azop78 | Unsorted

Telegram-канал azop78 - ኤዞፕ መጽሐፍት

8755

ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 ለማዘዝ @Mesay21 @Mesay21

Subscribe to a channel

ኤዞፕ መጽሐፍት

ROMAN EGYPT

ROMAN Egyptcrascal area of interdisciplinary rewatch, which has steadily expanded since the 1970s and owens to grose. Egypt played a pivotal role in the Roman empire, not only in terms of political, economic and military strategies, but also as part of an intricate coltural disease insolving themes that resonate today-cast and west, old world and new. acculturation and shutting kelentities, patterns of language use and religious bebet, and the management of agriculture and trade. Roman Tigrpt was a literal and figurative crossroads shaped by the timement of people, goods, and ideas, and framed by permeable boundaries of self and space

This handbook a unique in drawing together asany different strands of research on Roman Egypt, inoriler to suggest both the state of knowledge in the field and the possibilities for collaborative, synthetic, and interpretive research Arranged in seven thematic sections, each of which includes essays from a variety of disciplinary vantage points and multiple sources of information, it offers new perspectives from both established and younger scholars, leduring individual essay topics, themes, and intellectual juxtapositions.

Christina Riggs is Chair in the History of Visual Culture at the Department of History, Durham University !!


/channel/azop78



የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

"ማን ይናገር የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ" ይባላል፡፡ ከስሚ ሰሚው ለከዋኔው የቀረበው Iሎ ይታመናልና፡፡ መጽሐፈ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ለዚህ መልካም ኣብነት ነው፡፡

በዚህ መጽሐፍ ባለትዝታው አለቃ ለማ ከሚያወጉን አያሌ ቁም ነገሮች መሐል ለማመን የሚያስቸግሩና ተዓምር የሚመስሉ ጉዳዮች አሉ። የታሪክ ወይም የሶሲዎሎጂ ወይም የስነ ቃል አጥኚዎች ቢነግሩን የማንቀበላቸው። ራሳቸው ባለቤቱ በራሳሸው አተራረክ ዘይቤ በቀጥታ ስለነገሩን ግንተደመንም ቢሆን አምነን እንቀበላቸዋለን። ጠርጣሪ ልቦና ያለንም ብንሆን እንኳ, ቢያንስ ሙግት አንገጥምም።

መጽሐፈ ትዝታ አንድ የእውቀት አባት የሆኑ አዛውንት የወጡና የወረዱበትን ያዩትንና የሰሙትን፣ በቅርብ የሚያውቁትንና የኖሩበትን ሕይወት እንደጨዋታ የሚተርኩበት መጽሐፍ ነው! ድምፅና ምስል ያለው መጽሐፍ።

ተፈሪ አለሙ



/channel/azop78
ኤዞፕ መጻሕፍት


የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

/channel/azop78

የጥንታዊውና የመካከለኛው ዘመን የኦሮሞ ታሪክን የሚዳስሱ መጻሕፍት !!!!


የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የምሽት በረከቶች ናቸው።
ይነበቡ

/channel/azop78


የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ሰሞኑን አፍሪካውያን ፣ አፍሪካን ላፍሪካውያን የሚሉ ይመስላሉ።

በመዲናችን አዲስ አበባ እየመከሩ ነው።

የአፍሪካውያን ህብረት እንዴት ተመሰረተ ?


የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አ.አ.ድ.)  Organisation of African Unity (OAU))፣ ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ ተመሥርቶ የድርጅቱ መመሪያ ውል (OAU Charter) በ፴፪ቱ መሥራች አገር መሪዎች ጸድቆ ተፈርሟል። የድርጅቱም ጠቅላይ መሥሪያ ቤቱ በአዲስ አበባ እንዲቆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባቀረቡት ግብዣ መሠረት እስካሁን ድረስ እዚያው አዲስ አበባ ላይ ይገኛል። ይህ ድርጅት በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተደምስሶ የአፍሪካ ኅብረት በሚባለው ድርጅት ተተክቷል።

ለብዙ ሺ ዓመታት ኢትዮጵያ ብቻዋን በአኅጉሩ ውስጥ ከአውሮፓውያኖች የቅኝ ግዛት ቀንበር ውጪ ቆይታ የሙሶሊኒ ፋሺስት ኢጣልያ በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ወርራት በነበረ ጊዜ አርበኞች ልጆቿ ውድ አገራቸውንና ነጻነታቸውን አሳልፈው ላለመስጠት አምስት ዓመታት ሙሉ ተዋጉ። ንጉሠ ነገሥታቸውም የእዚህን የግፍ ወረራ ለማጋፈጥ በዓለም መንግሥታት ማኅበር መድረክ ላይ ሲቀርቡ፣ ከአፍሪቃ አኅጉር ብቸኛዋ አባል ኢትዮጵያ ማንም አጋዥ አገር አልነበራትም።
ለአኅጉሩ ነጻነት በቅኝ ግዛት ሥርም የነበሩት ሕዝቦች፤ በነጻነትም ላይ የነበሩት አገራት የአውሮፓውያንን መዥገራዊ ልጥፍነት ለማላቀቅ ብዙ ከታገሉ በኋላ በሰሐራዊ አፍሪቃ የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጋና ነጻ ሆነች። ከዚያ አስከትሎ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እስከተመሠረተ ድረስ በ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ጊኒ ነጻ ስትሆን በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አሥራ አምስት አገራት፤ በ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ሦሥት አገራት፤ በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ደግሞ አራት አገራት ነጻነታቸውን ተቀዳጁ።
የአኅጉሩ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ለበለጠ ተሰሚነት የትብብርን ግንባር ማሳየት እንደነበረባቸው በመገንዘብና ገና ነጻ ላልወጡትም ወንድም አገሮች ሉዐላዊነት መታገል ስለነበረባቸው ዓላማቸውን ግብ ለማድረስ በሁለት ቡድን ተከፍለው ፣ ባንድ በኩል እራሱን “የዘመናዊ ተራማጅ” ብሎ የሚጠራው፣ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ካዛብላንካ ቡድን” በ ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ተመሠረተ። ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋና፣ አልጄሪያ፣ ጊኒ፣ ሞሮኮ፣ ግብጽ፣ ማሊ እና ሊቢያ ነበሩ።
ሁለተኛው ቡድን የ”ሞንሮቪያ ቡድን” ሲሆን የተመራው በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር ነበር። አባላቱ ሴኔጋል፣ ናይጄሪያ፣ ላይቤሪያ እና ኢትዮጵያ ሲሆኑ የነሱ የኅብረት አስተያየት ደግሞ የዱኛ ኅብረት ሳይሆን ፍላጎታቸው ረጋ ባለ ሁኔታ የዱኛኪን ኅብረት አንድነትን ያስከትላል የሚል ነበር።
መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ከተማ ይፍሩ ታላቅ ጥረትና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ድጋፍ ሁለቱም ወገኖች አዲስ አበባ ላይ እንዲገናኙ በተደረገው ጥሪ መሠረት ተሰባስበው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን የስምምነት ውል ፴፪ ነጻ ሀገሮች ሲፈርሙ ድርጅቱ ተመሠረተ።

