ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 ለማዘዝ @Mesay21 @Mesay21
መዲና ቅጽ 2 ቁጥር 1
/channel/Medinamagazine
በተጨማሪም በፌስቡክ እና ኢንስታግራም ቤተሰብ ይሁኑን!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61556884335163&mibextid=ZbWKwL
https://www.instagram.com/medinadigitalmegazine?igsh=ejZqbjN3OXF0dHJj
ለአስተያየትዎ የኢሜይል አድራሻችንን ወይም የመዲና ዲጂታል መጽሔትን ቦት ይጠቀሙ።
medinadigitalmagazine@gmail.com
ወይም @medinamagazinebot
ከዚህ በፊት የወጡትን ቅጾች Medina DM Bot👆 በተሻለ ጥራት ያገኟቸዋል።
አባቱ እገዛ ጓሮእቸው በቦምብ ፍንጣሪ ተመትተው ደማቸው ፈስሶ እልቆ ፍሳቸው እስክትወጣ ቆሞ ከማየት በቀር አንዳች ማድረግ ስላልቻለው ምስኪን ታዳጊ ወጣት፤ ሆቴል ቤት ተቀጥራ ጦራቸው የነበረችው ብቸኛ ልጃቸው እንደወጣች በዚያው የቀረችባቸው ዘመድ የለሽ ድኃ አሮጊት በፍቅር ፣ ሠላም፣ ቤተሰባዊነት፣ መከባበር፣ ሳቅና የተፈጥሮ ውበት የደመቀችው የምፅዋ ከተማ ወደ ፍርስራሽነት ጣረሞት ስትለወጥ ፤ በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች፣ ወጣቶች፣ ሴቶችና አዛውንት ካለቁ በኋላ የጦርነቱ - ፍሬ ከንቱ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ፣ ወደፊት ሌሎች ጦርነቶችን የሚወልዱ መለያየቶችንና ቂሞችን እንደፈጠረ፤ልብን በሚያርድ፣ አጥንትን በሚያቀልጥ አፃፃፍ ያቀርብልናል።
"ምፅዋ እሳት ወረደባት። የሃያኛው ክፍለ ዘመን ሰዶምና ገሞራ ሆነች።, ,, የፌሽታዋ ምድር ምፅዋ፣ የተቀዳደደች የለቅሶ ድንኳን መሰለች ይለናል። ከእራት መቶ በላይ ገፆችን በሚገልጠው መፅሐፉ፣ “ጦርነት የችግራችን መፍትሔ አይደለም!” የሚለው የደራሲው መልዕክት በጉልህ ይስተጋባል። ይልቁኑ መነጋገርን ፣
መደማመጥን እና ሰጥቶ መቀበልን እንድንመርጥ በትሕትና ይመክረናል። በሌላ በኩል ፣ ከዚህ ሁሉ መቋሰል በኋላም የኤርትራና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ከሚለያየን ይልቅ የሚያቀራርበን ይበልጣልና፣ ከጥላቻ ይልቅ ፍቅርን እንድንመርጥ ይመክረናል። በጎነት ከክፋት ፣ ብርሃንም ከጨለማ ብርሃንም ከጨለማ እንደሚያይል ተረድተን የበጎነትንና የብርሃንን ሠራዊት እንድንቀላቀል በፍፁም ትሕትና እና ቅንነት የቀረበልንን ይህንን ምክር ብንሰማ ይጠቅመናል።
ፓስተር ምኒልክ ታምራት
ዶ/ር ፍርድአወቀ ማሞ የታሪካችንን ጨረፍታ በወፍበረር በሚመስል፣ ግን በጥልቀት በተረከበት "ቀይ ባህር ሲቀላ” ውስጥ ይጠይቃል። “ምን ዓይነት ጣጣ ነው? ታታሪ ዜጎች ለፍተው ባመጡት ዕድገትና ለውጥ፣ መሪዎቻችን ይወደሱበታል። አርቆ ማሰብ በማይችሉ መሪዎች በሚደርሱ ጥፋቶችና ውድመቶች ደግሞ፣ ምንም እጁም ሃሳቡም የሌለበት፣ እነርሱ እንመራሃለን የሚሉት ዜጋ ይወቀሳል፤ ይሰደባል ፤ ይሰደዳል ፤ ይገደላልም። " ይላል። የዶክተር ፍርድአወቀ ማሞ
