ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 @Mesay21 @Mesay21
“ባለፉት አስርት ዓመታት የህይወት ሂደቴ ውስጥ የተማርኩት፣ የተገነዘብኩት፣የሄድኩበትናለዛሬው በነፃነቴ ልክ የሚሰፈረው፣ በነፃ ፍቃዴና ፍላጎቴ፣ በእስትንፋሴ ሙሉ የማጣጥመው የህይወት ምእራፌ ካደረሱኝ ምስጢሮች መካከል የመጀመሪያዋን ምእራፍ በዚህ መንገድ ከትቤ እንደኔ የህይወት ሂደታችሁ ግራ ላጋባችሁ፣ላንገዳገዳችሁና፣ገና አዲስ የህይወት ምእራፎቻችሁ ሙሽሮች ለሆናችሁ ሁሉ አንድ ብየ አቀረብኩላችሁ። "
Читать полностью…የአድዓው ጥቁር አፈር !!!
ተስፋየ ገብረ አብ
ህይወትን ምስጢር ደርሶናል !!!
በሽያጭ ላይ ነን !!!!
ፕሮፌሰር ደስታ መብራቱ፣ በኬሚካል፣ ኢንዱስትሪ እና አካባቢ ምህንድስና ከፍተኛ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን በስራው ዓለም፣ ከሰላሳ አራት ዓመት በላይ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ ሰርተዋል። ከዚህ ውስጥ ለአስራ ሶስት አመታት በተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ፕሮግራም (UNEP) ውስጥ የድርጅቱ የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር መሆንን ጨምሮ በልዩ ልዩ ሃላፊነት ሰርተዋል። ፕሮፌሰር ደስታ በተለይ በዘላቂነት ሳይንስ እና ዘላቂ የኢንዱስትሪ ልማት ላይ ያተኮሩ በርካታ የምርምር ስራዎች አሳትመዋል። ከታህሳስ 2009 ጀምሮ፣ ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው ስታለንቦሽ ዩኒቨርሲቲ (Stellenbosch University) ፕሮፌሰር ሲሆኑ በአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትም ያስተምራሉ፡፡
ቀደም ሲል በሃገር ውስጥ የሙያ ህይወታቸው ከሰሩባቸው መሥሪያ ቤቶች በተጨማሪ፣ የኢትዮጵያ የኬሚስትሪ ባለሙያዎች ማህበር እና የኢትዮጵያ የኬሚካል መሐንዲሶች ማህበር ፕሬዚዳንት እንዲሁም የለም ኢትዮጵያ የአካባቢ እና ልማት ማህበር መስራች ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን አገልግለዋል። ፕሮፌሰር ደስታ መብራቱ የአፍሪካ ሳይንስ አካዳሚ (African Academy of Sciences) እና በተለያዩ ሃገሮች የሚገኙ ቀደምት የሳይንስ ጥናት ተቋሞች አባል ናቸው።
azop book
December 1, 2023 2:14 PM
"..... ሠራዊቱ 'አንበሳው' ነበር የሚላቸው ... ሠርተው የሚያሠሩ፣ሁልጊዜ ከውጊያ መሀል የሚገኙ ሞትን የናቁ፣ለሀገርና ለባንደራ መብትን ታላቅ ክብር አደርገው የሚያምኑ፣በአርአያነታቸው የወታደሮቻቸውን ወኔ እየቀሰቀሱ 'ፈፅሞ አይቻልም' የተባሉ ግዳጆችን በድል ያጠናቀቁ፤ የእኛው አርበኛ ናቸው። . . . የሀገርን አንድነት ለመጠበቅ፣ የነበረው ፍፁም የማይበገር፣ የማይለወጥ፣ የማይሸጥ፣ የማይመነዘር ስሜት ለመረዳት የኚህን ያልተዘመረላቸውን የአንበሳው የኮለኔል