ይኸው ዛሬ ካለበት  ደረጃ ደርሷል።


መጻሕፍት ቤታችን ደግሞ ልዩ ልዩ የአፍሪካውያንን ታሪክና ፍልስፍና ፣ የስልጣኔ መነሻነትን የሚተነትኑ መጽሐፍትን አዘጋጅቷል።
ሳምንቱንም አፍሪካን ለአፍሪካውያን ብለን እነሆ እንድትጎመኙን በራችን ከፍተን እንጠብቃችሗለን!!!!


ኤዞፕ መጻሕፍት !!!



ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56

ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ዛሬ በጣም ቆንጆ ዶክመንቶች አግኝተናል !!!

ብቅ ብለው ይጎብኙን !!

!ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56

ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የመፅሐፍ ቅድስ ታሪካዊ አመጣጥ ቅጽ1እና 2

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የአለማየው ሞገስ ሥራዎችን በብዛት ስትጠይቁን ለም በራችኹ ወዳጆቻችን ትንሽ ቅጅዎች እጃችን ላይ ይገኛሉ።


✍ ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56

ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

አዲስ የግጥም መድብል
ሺ ጊዜ እንዳፈቅር

ሞልቶ ከተረፈው፣

ከበዛ ስጦታህ፣

ከሞላ ማዕድህ፣

ጥቂት ጥበብ ስጠኝ፤

ጥቂት ጥበብ ብቻ፤ ማስተዋል ጨምረህ፣

በይቅርታህ ሙላኝ፣ ጥመቀኝ በፍቅርህ፡፡

ለይቅርታ ልትጋ፣

እንዳላመነታ፣ ልቤ እንዳይጽፍ በደል፣

ሺ ጊዜ እንዳፈቅር፣ ሺ ጊዜ ብበደል፡፡

ጥቂት ጥበብ ስጠኝ፤

ጥቂት ጥበብ ብቻ፣ መቻልን አክለህ፣

እንደ እናት ልብ አንጀት፣ ጫንቃዬን አስችለህ፤

ምን ልቤ ቢታመም፣ ፈገግ እንዲል አርገህ፡፡

ማንም ምን ቢጎዳኝ፣ በእኔ ላይ ቢፈካ፣

ቀኔን አጨልሞ መንፈሱን ቢያረካ፣

.......ሃሳቡን ቢያሳካ፣

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ፖርቹጋላዊው ተጓዥንና የታሪክ ተመራማሪ እንዲህም ሀይማኖታዊ የካቶሊክ ሚሲዮን የፃፈው ባለ ሁለት ቅጽ የታሪክ መጽሐፍ እጃችን ላይ !!!!



PEDRO PÁEZ'S HISTORY OF ETHIOPIA, 1622

VOLUME 1 and volume 2

Edited by

ISABEL BOAVIDA, HERVÉ PENNEG AND MANUEL JOÃO RAMOS

Translated by

CHRISTOPHER J. TRIBE

በ1626 የታተመ !!!

በዛን ዘመን የነበረውን የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ የሚያብራራ !!!

ድን ቅ መጽሐፍ እጃችን ላይ ነው።

!!!!!!!!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ይህንን የካራማራ ግራሮች” የተሰኘውን መጽሐፍ መቅደስ እንዳነበው እና አስተያዬቴን እንድሰጣት ስትጠይቀኝ በጣም ትልቅ ኃላፊነት እንደተጫነብኝ ነበር የተሰማኝ። መጽሐፉን እያነበብኩት ወደ ውስጥ እየገባሁ ስመጣ ደግሞ ሌላ ኃላፊነት እና ያልከፈልኩት እዳ ቁጭ ብሎ
ጠበቀች።

“ኑረትና ዙረት” እና “የመዳኛ መርከብ ኢትዮጵያ የሚሉትን ቀዳሚ መጽሐፍቶቿን ሳነብ የነበረኝ ጉጉት “ምን አለ እንደእነዚህ ያሉ ጸሐፊዎች ቢበዙልን?“ የሚል ነበር። መቅደስ በየመጽሐፍቶቿ የምታነሳቸው ሀሳቦች የምትጽፍበት መንገድ አንባቢው ያለ ምንም ወዲያ ወዲህ የጀመረውን ንባበ ልክ እንደሚጣፍጥ ለብ ያለ ወተት በእንድ ንባብ ፉት የሚያደርገው ነው።

“የካራማራ ግራሮች“ ኢትዮጵያ ለምን የጀግኖች ሀገር እንደተባለች፣ የሀገር ፍቅር ምን ያህል ዋጋ
እንድሚያስከፍል፣ ወታደርነት ምን እንደሚመስል ያሳዬ ከሁሉ በላይ አሁን አሁን በሚያሳዝን ሁኔታ ይህ የሀገር ፍቅር ስሜት ምን ያህል ትኩሳቱ እንደበረደ ደግሞ የሚያሳይ ነው።

በመጽሐፉ ላይ “ነፍሴን ለሀገሬ” ያሉ ወታደሮች እናቶቻቸው በሀዘን እና በኩራት ፣ሚስቶቻቸው
በናፍቆት፣ በሰቀቀን፣ በቆራጥነት እና በታማኝነት አብረው ሲዋደቁ የሚያሳይ ነው። “የካራማራ
ግራሮች“ ባይጻፍ ኖሮ ስንቱ ታጋድሎ ተዳፍኖ ይቀር ነበር? በመጽሐፉ ውስጥ እንደተገለፀው መቶ አለቃ መንገሻ በየጦር ሜዳ ውሎው ያሳለፈውን ገድል ጽፎ ሲያበቃ ወረቀቱን ሰብስቦ የእሳት እራት አደረገው። “ለምን ቢሉ?” ተረካቢ በማጣቱና እሱና የጦር ሜዳ ጓዶቹ የከፈሉትን ዋጋ ሊከፍል አይደለም፤ ታሪኩን ለመስማት እንኳን ጆሮ የሌለው ትውልድ ተሰፋ ስላስቆረጠው ነበር።

