቅቅ ብሎ የታጀበ የአናቅፃት ስብስብ ነው፡፡

``ከባዶ ላይ መዝገን`` አንዴ አንብበው እንደሚከድኑት አይነት መፅሐፍ ሳይሆን፡፡ ሁሌም መገለጥ የሚችል ክላሲክ ነው!

  √ ፍላስፍናዋቹ ይማርኩኛል
  √ ተምሰልስሎቶቹ ይመስጡኛል
   √ ሒሶቹ ይደንቁኛል

መፅሐፉን አምብቤ ስጨርስ የተናገርኩት "the future of ethiopian letrature is on the safe hand" ብቻ ነበር የተነፈስኩት!
***
እነሆ አሁን ደግሞ በሌላ ስራው እነሆ በረከት ሊለን በዝግጅት ላይ ነው!

#የመሻገር_ሲቃ
#ከአውሎ_ንፋስ_ጋር_መደነስ

በቅርብ ቀን በመደብራችን ያገኙታል።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የዚህች መጽሐፍ አዘጋጅ በሴማውያን ቋንቋዎች በትዩቢንጌን (ጀርመን) ዩኒቨርሲቲ በዶክትሬት ማዕረግ ከተመረቁ በኋላ ወዲያው
ወደ አገራቸው በመመለስ መጀመሪያ በቤተ መጻሕፍት ወመዘክር በዲሬክተርነት፣ ቀጥሎም በአዲስ አበባና በሀምቡርግ ዩኒቨርሲቲዎች በመምህርነት ከ40 ዓመታት በላይ ካስተማሩ በኋላ በአሁን ጊዜ በጡረታ ላይ ይገኛሉ ሆኖም ግን ደhመኝ ሳይሉ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ልሳንና በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሥነጽሑፍ ክፍል ተማሪዎች የመመረቂያ ጽሑፍ ሲያቀርቡ በአማካሪነት ይረዳሉ።

በመጽሐፏ አዘጋጅ ከዚች የመጨረሻዋ መጽሐፋቸው ጋር 27 መጣጥፎችና መጻሕፍት አዘጋጅተዋል: አዘጋጁ በማስተማር ተግባር ብቻ ሳይሆን በአስተዳደር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በሌሎች ተቋማት ሥራ ተካፍለዋል: እነዚህም የሚከተሉት ናቸው: የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍል ሊቀመንበር (2 ጊዜ)፣ የቋንቋዎች ጥናት ተቋም ዲን፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዲሬክተር፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አካዳሚ ዋና ጸሓፊ በመሆን አገልግለዋል።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

"ኩሪፊያ የሸፈነው ፈገግታ" ከአንድ ግለሰብ የግል ሕይወት መዘክርነት የላቀ ጠቀሜታ ያለው መፅሐፍ  ነው። በዚህ መፅሐፍ  አማካይነት አንባቢ በርካታና አስገራሚ የሕይወት ገጠመኞችን መቅሰም ይቻላል።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ይነበበቡ



የዕውቀት ማዕድ📖
-----------------------------
ይቺን መጽሐፍ አነበብኳት እና ወደድኳት! እግዚአብሔር ይመስገን፤እንኳንም አነበብኳት።
ሰው የምግብ ማዕድ ከቤተሰቡ ጋር በፍቅር እና በአብሮነት እንደሚቋደሰው በየቤቱ የዕውቀት ማዕድ ዓይነት መጽሐፎች መኖር አለባቸው። ሰው ለልብሱ ቁምሳጥን ፣ለቴሌቪዥኑ እንድሁም ለስልኩ የሚጠነቀቀውን ያህል ለአዕምሮው ምግብ በሚገባ ማሰብ ይኖርበታል ብዬ አስባለሁ። ''ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም!'' መባሉ ለዚህማይዴል ወይ?
ይቺ መጽሐፍ ጨምሮ ከክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ታሪክና ምሳሌ መጽሐፎች እንድሁም ''ወዴት እያመራን ነው?'' ጋር ያዙ !