#ካሣ_ገብረማሪያም_ታሪክ እናንብ።”
ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ለመፅሐፉ የተሠጠ አስተያየት
“በዚህ የሞከርኩት መጽሐፍ አበው ለማድረግ ሾችን (አባቶቻችን) | ያቆዩልንን የባሕረ ሐሳብ ትምህርት በትውልዳችን ቋንቋ ማቅረብ ሲሆን ዓላማዬ ፡ ለማንም የአራት መደብ የቍጥር ትምህርት ለተማረ ሰው (ከልሂቅ እስከ ደቂቅ) ባሕረ ሐሳብ የማውጣት ችሎታን ነው” (ገጽ 14)። ማስተማር
ዓመቱ፡፡ ሰ ኣዳም
“የዛሬው ትውልድ ታሪክ ሲጠቅስ ብዙ ጊዜ ከአፄ ቴዎድሮስ ወደኋላ ሲሄድ ስለማልሰማ ከመጻሕፍቱ ጋራ በመስማማት ከሳቸው በፊት ያሉትን ዘመናት ለማስተዋወቅ ብዙ ገጾች ወስጃለሁ። ኣፄ ቴዎድሮስና ተ ከ ታ ዮ ቻ ቸ ው ነ ገ ሥ ታ ት ኢትዮጵያን ከወደቀችበት እናንሣ ሲሉ አገራችን ያሸበረቀችበትና የወደቀችበት ዘመን ነበረ ማለታቸው ነው” (ገጽ 229)።
“በምዕራፍ ፭ የተመዘገበው በዓውደ ሰማዕ(ታ)ት መጀመሪያ ጀምሮ በዓመተ ምሕረት (ዓ.ም.) እና በዓመተ እግዚእ (A.D.) መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳየው (ሠንጠረዥ) … በኛ ዘመንቈጠራዎች የተመዘገበን የታሪክ ድርጊት ወደ እነሱ የዘመን ቈጠራ (ወደ ዓመተ እግዚእ A.D.)፣ በነሱ (በዓመተ እግዚእ) የዘመን ቈጠራ የተመዘገበን የታሪክ ድርጊት ወደኛ (ወደ ዓመተ ቈጠራ ምሕረት) ለማዞር ነው” የሚረዳ ነው
(ገጽ 17)።
መጽሐፉ ስለ መሪነት ያለንን አጠቃላይ ግንዛቤ ከማዳበሩ ባሻገር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚሰጡ ተዛማጅ ኮርሶችም ጥሩ ሬፈረንስ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል፡
ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ
"ምንድነው እሱ?"
“የአዳም ፊርማ'
‹‹የአዳም ፊርማ?›› ‹‹አዎ የአዳም ፊርማ፡፡››
"አዳም መቼ ፈርሞ ያውቃልና?
"አትሳሳት! በህይወቴ ይህን ሁሉ ሁነት ሆኜ ያሳለፍሁት አንድ ሰው ስለ ፈረመ ነው፡፡ እሱም ሰው አዳም ነው። አዳም ባይፈርም ህይወት በሞት ባልጠቆረ ነበር፡፡ አዳም ባይፈርም ከገነት ጓሮ ሲዖል ባልተገነባች ነበር፡፡ አዳም ባይፈርም የህይወት ዛፍ ፍሬ ዘላለማዊ ደዌ ይዞ ባልመጣ ነበር።
እመነኝ! አዳም ስለ ፈረመ ነው ህልሜን ከእግሬ በታች ወርውሬ አስራ አንድ ዓመት ታስሬ የወጣሁት። የእሱ ፊርማ ነው ሀረጌን በድንገተኛ ሞት ነጥቋት የቆየኝ፡፡ የእሱ ፊርማ ነው ትውልዱን የኃጢአት ዓለም እስረኛ ያደረገው፡፡ በእሱ ፊርማ ነው ቁጥር የሌላቸው ደጅ የሚያንኳኩ ልቦች ግቡ ብሎ ማረፊያ የሚሰጣቸው አስተናጋጅ ያጡት፡፡ በአጠቃላይ ‹‹የአዳም ፊርማ የህይወቴን ታሪክ ሙሉ ክታብ ሸክፎ የሚይዝ ውድ ቃል ሆኖ አግኝቸዋለሁ እና ርዕሴ ይሆን ዘንድ መረጥሁት፡፡"
'ታዲያ ጽሁፉን መቼ ልትጀምር ነው?"