ወታደር አረጋ ደግሞ ለእናት ሀገራችን ጥሪ መልስ ሊሰጥ ሄዶ በመጨረሻ ወደ ቤቱ ሲመለስ እናቱ
በልጃቸው መጥፋት በሀዘን ኖረው እንደሞቱ ሲረዳ እርሱም በእርሳቸው ሀዘን ጎዳና ሲወጣ “አይዞህ ወንድሜ” እንደማለት “እብድ” ነው ብለው ዋጋ ቢስ አድርገው በመንገድ ላይ በተሰራች የላስቲክ ቤት ውስጥ ተዘንግቶ እንዲኖር ተትቷል።

ይህና ሌሎች መሰል ታሪኮች የተካተቱበት “የካራማራ ግራሮች“ ባለእዳነታችንን፣ ጡት ነካሽነታችንንና አደራ መብላታችንን ያሳያል።

ለባለእዳዎች የተጻፈ ነው። ከፋይ ካለ . . .

ጋዜጠኛ ሮዝ ነጋሽ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

አዲስ ግጥም በገበያ ላይ

#የባካኙ_ምልጃ

እግዚኦ ለሰው ልጅ - አቤት ለፍጥረቱ
ሥራውን ሳይጨርስ....
እንዴት ዳናው ጠፋ? - ጠቢብ መለኮቱ
ይኽ ኹሉ ምስቅልቅል - ይኽ ኹሉ ዝብርቅርቅ
አይታይም እንዴ? - ለመለኮት ከሩቅ?
ሰማይ ቤት የለውም? - ለማየት አሻግሮ
መስኮት አላበጀም? - እልፍኙን ሸንቁሮ

ምንድን ነው ማምታታት - የአዳኝ ገዳይ በዛ
ከጊዜ ሰንበሌጥ...
ዘለዕለት ይረግፋል - ዘለዕለት ይጠላል - ፍጥረት እንደ ጤዛ።
ከገዳይ አድኖ - ያዳኑትን መግደል
የሰው ልጅ ባሕሪ...
ከዓርብ እስከ ዓርብ ድፍርስ - አይጠራም ቢጠጠል።
ለወንዝ ጊዜ አለው - ለመንጻት ደፍርሶ
በሰው ልጆች እልፍኝ...
ተቃቅፈው ያድራሉ - ዕልልታና ለቅሶ።
የሰው ልጅ ግራ ቀኝ - ሕጉ ጉራማይሌ
በእሱ የጠላውን - ያውጃል በሎሌ።

ሥራውን ሳይጨርስ - አምላክ ከየት ጠፋ?
ጀምሮ የተወው...
የሰው ልጅ ባሕሪ - ለራሱ ሲከፋ።

አምላክ ወደየት ነህ...
"ና" ጅምርህ ይቋጭ - ይፈፀም የሰው ልጅ
አውሬና መለኮት....
አያድሩም በአንድ ልብ - አይኖሩም በአንድ ደጅ።

༺❀༻


ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56

ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የለበሰችው ጃኬትና ሱሪ ወንድ ቢያስመስላትም ረጂም ፀጉሯ ሴትነቷን ይናገራል፡፡ በድንገት ትከሻዋን ሰው ነካት፣ በፍጥነት ዞር አለች፡፡

“መፋቂያሽ ከየት ተላከልሽ? አላት እጁን ለሰላምታ እየዘረጋ፡፡ ደንገጥ ብላ እጇን ከኪሳ አወጣችና፣

       ከጃማይካ ብላ ጨበጠችው፡፡

                  ***

አልጋዋ ላይ ተጋደመች፡ ደግሞ በደረቷ ተኝታ ትራሱን ጭንቅላታ ላይ ጫነች። መረጋጋት ግን አቃታት፡ የሆነው ሁሉ ሊሆን የሚችል መሆኑን ብትቀበልም፣
መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ብትሆንም ለእንዲህ ዓይነት የሃዘን ስሜት ግን ዝግጁ አልነበረችም፡፡ የሚመጣውን ሁሉ በቀላሉ የምትቀበል ይመስላት ነበር፣ ልትቀበለው ግን አልቻለችም። በላይሁን ከአይኖቿ አልሰወር አላት፡ አስቻለውን አስታወሰችው እናቱንም አሰበቻቸው፡፡ ቅዱስ አብሯት እንዲሆን ፈለገች፡ አጠገቧ ሆኖ አይዞሽ እንዲላት ያለመስዋዕትነት ድል የለም!” ብሎ እንዲያበረታታት ተመኘች፡፡ አንተነህ ግጥሞቹን እንዲያነብላት፡ የትግል ታሪኮችን እንዲነግራት… ሀሳቧ ትርምስምስ አለባት። ጋዲሳና ዘርዓይ ከሀሳቧ አልጠፋ አሏት፡ ይህን ጊዜ የት ይሆኑ? ምንስ እያደረጉ ይሆን? ጥያቄዎቹ ሰላም አልሰጥ አሏት። ትራሱን ወረወረችና ተነሳች፡ ፊቷን ጠራረገችና ሰዓቷን ተመለከተች፡፡ ወደነበላይሁን ቤት ለመሄድ ራመድ ስትል
           ምን ብላ እንደምታጽናናቸው ጨነቃት፡፡

             ****

"ለአገር መሥራት በፖለቲካ ብቻ ነው ያለው ማነው? በሕይወታችን እያንዳንዱ ቀን
አንድ በጎ ነገር ማበርከት መቻል ላገር መሥራት ነው!"
             * *
ቢያንስ በሙያችን ለዓላማ የምንኖር መሆን አለብን። ለሕዝብ አስቦ ሕይወቱን የሰዋ ትውልድ አካል በመሆናችን ፖለቲካው ባይሳካልንም በሙያችን የጓዶቻችንን ዓላማ ተከትለን ለህዝብ አገልጋይ መሆን ከቻልን ባለዕዳነታችንን ከሕይወት መስዋእትነት በመመለስ ለመክፈል እንችላለን

    📖📖 ምርኮኛ
    ✍✍ ቅንጅት ብርሃኑ
ወደው የሚያኑቡት ድንቅ መፅሐፍ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

✍ሰማንያ አሀዱ
✍ መጽሐፍ ቅዱስ !!