አስደማሚ ትዝብት ያልዳነው እና ያልተፈወሰው ታሪካችንን እና ከግጭት መፋታት ያቃተውን መስተጋብራችንን ያትትልናል።
በአስጨናቂውና ወሳኙ የምጽዋ ግንባር _ ጦርነት እንደሃኪም ተዋናይ፣ የሁለቱም ማኅበረሰብ ስነልቦና ተሰርቶ እንዳደገ ሚዛናዊ፣ ጥልቅ ትዝብቱን እና የታሪክ ምስክርነቱን፣ እንደሰለባ ከሞት ጋር በየዕለቱ የተፋጠጠበትን እና የዘመናት የሰላም ቃተቶውን የታሪክ ማስታወሻ አስቀምጦልናል። "ቀይባህር ሲቀላ”ን ከጀመርኩት በኋላ ሳላቆመውና ሌላ ነገር ጣልቃ ሳላስገባ እንድጨርሰው አስገድዶኛል።
“ቀይ ባህር ሲቀላ" ጦርነት ባቆሰለው ስሜታችን ላይ የሚፈስየማስተዋል ዘይት ነው።
****
ኦሃድ ቤንአሚ
ሰማያዊው ውኃ ወደ ደምነት ሲቀየር ዐይቻለሁ።
"ቀይ ባሕር ሲቀላ" ያንን የአእላፋት እልቂት መታደግ አልተቻለውም። ያ እንዳይደገም ግን ሰሚ ቢገኝ ብሎ ይመክራል።(ገፅ 400)
ዓለማየሁ ማሞ (ደራሲና ጋዜጠኛ ሜሪላንድ/ አሜሪካ)
እነሆ፡-
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ 2 ቁጥር 2
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
አዲስ መጽሐፍ
ሳይንቲስቶች ብርሀናትን ሲስብ ያዩት ቁስ አካል ጥቁር ጉድጓድ (BLACK HOLE) ላይሆን የሚችልበት መንገድ እንዳለ በመፀኀፈ ሄኖክ ከተገለፀው ገለፃ እንረዳለን። እንደ መፅኀፉ ገለፃ በሀዋ ውስጥ ምድረ በዳ የሆነ ቦታ ያለ ሲሆን ለስበት Uግ (GRAVITIY) ባለመገዛት በከዋክብት ላይ የሚከባለሉ ከዋክብቶችን ወደ ራሱ በመሳብ ስርዓተ ዩኒቨርስን ከእንከን ይጠብቃል።ይሀ ተፈጥራዊ እስር ቤት ያሉትን ባሀሪዎች ስንገነዘብ ከዓልበርት እንስታይን አንፃራዊ ቲዎሪ የጊዜ ሀሳብ ጀርባ ያሉ ሌሎች ሚስጥሮችን እንረዳለን።
በአንዳንድ የሜታ ፊዚክስ እና የስነ ልቦና ጥናቶች ላይ የሰው ልጅ አዕምሮ ተፈጥሮን መቆጠጠር እንደሚችል ተገልጿል።ነገር ግን መርቀቅ የሐይል ፣የመቆጣጠር እና ተፅእኖ የማሳደር ምንጭ ስለሆነ አዕምሮ ከረቂቁ ዓለም ጋር ይናበባል እንጅ ይቆጣጠራል ማለት አይቻለም።
በሊቀ ነበያት ሙሴ እና የእዳም ሰባተኛ ትውልድ በሆነው ሄኖክ የተገገለፀው የሱባዔ ዓመት በየዘመኑ ከለው የወቅት ልኬት ጋር የማይናበብ ሲሆን በመፅሀፍ ቅድስ በዚህ ስሌት እንድናሰላ የታዘዝናቸውን ተግባራት ለማስላት ያገለግላል።
የትንሳዔን በዓልን 364 ዕለት ባለው የሱባዔ ዓመት ማክበር የሰማንያ እንዱ መፀኀፍ ቅድስ አካል ከሆነው መፀኀፈ ዲዲስቅልያ እና ከኒቂያ ኦርቶዶክሳዊ ዓለም ዓቀፍ ጉባዔ ጋር በቀጥታ ይጋጫል።
አዲስ ሀሳብ የያዘ መጽሐፍ ነው። ያንብቡት።
Assefa M. Melesse. Wossenu Abtew Shimelis G. Setegn Editors Nile River Basin Ecohydrological Challenges, Climate Change and Hydropolitics