'ተፈጸመ ታሪክ ለመጀመር ብእር ከሚጨብጡ ከሚቀይጡ ጸሃፍት መካከል አይደለሁም፡፡"
ከመጽሐፉ የተወሰደ !!!!
የባለቅኔው የፑሽኪን ስም ለብዙ ኢትዮጵያውያን እንግዳ አይደለም፡፡ ቢያንስ የዘር ሐረጉን ከኢትዮጵያ እንደመዘዘ ብዙዎች ዕውቀት አላቸው። አልፎ አልፎም አንዳንድ የሀገራችን ደራስያን ከሩሲያኛና ከእንግሊዝኛ ቋን ቋዎች ወደ ቋንቋችን የመለሷቸውን የተንጠባጠቡ ግጥሞቹንና ቅኔዎቹን ለማን በብ ዕድሉ አልታጣም፡፡
ታደለ ገድሌ ጸጋዬ ግን በሩቅ የምናውቀውን ፑሽኪንን እጅግ አቅርቦልን ቤተኛ እንድንሆን የባለቅኔውን ሙሉ ሥራዎች በቋንቋችን ተርጉሞ አቅርቦልና ል፡፡ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተካተቱት የባለቅኔው የፑሽኪን ሥራዎች ምሉዕ ናቸው፡፡ ሥራዎቹ ብቻም ሳይሆኑ የፑሽኪን የሕይወት ውጣ ውረድ ከጅማሬው እስከ ፍጻሜው በግልጽነት ቀርቧል፡፡ ክብረቱና ውድቀቱ ፣ ጀግንነቱና ሽንፈቱ እንዲሁም ፍቅሩና ጥላቻው በየግጥሞቹ መካከል በመቅረቡ ስሜትን እያማለለ፣ እያስፈገገና እያሳዘነ አንባብያንን ያጓጉላል፡፡ እያንዳንዱን ግጥም ለመጻፍ ምክንያት የሆኑት ሰበቦችም እንዲሁ በግልጽነት ቀርበዋል፡፡ አንባቢው ይህንን መጽሐፍ ለማንበብ ሲጀምር ታላቅ ባሕር ውስጥ ገብቶ እንደሚዋኝ ሲያስብ ይገባል፡፡ የደራሲው የሐሳብ ምጥቀትና የተርጓሚው የትርጉም ብቃት አንባቢው ንባቡን ሳይጨርስ እንደማያፈናፍኑት ተረድቻለሁ - በተዕይ ተርጓሚው እንደ አፍ መፍቻ ቋንቋው የተካነበትን የሩሲያኛ ቋንቋና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታውን በግዕዝ ቅኔ ዕውቀቱ ላይ ደምሮ ፑሽኪን የሩቅ ዘመዳችን ብቻ ሳይሆን የቅርብ ወዳጃችን እንዲሆን ግዘፍ ነሥቶ በሥራዎቹ ሕያው እስትንፋስ ዘርቶባቸዋል። ወዳጄ ታደለ ገድሌ ጸጋዬ እኛ ወደ ፑሽኪን የተራራ ቅኔ እንድንሄድ ሳይሆን የባለ ቅኔው የቅኔ ተራራ ወደ እኛ እንዲመ ላበረከትከው የላቀ አስተዋጽኦ _ ከወንበሬ ከፍ ብዬ እብ ቤልሃለሁ:: እውነትም ተርጓሚ ይሏል እንዲህ ነው፡፡
ወዳጅህ ዳግላስ ጴጥሮስ፡፡
Azop books 12.03.16
These six stories-here presented in memorable new translations-represent Chekhov's narrative ge- nius at the full range and power of its maturity. As masterfully constructed as his earlier stories, but with far greater richness and dimension, they deal with human beings suffering the pain of existence, their lives illumined by the author's rigorous objectivity. The novella Ward Six, with its hauntingly symbolic depiction of the world of an insane asylum; The Duel, with its theme of moral degradation, its hint of regen- eration; and A Dull Story, with its relentless depiction of a culture that corrupts and alienates...these and others present a vivid portrait of what Rufus W Mathewson calls a "blighted" society, seen through the eyes of a writer whose understanding of "human foolishness" is without equal. In his incisive After- word Mr. Mathewson discards the accepted stereo- types, reappraising Chekhov's personality and work. He points out that Chekhov demands much of his read- ers, but gives much in return: "The reader is chal- lenged to collaborate in the experience of the story, to interpret it in the way an actor interprets the text of a play, or a musician a score. A good 'performance' by the reader will yield a very great reward."