ከገበያ ላይ እንደልብ የማይገኝ !!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

መጽሓፉ ለታሪክ ተመራማሪዎች ጥሩ የታሪክ መረጃ ቋት ሆኖ ያገለግላል የሚል ግምት አለኝ፡፡ የደራሲው ዘመን ሲተረክ እንደ ታሪክ መመዝገቢያ መስኮት ሆኖ ሊወስድ ይችላል:: በእድሜ መስኮት ውስጥ በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ጉዳዮችን መዝግቧል:: ብዙ ጠቀሜታ ያለቸውን መረጃዎች ያስተናገደ ጽሑፍ ነው፡፡እኔ በግሌ ብዙ እውቀት አግኝቼበታለሁ። የተበረከተው ምክር አዘል እይታም ለብዙ ግለስቦች በተለይ ለወጣቶቹ ከፍተኛ የተስፋ/ የምኞት ግብዓትም እንደሚሆን እገምታለሁ፡፡

ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ

ሰው በኑሮ ጎዳና ያለፈበትን የእሱነቱን ታሪክ ለአንባቢያን በተመቸው መልኩ ሰንዶ ለሕትመት ሲያበቃ ! ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች ይኖሩታል:: የቀደመ ታሪክን ለዛሬው ትውልድ ያሳያል፡፡ ዛሬን ደግሞ ለነገ ያሻጋግራል፡፡ ባለታሪኩ የገጠሙትን ውጣ ውረዶች ለማሸነፍ ያደረገውን የሕይወት ፍልሚያና ያገኘውን የትግል ውጤት ለአንባቢያን ያካፍላል:: ትውልዱ ቆሞ ብሎ አካሔዱን እንዲመረመር እድል ይፈጥርለታል፡፡ የእኔ መንገድ.." በሚል ርዕስ የታተመው ይህ ግለ ታሪክ ከላይ ባነሳኋቸው ነጥቦች ዙሪያ የተገነባ ነው፡፡ የትናንቱን ትውልድ ትግል ስንዶ፤ ለዛሬውና ለነገው ትውልድ መሠረት እንዲሆን አመቻችቶ ያቀረበ ነው:: እናም! በጥሞና ይነበብ ባይ ነኝ፡፡

አያልነህ ሙላቱ /መምህር/

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ይህ ጽሑፍ ጠቃሚ የሆነ ሰነድ ነው፤ ምክንያቱም እስከ አሁን የማናውቃቸውን ብዙ ነገሮች ስለሚያሳውቀን እና ከዚህ በፊት የምናውቃቸው ጉዳዮች ከሆኑም ሰለሚያጠናከራቸው፤ ወይም ስለሚቃረናቸው ነው። መጽሐፉን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል። ከፍል አንድ እስከ ደርግ መቋቋም ድረስ ያለው የጸሐፊው ትውስታ ሲሆን፣ ከፍል ሁለት ደግሞ የደርግ ዘመን ይሆናል። ሁለቱም ዋጋ አላቸው። ሁለቱም ከፍሎች ... ለታሪክ ተመራማሪው ብዙ መረጃ ይሰጣሉ። የመጀመሪያው ክፍል ማለትም ቅድመ ደርግ ክፍል ለሁለተኛው ክፍል ታሪካዊ ዐውዱን (historical context) ይሰጠዋል። በዚህ የተነሣ ኋላ ላይ ትላልቅ የፖለቲካ ወይም ወታደራዊ ሥልጣን ይዘው በሀገርደረጃ ትልቅ ሚና የሚጫወቱ ግለሰቦችን በወጣትነታቸው እናገኝበታለን፡-ጌታቸው ናደው፣ ደምሴ ቡልቶ፣ ተፈሪ ተከለ ሃይማኖት፣ ወዘተ…፡: ከጀነራሎችም ቢሆን አንዳንዶቹን ቀድመን እንተዋወቃቸዋለን፡ ጀኔራል አማን ሚካኤል አንዶም፣ ጀኔራል ነጋ ተገኝ ሊጠቀሱ ይችላሉ። ስለዚህ የመጀመሪያው እና የሁለተኛው ከፍል አንድ አምሳል ናቸው ማለት ይቻላል። የዚህ ትውስታ ትልቅ አስተዋጽዖ በስፋት መቅረቡ፣ ብዙ ጉዳዮችን በዝርዝር ማየቱ ነው። ...

• ፕሮፌስር ሺፈራው በቀለ፣ ለረጅሙ ረቂቅ ጽሑፍ ከሰጡት አስተያየት የተወሰደ



/channel/azop78


ኤዞፕ መጻሕፍት

የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

/channel/azop78

ቆየት ያሉ መጽሐፍ ቅዱሶችና መዝሙረ ዳዊቶች እጃችን ላይ።



የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ  @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

/channel/azop78


የቴሌግራም ቻናላችን👉👉👉 @azop78
የቴሌግራም ጉሩፓችን👉👉👉@azop78
#ማንኛውንም መፅሐፍ ለማዘዝ @Mesay21

   የቻናላችን ቤተሰብ ስለሆኑ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። መጻሕፍትን ለሚወዱ ለወዳጅ ዘመደዎት ሊንካችንን  ያጋሩት።

    ለንባብ መጎልመስ ሁሌም እንተጋለን።
         🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

በግብጽ ቤተ ክርስቲያን የመካከለኛው ዘመ7 ታሪክ በነገረ-ሃይማኖታዊ ድርሳኖቻቸው ስመ ጥር ከሆኑ ሊቃው3ት መካከል ቅዱስ ሳዊሮስ ዘእስሙናይገ (987 ዓ.ም እ.ኤ.አ ያረፈ) ግ3ባር ቀደም ነው:: ሳዊሮስ ኢብኑ እልሙቃፋ እየተባለም ይጠራል። የጻፈው በአረብኛ ቋንቋ መሆኑ ደግሞ የግብጽ ቤተ ክርስቲያ3 አስልምና 3 ተከትሎ እየገነነ በመጣው ጸረብኛ ቋ3ቋ አስተምሀሮዋ3 ለመግለጽ ካስለፈቻቸው ታላላቅ ሊቃው3ት ቀዳሚው ያይርገዋል። ሊቀ ጳጳስ ላዊሮስ በታሪክ፣ ነገረ-ሃይማኖት እና ሥርዓታት ዙሪያ በጻፋቸው ድገቅ ዕቅበተ-እምነታዊ ድርሳናቱ ቤተ ክርስቲያጓጓ አገልግሎ ያለፈ ትጉህ ሊቅ ነው። ከእነዚህ ድርሳናቱ አጓዴ በግእዝ መጽሐፈ ሳዊሮስ በሚል የምናውቀው १४८६ ९१० १६-१.९४( )حاضي إلا بات ك PC ይህ መጽሐፍ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ድርሰት ነው። PAD