መግቢያ
ማመልከቻ ለወላጆች ብቻ
እባካችሁ ልጆችን እንርዳ፣
ሀገር እንዳንጎዳ!

ክፍል ሁለት
ተረቶች እና ታሪኮች ከሚለው አንድ፦

☞አልበርት አንስታይን ለልጆች ያደረገው ንግግር !
------------------------------------------------------
ውድ ልጆች! ዛሬ እናንተን በማግኘቴ በጣም ደስ ብሎኛል። እናንተ የዚች ብርሃናማና መልካም መሬት ወጣት ፍሬዎች ናችሁ። አስታውሱ! ዛሬ በትምህርት ቤቶቻችሁ የምትማሯቸው ጠቃሚ እባ ድንቅ ነገሮች ሁሉ የብዙ ትውልዶች የሥራ ውጤቶች ናቸው።በእነዚህ የሥራ ውጤቶች ላይ ብዙ የዓለም ህዝቦች ያለማቋረጥ ጉልበታቸውን አፍስሰውበታል።ይህ የሥራ ውጤት አሁን እናንተ የወረሳችሁት ታላቅ ጸጋ ነው። ይህንን ታላቅ ጸጋ ልትይዙት፣ልታከብሩት፣ልትንከባከቡት፣ ልትጨምሩበትና በታማኝነት ለልጆቻችሁ ልታስተላልፉት ይገባል። እኛ ሰዎች ሟቾች ነን፤ዘላለማዊ የምንሆነው በጋራ በሠራናቸው ቋሚ በሆኑ ነገሮች ነው።እነዚህን ቋሚ ነገሮች ስትይዙ የሕይወት እና የሥራ ምንነት ትገነዘባላችሁ።በተጨማሪ ለሌሎች ህዝቦች እና በተለያዩ ዕድሜ ላሉ ሰዎች ትክክለኛ አመለካከት ይኖራችኋል።
ልጆች ሆይ!!
ዕውቀት የሰዎች የልፋት ውጤት ነው።ዕውቀት ማለት የእውነት መፈለጊያ መሳሪያ ነው፤ ይህ ድንቅ ነገር ነው። እውነትን ፍለጋ በሰዎች ቅብብል ከዚህ ደርሷል፤ግን አላበቃም።ቅብብሎሹን ለማስቀጠልና እናንተም የድንቅ ነገሮች ባለቤት እንድትሆኑ በርትታችሁ ልትሠሩ ይገባል።
(ገጽ- ➑➍)
ከክፍል ሦስት
ድንቃድንቅ የተፈጥሮ ሁነቶች ደግሞ አንድ፦

☞የውሃ ጢንዚዛ !
…………………………
የውሃ ጢንዚዛ በውሃ ውስጥ ይኖራል።በውሃ ላይ እየተንሳፈፈ እያለ ከኋላው ጥላት ሲመጣበት የሚያመልጠው በፊንጢጣው ሣሙና መሰል ነገር በማመንጨት እና ወደ ኋላው በመርጨት ነው።ይህ ሣሙና መሰል ፈሳሽ በሚረጭበት ወቅት በሁለት መንገድ ከጠላት ይከላከለዋል።አንደኛ፣ፈሳሹ ከፍንጢጣው አስወጥቶ ወደ ኋላው በሚረጭበት ወቅት ራሱን ወደፊት ልክ እንደሮኬት ስለሚያስፈነጥረው በፍጥነት ያመልጣል።ሮኬት ወደ ሰማይ ሲተኮስ ጭሱ ወደ መሬት በሚወረወርበት ጊዜ ሮኬቱ ወደ አየር እንዲመጥቅ እንደሚያደርገው ማለት ነው። ይህ ሕግ የኒውተን ሦስተኛው ሕግ በመባል ይታውቃል።
ሁለተኛው ደግሞ ሣሙና መሰሉ ነገር በውሃው ላይ በሚጭውመርበት ወቅት የውሃውን የእርስ በርስ መሳሳብ ይቀንሰውና የውሃው መያያዝ ስለሚቀንስ ጠላቱ ወደ ውስጥ ይሰምጣል።