azop book
A New Translation by Ann Dunnigan Afterword by Rufus W. Mathewson
ከዚህ በፊት እንዲህ ዓይነት መውደድ አውቅ ነበርን? በፍጹም! በቃ ከዚህ ሰው ጋር መወዳጀት እሳተ ገሞራን እንደ መጎራበት፣ ኃይለኛ ወጀብን እንደመግራት ያለ አደገኛ ጀብድ አለበት፡፡ ግን ደግሞ ጨረቃን ዘና ብሎ የመጎብኘት ያህልም አስደሳች…
ይህ ሰው እንደሌሎቹ ጀልጋጋ ተረት እየተረከ እወድሻለሁን ቢያላዝንብኝ ኖሮ ምናልባት ለማየትስ ስንኳ ያስጠላኝ ይሆናል፡፡ I like it a little bit stupid, rush, unpredictable and strange... ሞዛዛ ነገር አይስበኝም፡፡ ቆፍጣና ወንድ ደስ ይለኛል፡፡ ኃይለኝነቱ የተገራ እስከሆነ ድረስ በጥባጭ ቢሆንስ ስንኳ ግድ አይሰጠኝም፡፡ ዓለምን በዙሪያው ያለውን ነገር ኹሉ የናቀ በመጠኑ ኩሩ ለእያንዳንዱ ብርቅርቅ የሕይወት ውልብታ የማይሽቆጠቆጥ ወንድ ከሆነ ዋው እሱ የልቤ ሰው ነው... ‹የእኔይቱ የሜቲኮ›...
እንዲያም ሆኖ እኔ ባልሆን ኖሮ ማንኛዋም ሴት የዚህን ሰው የበዛ ቁምነገረኝነትና ቀጥተኝነቱን ለማስተናገድ የማትቸገር ይመስለኛል፡፡
ለነገሩስ ሁሊቷም ሴት በአዕምሮዋ የምትስለው የሆነ የምናብ ወንድ አላት አይደል? የሆነ ወንድ... ምናልባት ደረቱ ላይ ጸጉር ያለው... እንደ አዳኝ ወይ እንደ ጃዊሳ ቤቱ ጋራ ስር ሰርቶ ለብቻው የሚኖር... ምናልባት አስራ ስድስቱን ብቻውን የሚያባርር የሚነዳ... ወይ ዓልማው የማታውቀውን ጀብደኛ ሕይወት የሚያሳያት... ምናልባት ጥንቁቅና ንጹህ... አዎ ማንኛዋም ሴት የሆነ የምናብ ወንድ አላት፡፡ መቼውኑም ባታገኘውም ቅሉ... የእኔስ? የእኔማ ግልጽ ነው፡፡ ሁለት ነገር ብቻ... የሚያማምሩ ጣቶችና የሚያነሆልለኝ ድምጽ...