Lህ መጽሐፍ ጥጓታዊው፣ ኦርቶዶከላዊ የቤተ ከርስቲያ3 አስተምህሮ ከዘመነኛው ተግዳሮት (በተለይ እስላማዊው የአስተምህሮ ትችት) አጓጻርቃኝቶ ያዘጋጀው ድርሰቱ ነው። ምሥጢረ ሥላሴ፣ በአብዛኛው በኩነታት እጓጻር ሲያብራራ እናገኘዋለጓ። ይህም ለእስላማዊው 777 የተሻለ የሚሆነው በኩነታት ላይ የተመሠረተው ሐተታ በመሆኑ ነው። ጥናት የሚያስፈልገው ቢሆጓም ይህ ኩነታት7 በሰፊው የመጠቀም እዝማሚያ ወደ ኢትዮጵያ ሊቃው37 ዘጓድ የደረሰው በዚህ ሊቅ ድርሳናት በኩል ሳይሆጓ አይቀርም። የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ድርሰት በሆነው መጽሐፈ ምሥጢር ውስጥ የምናገኘው ጉዳዩ፣ በጥንቃቄ የማየት አካሄድ ለዚህ 63650 የሚሰጥ ነው።

ይህ መጽሐፍ በሳዊሮስ እና በሌሎች አረብ-ክርስቲያጓ ሊቃውጓት ድርሳናት በተለመደ መልኩ ጥልቅ እና ረቂቅ የሆኑ ተመስጦጸዊ ሐተታዎች 7 የያዘ መጽሐፍ ነው። ልዩ የሚያደርገው ደግሞ ነገረ ገረ-ሃይማኖታዊ ሳይሆ፣ ጥልቅ የሆኑ የመጓፈሳዊ ሕይወት መመሪያዎች3 እና ተሞክሮዎች 3 የያዘ እጅግ ጠቃሚ መጽሐ ሐፍ መሆኑ ነው።

ኤፍሬም ከጓዴ ዬ ይህጓ በቀላሉ የማይገኝ ውድ መጽሐፍ ከ ግዕዝ ወደ አማርኛ ተርጉመው ለአገባ ገባብያ፣ ማብቃታቸው በእጅጉ የሚ ያስመ ►:: ለመ/ር ኤፍሬም እግዚእብrሔር ብዙ የሚያገለግሉበትን ጸጋ ያድልል!

ዷ /3 በረከት አዝመራው

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ኦሪጅናል
ክለር ፉል ህትመት !!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የራስ መኰንንን ሞት በሰሙበት ቀን አጼ ምኒልክ እግራቸው
ከመቃብር መግባቱ ተሰማቸው ፡፡ በ፰፪ ዓመታቸውም ንጉሠ ነገሥቱ ማርጀታቸውን ፤ መድከማቸውንና ዕድል የጠመመባቸው መሆናቸው ተሰማቸው ። ከሞት ይልቅ ያስፈራቸውና ያሳሰባቸው ያገሪቱ የወደፊት ዕድል ነበር ። ራስ መኰንን በሌሉበት የሸዋ መንግሥት እንዴት ሊሆን ነው ? ሀገሪቱ በዕድገት ፤ በፖለቲካና በአስተዳደር ? ረገድ እንዴት ልትሆን ነው ? የሚል ጥያቄ በሐሳባቸው ይመላለስ ጀመር።


በ፲፱፻፲ ዓ ም ልጅ ኢያሱ ዐሥር ዓመታቸው ነበር ። እሳቸ
ውም መልከ መልካም ፤ ትሑትና የተከበሩ ነበሩ ። ኣጼ ምኒልክም
እያደር አጠኗቸው ። ስለሳቸውም የነበራቸው ፍቅርና እምነት እየ
ተቀነሰ ሔደ ። ለወራሽነትም በፍጹም አልፈለጓቸውም ። እንደ
ትልቅ ሰው ልጆች ብልህ ወይም አዋቂ መስለው አልታዩም ። ካባ
ታቸውም የትንቢትና የመንግሥት ሀብት እንደ ዳዊትና እንደ መልከ
ጼዴቅ ጊዜ ዓይነት አልተሰጣቸውም ።

የአጼ ምኒልክ ዓይይ ያረፈው በዘመዳቸውና በወዳጃቸው በራስ
መኰንን ልጅ ላይ ነበር ። የራስ መኰንን ልጅ ዓይናቸው ብሩህ ፤
ብልህና የትንብልና ስጦታ ያላቸው ነበሩ ። ለብዙ ጊዜም አጼ
ምኒልክ ከሁለቱ የትኛውን እንደሚመርጡ ተቸግረው ከእግዚአብሔር ምልክት
ይጠብቁ ነበር ።

▀▄▀▄▀▄Æ🅂🄾🄿 🄱🄾🄾🄺▀▄▀▄▀▄
👉👉👉Telegram channel:- @azop78

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ማነው ናቅፋን የያዘውና እንዳለ ያለቀው ሠራዊት ሦስተኛ ክ/ጦርና 17ኛው ክ/ጦር አይደለም እንዴ ? አይው የ3y h/me sur ኰለኔል ተሻገር ይማም ይባላል፡ የጐንደር ልጅ ነው፡፡ የ17ኛው ክ/ጦር አዛዥ ኩለኔል መኮንን ወልዴ ይባላል፡ ጠና ያለ መኰንን ነበር፡፡ የግንባሩ አዛዥ እዛው በጦሩ ፊት የተሾመ ወጣት መኰንን ጄነራል ውበቱ ፀጋዬ ይባላል፡፡ እነኚህ ናቸው የተሰጣቸውን መመሪያ በትክክል ሥራ ላይ ያዋሉት፡፡ በስልት በጣም አስቸጋሪ በሆነ የተፈጥሮ አቀማመጥ ላይ ዳገት ቧጠው ጠላት ላያውቅና ሳይነቃ ደርሰው ዱብዕዳ ተኩስ ነው የከፈቱበት፡፡ ጠላት ቁርበቱን ጠቅልሎ ናቅፋን ለቆ ለመሸሽ በመዋለል ላይ እያለ በውቃውና በመበረቅ ዕዝ ግንባር ተስልፎ ከነበረው ጦር አንስቶ በደረሰለት ተጠባባቂ ጦር ከኋላም ከፊትም መጥቶ ተረባረበባቸው።