ልጆች ሆይ!!
ተፈጥሮ በብዙ አስደናቂ ነገሮች የተሞላች ናት።እነዚህ አስደናቂ ነገሮች ሲገጥሙን እንድናስብ እንድንመራመር መንገድ ይከፍቱልናል።የሰው ልጅ የተፈጥሮ ድንቃድንቅ ነገሮችን በመኮረጅ ብዙ ሥራ ሠርቷል፤ተመራምሯል፤እየተመራመረም ይገኛል።ስለዚህ ታዳጊ ወጣቶች በተፈጥሮ አስደናቂ ነገሮች መደነቅ ብቻ ሳይሆን እንዴት እንደተከሰቱ፣ለምን እንደተከሰቱም ማሰብ እና መመራመር አለባችሁ።
(ገጽ -➊➊➎)
መልካም ቀን

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40
          @Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40
          @Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

እጃችን ላይ !!!!!!

ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

አንድ ፒስ ብቻ ናት
ብዙ ደምበኞቻችን ስለጠየቁን ለቀደመው መስጠት ግድ ይለናል !!!!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የዝነኛው ፈላስፋ ፕሉቶ ሥራዎችን በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ የፍልስፍና መጽሐፍ እጃችን ላይ !!!!!

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብና መጽሐፍት መደብር
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:-  09 11 72 36 56
           09 20 74 57 40

/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

አንዳንድ ህመሞች ለበጎ ናቸው አንዳንድ ችግሮች ለበጎ ናቸው  ፈጣሪ ይመስገን ስለከዳቹ ሰዎች ፣  ፈጣሪ ይመስገን ፣ ተስፋ አርጋቹኋቸው ጋጠገባቹ ብን ብለው ለጠፉ ሰዎች ፣ ፈጣሪ ይመስገን ወርቅ አበድራቹ አፈር ለመለሱላቹ ሰዎች ፣ ፈጣሪ ይመስገን ስለተለወጡባቹ ሰዎች ፣ ምክናቱም እግዛቤር እነሱን እያከፋ እናንተን ከፍ ያረጋልና ገፊዎች ያምላክ ሰረገላ ናቸው ተራራ ስንወጣ መከራውን አትዪ ከፍታ ላይ መቀመጣችሁን አትርሱ እንጂ !!። ስለዚ እግዛቤር ምን አለ ? የለመነው ሁሉ አይሰጠንም...
አግኝታቹ ብታጡ!! ወዳችሁ ብትጠሉ!! ደስ ይበላቹ እግዛቤር ያሰበላቹ ነገር አለ። ዮሴፍ ሰፈር ቢቀማ ሀገር ነው የወረሰው እረኝነት ቢቀማ ሚኒስቴር ነው የሆነው ሰዎች እኛን ከገፉን እሰየው ደስ ይበላቹ ከረሷቹ እግዛቤር በደንብ ሊያስታውሳቹ ነውና ።

ኤዞፕ  ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
Telegram channel 👉👉@azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ጥሩ ግጽም ላስነብበወት


!!!!

ለእዚች ለሙት ዶሮ ይህን አልኩላት ብዬ ትንሽ ቆየት ብሎአል ጫርጫር አርጌ ነበር ዛሬ ተስፋ የፌቡ ጓደኛዬ እንደገና ፖስተው ብላ እንቅ አርጋ ብትይዘኝ ዳበስ ዳበስ አረኩትና ለሶስተኛ ጊዜ ለጠፍኩት። በሉ ይመቻችሁ።