ከመጽሐፉ የተወሰደ
አምስቱ የፍቅር ቋንቋዎች መጽሐፍ፣ ሰዎች በፍቅር ግንኙታቸው ውስጥ ፍቅርን የሚቀበሉባቸውና ፍቅራቸውን የሚገልጹባቸውን መንገዶችን ይገልጻል። የአጋርሽን የፍቅር ቋንቋ ማወቅ እና ያንቺንም ማሳወቅ፣ ሁለታችሁም እንደተወደዳችሁ እና ለጥረታችሁም የተደነቃችሁ ሆኖ እንዲሰማችሁ የሚረዳችሁ መንገድ ነው።
Читать полностью…A GROUNDBREAKING MANIFESTO ON THE MEANING OF LIFE
Make sure you're not missing the point of your life-read this book! The Purpose-Driven Life will guide you to greatness through living the Great Commandment and the Great Commission."
- Billy Graham and Franklin Graham
"Destined to be a classic on the Christian life, I predict The Purpose-Driven Life will become the My Utmost for His Highest of the 21st century Timeless, profound, compelling, and transforming, this book is a priceless gift for everyone who wants to know their purpose and fulfill their destiny As The Purpose-Driven Church has had the most profound impact on the church worldwide than any other book in this generation, Rick Warren's new, groundbreaking manifesto will set millions of people free to live the lives God intended. This is the book we've all been waiting for!"
- Bruce Wilkinson, Author, The Prayer of Jabez
"if you only read one book on what life is all about-make it this one! This book is life-changing. Rick Warren is absolutely brilliant at explaining our real purpose on earth and stating profound truths in simple ways. Give this book to everyone you care about. Believe me, you'll never be the same after reading this! What a gift!"
-Lee Strobel, Author, The Case for Christ
"Disoriented about your direction in life? Are decisions tough to make and steps hard to take? If so, Rick Warren has written a masterpiece of wise counsel for you. Whether you are a seeker, a new believer, or a seasoned saint, let God use these pages to place your feet firmly on the right path?"
- Max Lucado, Author, Traveling Light
business masterminds
JAKE THE FAST TRACK TO SUCCESS with Robert Heller's inspiring guide to business management that analyzes the achievements, innovations, and ideas of the world's leading business and management gurus, showing you how to make their strategies work in practice
WARREN BUFFETT