✍ፕሬዚደንት መንግሥቱ ኃ/ማርያም በቀይ ኮከብ ዘመቻ ወቅት (1974 የካቲት)

ብዙ ቀይ እምቡጦች ብናጣም ድሉ የእኛ ሆኖአል፡ በዚህ ዕለት ዘጠኝ መቶ የጠላት ሬሣ ተቆጠረ፡ በቦምብ ከጋዩት ሌላ አያሌ መሣሪያዎች በወገን ጦር እጅ ገቡ፡ የቀይ እምበጥ ዘመቻ አርማ ከከፍታ ነጥብ 1702 ላይ ሲተከል የነበረው ስሜት አጅግ አድርጎ ልብ የሚነካ ነበር፡ ሁሉም የሞቱት የጀግና ሞት ነበር፡ አብዛኛዎቹ የሞቱት የእጅ ቦምብ እንደጨበጡ ጠላት ምሽግ ውስጥ ዘሎ በመግባት ነበር፡፡ ብቻውን የወደቀ አንድም የቀይ እምቡጥ ጦር አላየሁም፡ የጠላቅን አንገት አንቀው የወደቁ ብቻ ነበሩ፡፡ አስደናቂ ድል ነው፡ ግን ድሉ የቀይ እምቡጥ ብቻ አይደለም፡ ከጥሩ ቅንብርና ዕቅድ የተገኘ የጋራ ድል ነው፡፡

✍ ከቡር አቶ በአሉ ግርማ - የማስታዎቂያ ም/ሚኒስቴርበናቅፋ ጦር ግንባር በመገኘት ስለ አጥፍቶ መጥፋት ጦር የሰጡት ምስክርነት ነበር ።


📚📚 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56

ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ድንቅ የባዮ ግራፊ መጽሐፍት !!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ሁለት ኮፒዎች እጃችን ላይ ይገኛሉ። ቀድሞ ለደወለ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የእነዚህ መጽሐፍ አዘጋጅ ንቡረ ዕድ ኤርሚያስ ከበደ በ ፲፱፻፳፰ በአዲስ አበባ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ተወለዱ። ንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ-ኢየሱስ፡ ገና በትምህርት ቤት ግሉ፡ በአሥራ ስነT ዓመት ዕድሜያቸው: "ምናሴ፥ የመከራዬ ደስታ፡ ዓለምን ረታ በሥራ ዓለምና በደርግ፡ የእሥራትና የግዞት፥ ኋላም የስደት ዘመን ሣሎም ከደረሷቸው መጸሕፍት መካከል፣ "ኢትዮጵያዊው፡ በማንነቱ ፍለጋ “ኢትዮጵያ፡ የዓለሙ መፋረጃ!: Ethiopia: The Classic Case እና “ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት” የተባሉትን፡ ለንትመትና ለንባብ አብቅተዋል። በ፲፱፻፶፪ ዓ. ም. የመጀመሪያውን፡ የኢትዮጵያ ድርስት ማኅበር: ከጥቂት ደራስያን ጋር አቋቁመው: እስከ፲፱፻፷፩ ዓ. ም. ድረስ: በዋና ጸሓፈነት፡ የበጎ ፈቃድ አገልግሎታቸውን አበርከተዋል፡፡

በ፫ ዓ. ም. በአዲስ አበባ: ደቡብ ሕዝብ ተመርጠው: የመናገሻ ከተማዋ ማዘጋጃ ቤት ምክር ቤት አባል፥ በ፲፱፻፶፮ ዓ. ም. የቀድሞው: የኢትዮጵያ ቤተ ሕዝብ፡ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባል፥ በTU፻፷፩ ዓ. ም. በንቡረ እድነት ማዕርግ፡ የኢትዮጵያ ቤተ ሕዝብ፡ ቤተ ምልክናና ቤተ ክህነት ሙሉ ተጠሪ በመኾን: የአኵስም ጽዮን ኣስተዳዳሪ፣ በ36 ዓ. ም. የቀድሞው: የኢትዮጵያ ቤተ ክህነት ጠቅላይ ሥራ አስኪያሃጅ : በ፲፱፷y ዓ. ም. በቀድሞው የኢትዮጵያ ቤተ ምልክና: የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ኾነው አገልግለዋል።



መጽሐፍቶቹ በመደብራችን ይገኛሉ

ኤዞፕ መጽሐፍት !!!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

#ከጣምራ ጦር የተወሠደ

በጠላት ጥይት የቆሰለ ጓደኛው “ግደለኝ ' ጨርሰኝ…”
እያለ የሚያስቸግረው ሰው ፣ ዙሪያው በጠላት ተከቦ ማምለጫ መንገድ ያጣ ወታደር ምን ያደርጋል ?

በጠላት መድፍ እተደበደበች ከተማ ውስጥ የነበሩት
ቤተሰቦቹ በሕይወት መኖራቸውን ፡ ካሉም የደረሱበትን
የማያውቅ ሰው ምን ይሰማዋል ?

በብዙ ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ ካለው የወገን ጦር ጋር
ለመገናኘት ሳይችል ቀርቶ ፡ ውሃ ጥሙና ርሃቡ እያሰቃየው
በጠላት እየታደነ በረሃ ለበረሃ የሚንከራተት ወታደርስ ?

መጽሐፍዋ ቆራጥነትን ፡ ብልሃትን ፡ ትዕግስትን ' ጀግ
ንነትን ... በሚጠይቀው በዚህ አስቸጋሪ ስፍራ ፡ ሁኔታና
ጊዜ ውስጥ የነበሩት ገፀባህሪያት የተጫወቱትን ሚናና የደረሱበትን ግብ ታሳያለች ።

📖ጣምራ ጦር
📖ስደተኛው
📖ዕንባና ሳቅ

✍✍✍ገበየሁ አየለ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

የዶ/ር መስከረም ለቺሣ ሁለት ድንቅ መፅሐፎችን

#የፀሐይ_ከተማ

በመጽሓፉ ውስጥ የተብራሩ ጉዳዮች፡

~ ጣልያናዋው ቶማሶ ካምፓኔላ፦ “የፀሓይ ከተማ” የሚላት ማንን ነው?

~ አክሱማውያን ምን ዓይነት ሕዝቦች ነበሩ?

~ የ16ኛው ክፍለ ዘመን የጣልያን ኅዳሴ ምስቅልቅሎች፤

~ የአክሱም ሥልጣኔ፦ በጣልያን ኅዳሴ ያበረከተው አስተዋጽኦ፤

~ ሴትነት፣ ድንግልና፣ ወንድነት፣ ጀግንነት... በአክሱማውያን አይታ፤

~የባቢሎንና የጽዮን ፍጥጫ፦ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን፤

~ ደቀቀ አስጠፋኖስ አነማን ናቸው?