እንዴት አርጎ ያማል
ጠቅጥቆ ውስጥን፤
ምን አያቁ ጫጩት
የእናት እሬሳን፤
ወጥተው ሰፍረውበት
በድን ገላዋን፤
መስሏቸው እንዳለች
የቱን፥ ምኑን ሲያውቁት፤
ይሰፍሩት ለፍቅር
መውደድ ሊገልፁበት፤
አእምሮ ካለን
ማዘን ብናውቅበት፤
እሷ ብትሆን ዶሮ
እነሱ ጫጩት፤
ሰዎች ነን፥
ካልንማ በእውነት፤
የቱ አንጀት ይችላል
ካሜራ ለማንሳት ፤
ብቻ ለምዶብን
በሰው አርገንበት፤
ለዚች ለዶሮማ
አርደው ለሚጥሏት፤
እረ ከየት መጥቶ
ሊኖር የቱ አንጀት።

እኔስ አመመኝ
እኔስ አዘንኩላት፤
አይታ ብታውቀው
እንዴት እንዲወዷት፤
እሬሳዋን ከበው
ከበድኗ ሰፍረው፤
ሲሉላት ዋይ ዋይ
በቋንቋው ጭው ጭው፤
አትነሽም ወይ
አንሄድም ወይ፤
ከእቤት መግቢያችን
ደረሰ ዋይ ዋይ፤
ኧረ እማ እባክሽ
ክንፍሽን ዘርጊልን፤
እረ እዘኝልን
ደከመን በረደን፤
ዛሬ ምን ሆነሽ ነው
እንዲህ ከፋሽብን፤
እረ ዋይ እረ ዋይ
አትነሽም ወይ
ተመልከች ጀንበሯን፤
እረ ዋይ እረ ዋይ
ደርሶ የለም ወይ
ከቆጥ መስፈሪያችን።

በቋንቋው
ጭው ጭው
ኧረ ዋይ እረ ዋይ፤
አይበቃሽም ወይ
አትነሽም ወይ
አንሄድም ወይ ……።

በቋንቋው ጭው ጭው እረ ዋይ እረ ዋይ ! ! ! !

ዳኛቸው ካሣ ወልደሥላሴ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ቆየት ያለ ድርሳነ ሚካኤል እጃችን ላይ አለ!!!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ጅብራን ካህሊል ጅብራን አንድ ወቅት እንደዚህ ብሎ ነበር፡"ከአንድ ሰው ጋር ለመጋጨት አንድ ደቂቃ በቂ ሊሆን ይችላል።” " አንድን ሰው ለመውደድም አንድ ሰዓት አስተማማኝ ሊሆን ይችላል።" " አንድን ሰው ለማፍቀርም አንድ ቀን ብቻዋን በቂ ልትሆን ትችላለች .….......ግን ግን አንድን ሰው ለመርሳት የእድሜ ልክ ጥረት ይጠይቃል"


የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ። /channel/azop78


አንብቡት በሞቴ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

በጥሩ ቅናሽ በመደብራችን ይገኛል


ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

መስማት የሚፈልጉትን ብቻ እንድትነግርዋቸው የሚፈልጉ ብዙዎች ናቸው። እነርሱ የሚያስቡትን ካላወራችሁ እናንተ ስህተተኞች ናችሁ። እነርሱ አረንጓዴና ቀይ ቀለም ከወደዱ እናንተ ቢጫ የመውደድ መብት የላችሁም፤ እንደውም ቢጫ የሚባል ቀለም የለም ሁሉ ሊልዋችሁ ይችላሉ። እናንተ እንጂ እነሱ ምንም የማለት መብት አላቸው። እነርሱ ያሰቡትን፥ እነርሱ የሚፈልጉትን ካላላችሁ እናንተ ልክ ብትሆኑም እንኳ ልክ አይደላችሁም። እንደ አህያ መልክ አንድ አይነት በሚዘመርበት "እኔን" ሆኖ መቆም በኛ ሀገር ኃጢአት ነውና።


ኤፍሬም ስዩም
የይሁዳ ድልድይ እና ሌሎች ሃሳቦች
ገጽ:-72


ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት ጥንታዊ ጥበቦች መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ ጥበብ
አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40 /channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78

Читать полностью…
Subscribe to a channel