Globally acclaimed financial investor and pioneer of managing for shareholder value
STEPHEN COVEY
Author of The Seven Habits of Highly Effective People and celebrated teacher of practical management skills
PETER DRUCKER
The first to define the art of effective management and a ground-breaking pioneer of management theories
BILL GATES
Multibillionaire co-founder of Microsoft and master of seizing opport and staying ahead ame
ANDREW GROVE
Silicon Valley innovator who piloted the rise of Intel and defined the model for high- tech management
CHARLES HANDY
Renowned social philosopher and prophet of emerging business trends, such as portfolio careers
TOM PETERS
Author of In Search of Excellence and leading advocate of management by "perpetual revolution"
JACK WELCH
CEO of General Electric for 30 years and an advocate of motivating the workforce and discarding bureaucracy
ዛሬ መጽሐፍትን ልናስተዋውቃችኹ አይደለም፣ ይልቁንም ብታነቧቸው ነብሳችኹን ሀሴት እንድታደርጉበት የምንጠቁማችኹ መጽሐፍት ልንጠቁማችኹ ነው። ያዕቆብ ብርሃኑ ይባላል። ገና ወጣት ደራሲ ነው፡፡ ነገር ግን ከእድሜው በላይ የበሰለ ትንታግ ብዕረኛ ሲኾን ዘመናችን እያቀለሙ ካሉ ወደፊት እንደሚጎሉ ከምንጠብቃቸው ወጣት ደራሲያን መካከል ግንባር ቀደሙ አሰላሳይ ፀሐፊ ነው፡፡ የሚያነሳቸው ሃሳቦች ያስደምማሉ። በፍልስፍና፣ በስነ ልቦና፣ በታሪክና በስነተረቶች የላቁ መረዳቶችን የሚያነሱና እጅግ በበሳል ቋንቋ የታሹ ተረኮች በማቅረብ ረጃጅም ሃሳቦችን አሳጥሮ በተከሸኑ የቋንቋ ብስለት ሲገልፃቸው ያስደምማል፡፡ ያስቀናል።
የቃላት ወጌሻነቱ አንብቡኝ አንብቡኝ ያሰኛል። በእያንዳንዱ ምዕራፍ አንድ ሙሉ መጽሐፍ የማንበብ ያክል እንዲሰማኽ እያደረገ መተረክን ይችልበታል።
በሉ ነገር ቢያበዙት በአኽያ አይጫንም ፣ ግዙና አንብቧቸው።
ኤዞፕ መጻሕፍት መደብርም የዚህን ወጣት ደራሲ የሚከተሉትን ምርጥ ምርጥ አራት መጻሕፍት አሳትሞ ለገበያ አቅርቧል፡፡
* ከባዶ ላይ መዝገን ልዩ ልዩ ሀሳቦች፣ ፍልስፍናዎች - 2014 ዓ.ም
* በፍም እሳት ማቃመስ (initiating by fire) ልዩ ልዩ ሀሳቦች፣ ፍልስፍናዎች - 2016 ዓ.ም
* የመሻገር ሲቃ - ልብወለድ፣ 2015 ዓ.ም
* የካህሊል አማልክት - ትርጉም፣ የካህሊል ጅብራንና የሜሪ ሐስከል የፍቅር ደብዳቤዎች፣ 2014 ዓ.ም
ያንብቧቸው!
ያስነብቧቸው!
በሁሉም የመጻሕፍት መደብሮች ያገኟቸዋል፡፡
ይደውሉልን 09 11 72 36 56 ኤዞፕ መጻሕፍት
መልካም ምንባብ!!!
‹‹ካንተ አንድ ነገር ፈልገን ነበር›› ‹‹ምንድነው?››
‹‹እንከፍልሃለን ፡ ፡ ሥምህን የሚመጥን ገንዘብ እንሰጥሃለን››
‹ምንደንው የምትፈልጉት?››
‹‹ፊልም እንድትሸጥልን››
‹ፊልም?››
‹‹እዎን ፡፤ በቀይ ሽብር ዘመን የቀረጽካቸው ፊልሞች አሉህ አሉ ያልተሰራጩ ፤ ቅጂዎቹ አንተ ዘንድ ብቻ የሚገኙ ፤ እና ብዙ የተንገላታህበት ፤ ከሞት የተረፍክበት…ብዙ ብዙ ነገር የሆንክበት››
‹‹እውነት ነው ››
‹‹ሸጥልን››
‹‹ምኑን?››
‹‹ፊልሙን››
‹‹እኔ ደም አልሸጥም››
‹‹ደም?››
‹‹አዎን ደም››
‹‹የምን ደም ነው የምታወራው? እኛ ምንልህ የቀይ ሽብርን ፊልም ነው››
‹‹እኔ ደም አልሸጥም አልኳችሁኮ ፡ ደሙ የኢትየጵያውያን ደም ነው ፤ የኢትዮጵያውያንን ደም በገንዘብ የመለወጥ ሞራል የለኝም››