~ “ሪፐብለክ” ምንድን ነው?

~ የኢየሱሳውያን (Jesuits) ተልዕኮ፦ በዘመናዋው ዓለም፤ አና ሌሎችም 
``````````
(ኢ)ዩቶፕያ

ከመጽሓፉ የተወሰደ

...ባላባቶቹና ባለሥልጣናቱ፡ ብፁዓን የሃይማኖት አባቶች ሳይቀሩ፡ ቀድሞ መሬቱ የሚያስገኝላቸው የኪራይ ክፍያ አላረካ እያላቸው፡ የማይኾን ውሳኔ በሕዝቡ ላይ ወስነው ሕዝቡን ይጎዳሉ። እነርሱ ያለችግር ስለሚኖሩ ለሕዝቡ
ደኅና ነገር መሥራት እንደሚገባቸው እንኳ አያስቡም። የእርሻን ሂደት ያስቆማሉ፤ አብያተ ክርስቲያናትን ብቻ እያስቀሩ፡ ቤቶችንና ትናንሽ ከተሞችን ያፈርሳሉ...

**

ለዚህም እንደሽፋን የተጠቀሙት ማሞኛ፡ _ ይኽን ባዕድ አምልኮ፡ “Secularism” ወይም “ዓለማዊነት” የሚል ስም ሰጥተው፡ “ከሃይማኖት ነጻ ነው” በሚል እንዲታይ ማድረግን ነው። በዚያ ረገድም ተሳክቶላቸዋል።

***

ኢትዮጵያውያን ግን፡ እንደአገርና እንደሕዝብ፡ ላለፉት በርካታ ክፍለ-ዘመናትና አኹንም እየደረሰብን ያለው ፈተና፡...ከዚሁ፡ ከ“ቄሱ ንጉሥ” ዘመን ጀምሮ፡ እስካኹን ድረስ የቀጠለው የመልካም ሕይወት (ዩቶፕያን
የመጠበቅና የመመከት፥ አልያም፡ የመነጠቅና በከሓዲነትም የማስነጠቅ ውጥረት ጋራ በቀጥታ የተያያዘ መኾኑን፡ በበቂ ኹኔታ አልተገነዘብነውም።

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ድብ አንበሳ
ታሪክ፣ ቅርስ፣ ባህል እና የተፈጥሮ መስህብ

በኃይለማርያም ኤፍሬም

***
የአንድ ማህበረሰብ ማንነት መገለጫዎችና የቱሪስት መስህቦች ከሚባሉት ዋናዋና ጉዳዮች ውስጥ የተፈጥሮ መልክዓ ምድርና በውስጡ አቅፎ የያዛቸው ፍጥረታት ዓይነትና ስብጥር፣ የባህል መገለጫ የሆኑት የምግብና የመጠጥ አይነቶች እስከ መሉ ስርዓቱ፣አልባሳትና መጊያጊያጫዎች፣ የቤትና የመስክ መገልገያ ቁሳቁሶች፣ የወራት የቀናትና የወቅቶች ስያሚዎችና የዘመን አቆጣጠር፣የተለያዩ በዓላትና ስያሚ እስከ ስርዓታቸው፣ የሰርግና የሐዘን ስርዓት፣ መንፈሳዊ ቅርሶችና ሥነ ስርዓቶች፣ ታሪካዊ ቅርሶች የሙዚቃ ስራዎችን ያካትታል፡፡ ለትውልድ ማንነትን ለማውረስ እነዚህን ሁሉ በአግባቡ ሰንዶ ማቅረብና ማስተማር የግድ ይሆናል፡፡በተለምዶ በቃልና በክዋኔ እንጂ በሰነድ አስደግፎ ትውልድን ማስተማር በሀገራችን ብዙ አልተለመደም፡፡ የቱሪስት መስህብ ብለን የምናቀርበው ከብዙ በጥቂቱ ወይም በከፊል ብቻ በመሆኑ ጥልቅ ዕሴትና መስህብ ያለን ብንሆንም የአቅማችንን ያህል አልተጠቀምንም፡፡ በዚህ መፅሀፍ ውስጥ አንደ ተቀናበረው ከላይ የተጠቀሱትን አንኳር ጉዳዩች ለቅሞና ሰንዶ ለማቅረብ ሲሞከር እኔ እስከማውቀው ድረስ ኃይለማርያም ፋና ወጊ ሊባል ይችላል፡፡ ለልጆችና ወጣቶች ማስተማሪያ ሊሆን ከመቻሉም በላይ ከአማርኛ ወደ ውጭ ቋንቋዎች ቢተረጎም የቱሪስትን ቆይታ ለማራዘምና እኛነታችንን የበለጠ ለማሳወቅ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ስራ ጥቃቅን ለሚመስሉ ጉዳዮች ትኩረት መስጠትን፣ በራስ መተማመንና መኩራትን ብሎም በትጋት ለሌሎች ለማጋራት መፍቀድን ይጠይቃል፡፡ ስለሆነም ወጣት ኃይለማርያምን አለማመስገንና አለማድነቅ አይቻልም፡፡

መልካም ንባብ

ዓለማየሁ ዋሴ እሸቴ (ዶ/ር)

***
ኢትዮጵያዊነት ከድል አድራጊነት እና ጀብደኝነት ታሪካችን ሌላ ያለውን ገጽታ እና ከእያንዳንዱ ባህላዊ ድርጊቶቻችን፣ንግግራችን እና አለባበሳችን ጀርባ ያለውን የራሳችን የሆነውን ስልጣኔያችንን የሚያሳይ መጽሐፍ ነው፡፡ በዚህም ጥለናት የሄድናትን አገራችንን ዞር ብለን እንድናውቃት እና እንድንሻት ይረዳናል፡፡አገራችንን ላወቅናትም ላላወቅናትም ለራሳችንም ለልጆቻችንም እንዲሆን አድርጎ ታሪክን ቀለል ባለ ዘዴ ለመንገር ይህንን መጽሐፍ ላዘጋጀልን ልምዱን፣እውቀቱን፣ጊዜውንም ላጋራን ለኃ/ማርያም ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡

ዶ/ር ፅጌማርያም አበበ ቢሆነኝ

***
የሀገራችንን የቱሪዝም መስህቦች በዝርዝር ያቀረበ፣በባለቀለም ምስሎችና ማስረጃ የተደገፈ፣በዓይነቱ ልዩ የሆነ ለቱሪስቶች፣ቱርኦፕሬተሮች እና የቱሪዝም ቤተሰቦች አጋዥ የሆነ በቀላል እና ሊገባ በሚችል ቋንቋ የተዘጋጀ የቱሪዝም ማስተማሪያ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ትኩረት ያልተሰጣቸው ተደብቀው የነበሩ ብርቅ እና ድንቅ የቱሪዝም መስህቦቻችንን ለማስተዋወቀ ግሩም ፍሬ ያለው ለቱሪዝም ሊህቃን ታላቅ ግብዓት የሚሰጥ ለታሪካችን፣ ለባህላችን፣ መዳበር የበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያደርግ መጽሐፍ ነው፡፡በልዩ ልዩ ቋንቋዎች ቢተረጎም ለሀገራችን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይኖረዋል፡፡