The book provides a comprebensive overview of the hydrology of the Nile River, espe. cially the ecohyd rological degradation and challenges the basin is facing. the impact of climate change on water availability and the transboundary water management issues. The book includes analysis and approaches that will help provide different insights into the hydrology of this complex basin, which covers 11 countries and is home to over 300 million people. The need for water sharing agreements that reflect the current situations of riparian countries and are based on equitable water sharing principles is stressed in many chapters.
This book explores water resource availability and quality and their trends in the basin, soil erosion and watershed degradation at different scales, water and health, land use and climate change impact, transboundary issues and water management, dams, reservoirs and lakes. The link between vatershed and river water quantity and quality is discussed pointing out the importance of watershed protection for better water resource management, water accessibility, institutional set-up and policy, water demand and management. The book also presents the water sharing sticking points in relation to historical treaties and the emerging water demands of the upstream riparian countries. The need for collaboration and identification of common ground to resolve the transboundary water management issues and secure a win-win is also indicated.
ኦልድ መፅሐፍ ቅድስ
#በአማረኛ
#እንግሊዝኛ
#ትግረኛ
#አሮመኛ እና በሌሎችም ቋንቋዋች እኛጋር ያገኛሉ።
ከገበያ ጠፍቶ የነበረው የአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ ሥራዎችን በአንድ ላይ የያዘው መጽሐፍ ትንሽ ኮፒዎችን አስገብተናል።
ጦቢያ
ዳግማዊ አጤምኒልክ
እንዲሁም በጦቢያ ላይ ለአንድ መቶ አመት ያክል የተሰሩትን ሂሳዊ ዘመን አይሽሬ ክሪቲክሶችን ጨምሮ፣ ስምንት አጫጭር ሀቀኛ ታሪኮችንና እንደ ውሃ ጭልጥ አድርጎ የሚወስደውን ጀብደኛ የህይወት ታሪካቸውን ይዟል።
ቢያነቡት መልካም ነው።
ኤዞፖች ነን!!!