ከመጽሐፉ የተወሰደ
azop book
December 1,2023 2:20 PM
የዚህ መጽሀፍ ዋነኛው መነሻ የእኔን የግል የህይወት ታሪክ መተረክ ሳይሆን በትውልድ ቅብብሎሽ የእያንዳንዳችን ማንነት እንዴት እንደሚቀረጽ ማሳየት እና የዚህም ድምር ውጤት አንድን ሃገር በመገንባትም ሆነ በማፍረስ ያለውን ጉልህ ድርሻ ማመላከት ነው፡፡
ወላጆቻችን ከአያት ከቅድም አያት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን ለነፃነት ቀናኢነት እና አልበገርም ባይነት ከልጅነት እስከ ዕውቀት ኖረውት ጥብቅ የሆነ የሃገር መውደድ ስሜትን አውርሰውናል። በስጋ ከሚወለዷቸው ባልተናነሰ የሚያፈቅሯቸው እህቶች እና ወንድሞች በማፍራት፣ መወለድ ቋንቋ ነው የሚለውን ሃገራዊ ብሂል በተግባር ኖረው ሰፊ ማህበራዊ ትስስርን አስተላልፈውልናል።
በማንኛውም ህብረተሰብ ውስጥ ወጣቱ ትውልድ ቀዳሚ የለውጥ አራማጅ እንደሚሆነው ሁሉ እኔም እንደዚያ የ1960ዎቹ ትውልድ በ966ቱ የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት ተሳትፌአለሁ። ይህ ተሳትፎዬ በወቅቱ ውድ ዋጋ ቢያስከፍለኝም፣ የዚህ አካል በመሆኔ ከፍተኛ ደስታ እና እርካታ ይሰማኛል።
ባለፉት ዓመታት በርካታ ልሂቃን ሐገራችንን ካለችበት ችግር ለማውጣት መዋቅራዊ ለውጥ እንደሚያስፈልግ ደጋግመው ተናግረዋል። የማንኛውም መዋቅራዊ ለውጥ አስኳሉ እና ቀዳሚው ደግሞ የአዕምሮአዊ ውቅር ለውጥ ነው። የዓለማችን ቀደምት ሳይንቲስት አልበርት አይንሽታይን እንዳለው፣ ችግሮቻችንን የፈጠረው አስተሳሰባችንን ሳንቀይር መፍትሄ ማግኘት አንችልም˙ እና።
ገጣሚ አንዱዓለም ተሰፈዬ
ለካ ሰው ይኖራል
ፍላጎቱን አቶ
ህልሙን ተቀምቶ
ለካስ ሰው ይኖራል
አፍቅሮ ሲክዳም
የሚረዳው ሲያጣም
ለካ ሰው ይኖራል
በወዳጅ ተገፍቶ
ኑሮም ተከፍቶ
ለካስ ሰው ይኖራል
እምነቱ መንምኖ
ማንነቱ መክኖ
ለካስ ሰው ይኖል
ቃል ኪዳኑን ምሶ
በቃል ያሰረውን ሰንሰለት በጣጥሶ
ደጋግሞ ይኖራል ሁሉን አየቻለ
የሰው ልጅ ብርቱ ነው ትግስት የታድለ
ካለመኖር መኖር ይሻላል እያለ
The Forum for Social Studies (FSS) is an independent, non-profit institution engaged in policy-oriented research on the develop- ment challenges facing Ethiopia. It provides an open forum for the discussion of public policy and promotes public awareness. FSS believes that encouraging broad participation in policy debates is an important contribution to the democratic process. To achieve its goals, FSS organizes public conferences, and pub- lishes and distributes its research findings to policy makers and other government officials, civil society institutions, profession- als, the business community, donor agencies and the public at large.
azop book
November 25, 2023 4:07 PM
የሰው እድገት ሞተር ትምህርት ነው፡፡ የአንድ ገጠሬ ሴት ልጅ ዶከተር ለመሆን የምትበቃው በትምህርት ነው፡፡ እንዲሁም የአንድ ማዕድን ቆፋሪ የማዕድኑ ስራ አስኪያጅ የሚሆነው፣ የገበሬ ልጅም ለአንድ አገር ፕሬዚዳንትነት የሚበቃው ከውጪ በሚሰጠን ሳይሆን ከራሳችን ውስጥ በምናወጣው ነው፣ አንዱን ካንዱ የሚለየው፡፡
ኔልሰን ማንዴላ
ሙዚቃ እና ጥይት ግን ትዕምርቶች (metaphors) ናቸው፡፡ ጥይት እና ሙዚቃ፣ ፀጥታ እና ሁካታ፣ silence vs violence...