ፋንቱ ጎላ ስዩም የቱሪዝምና ሆቴሎች ከፍተኛ አማካሪ

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ባይራ ዲጂታል መጽሔት


ልዩ ዕትም



በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!

ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1

ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ

ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com

ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!

Читать полностью…

ኤዞፕ መጽሐፍት

ሰሞኑን
የአስቻለው ደሴ  ምርጥ ሙዚቅ ሲወጣ ጥበብ በጠቢባኑ ስትከየን ምን ያህል ውብ እንደሆነች ያየውበትን የጥበብ ሥራ በማድመጤ እጅጉን ደስ አለኝ።

እናም  በእናትዋ ጎንደር ሁለተኛ ሙዚቃ ላይ ራስ አሞራው ውብ ነህ ተሰማ እንደዚያ እጅግ ተዘክረው ስሰማው ደስ አለኝና ይህችን ጽሑፍ ከአርበኛው የህይወት ታሪክ መጽሐፍ ላይ ቀንጭቤ አስነበብኳችኹ።


...በዚህ ጊዜ ግራ አዝማች  አሞራው ውብነህ ሕዝባቸው ተስፋ ቆርጦ ለጠላት እጁን እንዳይሰጥ ያለመሰልቸት ለሌት ተቀን በመንቀሳቀስ ማስተባበር ጀመሩ። ይU መረጃ የደረሰው የኢ የኢጣልያ ጦር በግራ ማቹ ሰቢያ በመረዳቱ እርሳቸውን ለገደለ ወይም ከነሕይወታቸው ይዞ ለቀረበ ማንኛውም ሰው ዳጎስ ያለ ሽልማትና ሹመት እንደሚሠጥ አስነገረ። ይሁን እንጅ የጠላት ሴራ ውጤታማ ሳይሆን ቀረ። ግራ አዝማች ውብ ነህ ወገራ ናቸው  ሲባል በለሳ፣ በለሳ ናቸው ሲባል ወገራ እየሆኑ ጥላት” ይሀስ አሞራ ነው ብሎ ስም አወጣላቸው።

...በሌላ በኩል ራስ አሞራው ውብነህ ራሳቸውን ጨምሮ ሃያ ሰዎቻቸውን ይዘው ከአምባ ጊዮርጊስ ወደ መረባ ሊወርድ የተዘጋጀውን ጦር ለመግጠም ገስግሰው በመሄድ እንቃሽ ወይበኝ ሲደርሱ ግራ አዝማች በላይ ዘወልዴ ከተባሉ የጥንት አርበኛ አዛውንት ቤት ጎራ እሉ። አዛውንቱ ግራ አዝማች አሞራውን ልብ ብለው ሲመለከቷቸው ከቆዩ በኋላ፣ 'ምን ልታደርግ መጣህ? ሲሉ ጠየቋቸው። አሞራውም ፈጠን ብለው፣ “ጠላት ኢጣልያን ልወጋ ነው የመጣሁ።" ብለው መለሱላቸው።

ግራ አዝማች በላይ ወደ ራስ አሞራው ሰዎች አማተሩና፣ "እነዚህ ሰዎች ይዘህ ነው ኢጣልያን ምትገጥመው?" ሲሉ በመገረም ጠየቋቸው።

አሞራውም...........................

                       ***

በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም በመጋቢት ወር ፀሐፌ ትዛዝ ኃይሌ ወልደ ሩፋኤል እና የእንግሊዝ ጦር ሹሞች በተገኙበት ጎንደር ላይ ስለሚገኘው የጠላት ጦር አጠቃላይ የአርበኞች ስብሰባ በሚደረግበት ወቅት በዚያ የተመደበው የእንግሊዝ ጦር ዋና አዛዥ ሜጀር ቤንቴክ በጦር ሰፈሩ የእንግሊዝን ባንዲራ አሰቀለ። ይሀን የተመለከቱት ራስ አሞራው ውብነሀ የባዕድ አገር ባንዲራ በእናት ምድራቸው አፈር ላይ ተተክሎ ሲውለበለብ ደማቸው ፈልቶ ኖሮ ወደ ሜጀር ቤንቴክ ቀርበው፣ "እኔ ውብነህ ወገኔን የማስጨርሰው ነጭ ሰድጄ ነጭ ልተካ ነውን!? በል ይህን ባንዲራ አውርድ።'' አሉት።
ሜጀር ጀኔራሉም ............................

...ራስ አሞራው ውብነህ ማሂን ከተባለ ቦታ ሰፍረው ሳለ የኢጣልያ ጦር ጠቅላይ ገዢ ከሆነው ጄኔራል ናዚ መልዕክት ደረሳቸው፡፡ መልዕክቱም እንዲህ የሚል

"እርስዎም ለአገርዎ እኔም ለአገሬ በእውነት ስንዋጋ ቆይተናል። እርስዎ መደለያ ሳያሸንፍዎ በቆራጥነትና በቅንነት ለአገርዎ ነጻነት እየታገሉ ነው፡፡ እንዲህ ላለው - ጀግና እጄን ብሰጥ አልቆጨም። ነገር ግን እጄን ለእርሰዎ ከሰጠው በኋላ አሳልፈው ለእንግሊዝ ባለ ሥልጣናት አሳልፈው እንደማይሰጡኝ ቃል ይግቡልኝ ይላል።

ከመጽሐፉ የተቀነጨበ ነው።

ምን ለማለት ነው አንብቡት እጅግ ገራሚ መጽሐፍ ነው።


እና ምን ለማለት ነው
መጽሐፉን ሸምቱ በኤዞፕ መጻሕፍት ይገኛል።
0911723656 ደውሉልን !!!

Читать полностью…
Subscribe to a channel