የሐዋዝን ግጥሞች አየኋቸው። የዘመን መታመም፣ የሀገር አጓጉርጉሮ፣ የነፍስም መቃተቶች ናቸው። በአውን አና በህልም መካከል አንደኾነ ድንጉጥ ሰው ያስደነብራሱ። ሐዋዝ ወደማንም አጁን ከመቀሰሩ በፊት ህመም አና ሰቆቃውን ከራሱ ጋር ያወራርደዋል። በቃሳት ጋሻነት ህመሙን thላከለው ይከ ጅላል። አሱም የኩነቱ አካል ነው'ና የኩባችንን ጻማ ተሸክሞ አግዚአ ማለት ይጀምራል። በህመሙ ውስጥ የኹላችጓም አንቅልፋምነት አሰበት።
...ሀገር፣ ሕዝብ፣ ማንነት፣ ታሪክ፣ ባህል፣ ሃይማኖት አና የመሳሰሱት የአብሮነት ውሎች ግድ ፀሰጡታል። አየተነቀነቀ ያለው የጋራ ጎጇችን አንጀቱን ያባውሰዋል። በብላሽ የምጓጓደው፣ የሰye ባይ የምጓሸረሸረው የስሪታችጓጓ ማገር በጓቃት በሚታዘብ ዋይ ሰልስ የስብሳል። ሐዋዝ ይ533 አያየ ነው በግጥሞቹ ደጋግሞ የሚቆጨው ። ገጣሚ ነው ' ና ህመሙጓ አጓረዳሰታሰጓ። ባጓረዳበትም አሱ ሰርክ ለሚጠይቀው ጥያቄ ህLናው መልስ መስጠቱን አያቆምም።
የሐዋዝ ግጥሞች ደፋር ናቸው። አንደ አድር ባይ አሮሮ አይመጠመጡም። ግጥም የጸና የራስ መታመጓጓ ይሻል' ና። ከራሱ የተፋታ ገጣሚ፣ ለመተያያ የሚዳክር የጥበብ ሰው ከኩቡ አስቀድሞ ራሱን ይንቃል ' ና። ግጥም ከንቀት ጋር በመቆም የሞከረች ቀን ቃል ከሰመ አጓሳሰን። ቃል ፈረሶቿ3 ኮርትማ ታስቀምጣለች ' ና።
ውብአረገ አድምጥ (ገጣሚ )
ሐዋዝ በዚህ መድብል ውስጥ ኩበት ደስ የሚሱ ነገሮችን ይዞ የመጣ ይመስለኛል። አንደኛው ነገር : - ግጥሞቹ ኹሱም ሰው ቢረዳቸው በሚችሰው መልኩ መጻፋቸው ሲኾን ኹለተኛው ደግሞ የግስዝ ቅኔዎችን ከነትርጓሜያቸው ፀዞ መምጣቱ ነው። የግአዝ ቅኔዎችን ከነትርጓሜያቸው በማቅረብ በኩል ከገጣሚ ኤፍሬም ሥዩም በቀር ሐዋዝን የሚቀድመው ያለ አይመስለኝም። ስለዚህም አመጣጡ ፀበል ብሰናል።
የሐዋዝ ግጥሞች ፎርጅድ ግጥሞች አለመኮናቸውን አና የሐዋዝን ፎርጅድ ገጣሚ አለመħጓ ግጥሞቹን ካነበብሁ በኋላ በአሥሩም ጣቶቼ በመፈረም አረጋግጫለሁ። ምክንያቱም በዚህ መድብል ውስጥ የሱ ቃላት የገጣሚው ሽርፍራፊ አካል፤የገጣሚው ፍቅፋቂ ገባ አንጂ መደዴ የቃላት ድርድሮች አይደሱም።
መልካም ንባብ!
ታዴዎስ አዲሱ (ገጣሚ)
ሞት በትንሿ ሔዋን ጆሮ ተፀንሶ እንደተወለደ፦ የዘላለም
ጆሮ ሕይወት ደግሞ በአዲሷ ሔዋን በድንግል ማርያም
ተፀንሶ ተወለደ። ትንሿ ወይም የመጀመሪያዋ ሔዋን ጆሮ
የእባብን ቃል ሰምቶ ሞትን ወለደብን። የትልቋ ወይም
የዳግሚት ሔዋን የእመቤታችን ጆሮ የመልአኩን ቃል ሰምቶ ሕይወትን ወለደልን።
አዳም በሥጋ መሻት የሞት ሞትን እንደሞተ ኢየሱስ
ክርስቶስም በሥጋው ሞተ፤ አዳም በሞተ ጊዜ በገነት ውስጥ እንደተደበቀ ኢየሱስ ክርስቶስም በመቃብር ተቀበረ፤ አዳም ከበለስ በዃላ ወደምድረ ፋይድ እንደተላክ ኢየሱስ ክርስቶስም ወደመቃብር ወረደ።
ከመቃብር ተነሥቶም በበደል የወደቀውን አዳምን አስነሣው፤ ሙሽራው ክርስቶስ አዳምን ከገነት መቃብር በክብር ወደ ገነት የሠርግ በዓል እመጣው። በዲያብሎስ በገነት የሞተ አዳምን በዓለሙ _ ኹሉ በዲያብሎስና በሠራዊቱ ላይ አነገሠው።
በገበያነት ለመቋቋሙ፣ የአድዋ ድል ምክንያት በሆነው፣ ‹‹የአራዳ ገበያ›› መገኛ በነበረ _ ስፍራ፣ የአድዋ ሙዚየም ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፤ ፈርጀ ብዙውን የአድዋ ታሪክ በአዲስ መልክ ከፍ
ብሎ እንዲታይ አድርጎታል። የአድዋ ጦርነትና ድል ለኢትዮጵያ ካስገኛቸው በርካታ ጠቀሜታዎች መሐል ለንግዱ ዘርፍ ማደግና መስፋፋት ያደረገው አስተዋጽኦ ተጠቃሽ ነው።
ሰባተኛው ጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን ለአንድ ሳምንት በርዕሰ ብሔርነት የቆዩበት ጊዜ ነው፡፡ ያ የስልጣን ዘመን ለሌሎች ብዙ ትርጉም ላይሰጥ ይችላል፡፡ ‹‹ባዶ መሬትና ብቸኛ ሴት ተመልካች ይበዛባቸዋል››እንደሚባለው፤ የመንግስትና የአስተዳደር ስርዓት ሲፈርስ ‹‹የቀማኞች››
ዓይንና ቀልብ በመገበያያ ስፍራዎች ላይ ያርፋል፡፡ የጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን አንድ ሳምንት የስልጣን ቀናት መርካቶን ከዘረፋ እንድትጠበቅ ምክንያት በመሆኑ፤ ጄኔራሉ ከዚህ አንጻር ባለውለታዋ ናቸው፡፡
ኢሕአዲግን የተካው ‹‹ሪፎርም አራማጅ›› ፓርቲ መጥቶ ‹‹ብልጽግና››ን ሲመሠርት መርካቶ በዕድሜዋ ያየችው ዘጠነኛ መንግስት ሆኗል፡፡
**
የመምህር ዮርዳኖስ አበበ
ዝክረ ቅዱሳን ርቱዓነ ሀይማኖት መጽሐፍ
አንድ ኮፒ እጃችን ላይ !!
ይህ መጽሐፍ ከወይዘሮ ገነት መንግሥቱ የግል ሕይወት ታሪክ በመነሳት በጥንካሬና ቆራጥነት ዓላማን ማሳካት አንደሚቻል ለመጪው ትውልድ አስተማሪ የሚሆን፣ ለፖሊሲ አውጪ ኣካላት ደግሞ በሥነ ሕዝብና ተዋልዶ ጤና ዙሪያ ፖሊሲን ለማሻሻልም ሆነ ለመተግበር ትልቅ ግብአቶች ሊያገኙበት የሚያስችልሲሆን፣ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማትም ስለ ሥነ ሕዝብና ተያያዥ ጉዳዮች ከየት ተነስተው የት ላይ ደረሱ፣ምንስ ቢደረግ ይበጃል ስለሚሉ ጉዳዮች ለተማሪዎች ለማስገንዘብ በጣም ጠቃሚ ነው ብዬ አምናለሁ።
Читать полностью…አዲስ የባዮግራፊ መጽሐፍ
“የተገለጡ ገጾች” ስታቲስቲካዊ ትንታኔን ከአስደናቂ ትረካዎች ጋር በማዋሐድ የሥነ ሕዝብና የተዋልዶ ጤና በኢትዮጵያ የነበረውን ሂደት ይዘግባል። መጽሐፉም በወጣቶችና በሴቶች ላይ ያተኮሩና የሚያበረታቱ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን እንዲሁም የተገኙ ውጤቶችንና ክፍተቶችን ያሳያል። ፀሐፊዋ ወ/ሮ ገነት መንግሥቱ በዘርፉ ስላደረጉት ጉዞ የሚተነትን ጥልቅ የግል ሕይወት ዘገባም ጭምር ነው። በቅን ልቦና እና በአነቃቂ ታሪኮች አማካኝነት ፀሐፊዋ የተጓዙበትን ረጅምና ጥልቅ ልምዳቸውን አካፍለውናል፡፡ “የተገለጡ ገጾች” በሥነሕዝብ ጉዳዮችና በፖሊሲ ቀረጻ ወቅት ተፅዕኖ የሚያሳድሩትን ውስብስብ ሁኔታዎች እና ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ጉዳዮችን መረዳት በሚፈልግ በማንኛውም ሰው መነበበት ያለበት ነው። ተማሪዎች፣ ጥናትና ምርምር ለሚያደርጉ አጥኝዎች ወይም በቀላሉ ስለ ሥነ ሕዝብ ለማወቅ ጉጉት ላላቸው አንባቢዎች በሙሉ በጣም ጠቃሚ ነው።
የምስራች በላይ ነህ
የግርባብ ደራሲ ነው።
ወጣት ነው።
ድንቅ አሳቢ ነው።
ግርባብን አንብበን ወደንለታል።
በልዩ መጽሐፍም እንጠብቀዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የንባብ ኤግዚቢሽን ላይ የተነሳ ፎቶ !!
1947እና 1980 ዓመ ተምህረት የታተሙ 66አሀዱ እና 81አሀዱ መፅሐፍ ቅድሶች ደውለው ይዘዙን።
Читать полностью…ፈልጋቹህ ያጣችሁትን ማንኛውም አይነት መፅሐፍ ለማዘዝ 0911723656
0920745740
0911185548 ደውላቹህ እዘዙን መምጣት ባትችሉ ባላቹህበት መላክ እንችላለን
በኢትዮጵያ የስነ-ፅሁፍ ታሪክ ውስጥ አዲስ እምርታን ስላገኘሁበት ደስ ብሎኝ አነበብኩት። ከእያንዳንዱ ገፀባሕርይ ጋር ፊት ስፊት የምነጋገር እስኪመስስኝ ድረስ በጽሞና ውስጥ ሆኜ አጣጣምኩት። አገር በቀስ የአጻጻፍ ስስትን መሠረት አድርጋ፣ በረቀቀ መንገድ አዘመነችውና ድንቅ የአጻጻፍ ዘይቤን አሳየችን። የወንድሟን የህይወት ታሪክ ሰበብ አድርጋ፣ የሺዎችን ህይወት እያስቃኘች በአንዱ ምዕራፍ የስጅነታችንን ህይወት፣ በሌላኛው ምዕራፍ የወጣትነታችንን ዘመንበምናብ እያመጣች አስደመመችን። የኖርነውን እውነት የክብር ካባ አስብሳ ያስኖርነውን እውነት ዕርቃኑን አስቀርታ አሳየችን። ያመስጡንን ዕድሎች እየነገረች፣ የተነጠቅነውን እሴቶች እያነሳሳች አስቆጨችን በሚጠብቀን በነገው ተሰፋ ደግሞ አስፈነደቀችን። የፍትህ መቀጨጭ እንዳንገበገባት ነግራን እኛንም በቁጭት አብከነከነችን። ከልጅነት መንደር ወጥታ ወደ አገር፣ ከአገር አስሩ ወደ ዓስም እየወሰደች፣ ዘግይታ መጣችና ያላትን ሁሉ በብዕር ከትባ ሰጠችን።የተረትና ሥነ-ቃስ ትሩፋቶቻችንን ወደ ዘመናዊነት ከፍ አደረገችውና ብዙዎቻችን ስናደርገው አስበን ያልተሳካልንን፣ እሷ ሀዘን ከደቆሰው መንፈስ ስጥ ወጥታ አሳምራ ስሳካችው።
አያልነህ ሙላት
ታምራት ሙሉ የዓስምን ውጣ ውረድ አሸንፎ፣ ከአንዱ የህይወት ምዕራፍ ወደ ሌላኛ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ህይወትን ማጣጣም ሲጀምር፣ በአሰቃቂ የአውሮፕላን አደጋ በሞት ተሸኝቶ ከህይወት መንበር ወደቀ። ሞትን ማሸነፍ የቻስችው እህቱ ደግሞ በብዕር ከሞት መስሳ
ከመቃብር በላይ አዋስቾው። ሞት ማስት ከዚህ ዓስም በአካል መስቦት ቢሆንም እህቱ ግን ከእኛ ጋር በአካል ያስ እስኪመስስን ድረስ ከልጅነቱ ጀምሮ እስከ አስፈቱ ድረስ የወጣውን ዳገት የወረደውን ቁስቁስት በብዕሯ አስቀምጣ አስነበበችን። ስካ እንደ ፋሲካ ዓይነት እህት ያስው ሰው መሞት አይችልም::
ዓስማየሁ ዋሴ ዶ/ር
ባስጠበቀችው ሰዓትና ሁኔታ የመከራ ብርቱ ክንድ ሲመታት ተሰብራ፣ አስቅሳና ማቅ ስብሳአስቀረችም:: ሐዘኗ ሲበረታና ስቧ በፍትህ መጓደል ዕረፍት ብታጣ ብትባዝን የስነ-ፅሁፍ ችሎታዋን መድህን አድርጋ በሞት የተነጠቀችውን ወንድሟን ህያው ስታደርገው ወሰነች። በዚህ መፅሀፍ ስስ ብዙ የህይወት ጎኖች ተፅፏል: ማጠንጠኛው በደራሲዋና በአሰቃቂ ሁኔታ በአውሮፕላን
አደጋ ህይወቱን ባጣ ታናሽ ወንድሟ መካከል ያስው ግንኙነት ሆኖ፣ ከስጅነት እስከ እውቀት ያስፉበትን ህይወት አንባቢን እንዳሻው የማድረግ ኅይል ባለው ብዕሯ ትጠበብበታስች። ስፍትሕ መስፈን ካላት ከፍተኛ ፍላጎት የተነሳ ስስአደጋው የተሰናዱ የምርመራ ውጤቶችን ፈትሻ አንባቢው ችግሩ ምን እንደነበረ በሚገባ እንዲያጡቅ ከአደጋው ጀርባ የነበሩ ሸፍጦችን በውስ እንዲረዳና ይህ ዓስም በንዋይ ናጡዞ ሚዛኑን ስቶ ምን ያህል እየተንገዋስስ እንደሆነ በቀላስ አቀራረብ ታሳየናስች። መፅሀፉ በዚያ የአውሮፕሳን አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ደጋግ ነፍሶችንም ከአጭር ታሪካቸጡ ጋር አንድ በአንድ ያስታውሳቸዋል። ትዝታ፤ ሀዘን፣ ፍስስፍና፣ መጠየቅ፤ ፍትህ፣ ፍቅር ተጋምደው የሚቀርቡበት ይህ መፅሀፍ የደራሲዋን አቅም ማሳያም ነውና የወደፊት ሥራዎችን በጉጉት እንድንጠብቅ ግድ ይለናል።
ፕሮፌሰር ፍሬጡ ከፍያስው
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ ሁለት ቁጥር አንድ
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
የቀዳማዊ ኋይለ ሥላሴ ን ታርክና በፎቶ ግራፍ የተደገፈ መጽሐፍ።
አሳታሚ ቡክ ወርልድ
በከፍተኛ ጥራት የታተመ