ሙዚቃ ፀጥታውን ይወክላል፡፡ ሙዚቃ ውስጥ የረቀቀ ሕብር አለ፡፡ ሙዚቃ እንዲያውም እየተዋበች፣ እየረቀቀች ስትሄድ ዝምታ ትሆናለች፡፡ ባለሙያዎቹን ብትጠይቁ ዝምታ (ወይም እነርሱ በሙያዊ ቋንቋቸው እረፍት የሚሏት) ለሙዚቃ ምን ያህል መሰረታዊ እንደሆነች ይነግሯችኋል፡፡
በአንጻሩ ጥይት ስሪቱ የነውጥ፣ የሁካታ፣ የረብሻ፣ የብጥብጥ ነው፡፡ ጥይት ውስጥ ስርዓት ብሎ ነገር የለም፡፡ ይህ የንጉሥ ገጸባህሪይ የተጠማው ግን ጥይቱንም ሙዚቃውንም - ምልዓቱን - ሆነ፡፡ ንጉሡ ከላይ በጥቂቱ ተቀንጭቦ ባነብነው ጥቅስ ላይ ‹ሙዚቃን ያለ ጥይት መስጠት ኑፋቄ ነው፡፡ በስጋና በመንፈስ ግማሽ መሆን... ጥይት ነው ምልዑ የሚያደርግህ፡፡› ይላል፡፡
ምልዓቱ ደግሞ ሙዚቃውን ጥሎ ጥይቱን አንጠልጥሎ ብቻ የሚሳካ አይደለም፡፡ ምልዓቱን የሚሻ ማንኛውም ሰው ጥይቱን ከሙዚቃው እኩል ሊያባብል ግድ ይሆንበታል፡፡ ከፍ ብዬ በአጽዕኖት እንዳነሳሁት ጥይት እና ሙዚቃ የመላው ምድራዊ ኑረታችን ምንታዌነት (dualistic nature) ወካይ ምልክቶች ናቸው፡፡ ብርሃን ከጨለማ፣ ፍቅር ከጥላቻ፣ ጽድቅ እና ኩነኔ... ሌላም፣ ሌላም...
ደግሞም የተደነቀው ሳይኮአናሊሲስት ፈላስፋ ካርል ዩንግ ‹‹I would rather be whole than good.›› እንዲል እንዲያ መልካም ከመሆን ይልቅ ምልዓቱን መሆን ይበልጣል፡፡ መልካም መሆን ሙዚቃውን አንጠልጥሎ ጥይቱን ግን ጥሎ እንደመንጎድ እንዲያ በመንፈስ ግማሽ መሆን ነው... ምልዓቱን በመዋረስ ሂደት ሰው ቅንጣት መለኮታዊነቱን ያስታውሳል፡፡ ምልዓቱን መዋረስ ግን የሆነ ዓይነት የነፍስ ሀቀኝነት (genuinity) ይፈልጋል፡፡ በውሸት በጭካኔ በሚጋለብ ዓለም ስለእውነት መኖር ከባድ ዋጋ ማስከፈሉ የማይቀር ነው፡፡
ከመጽሐፉ እነኾ ቅምሻ
The African Prester John and the Birth of Ethiopian-European Relations, 1402-1555
From the 14th century onward, political and religious motives led Ethiopian trave- lers to Mediterranean Europe. For two centuries, their ancient Christian heritage and the myth of a fabled eastern king named Prester John allowed Ethiopians to engage the continent's secular and religious elites as peers. Meanwhile in Ethiopia, the nobility came to welcome European visitors and at times even co-opted them by arranging mixed marriages and bestowing land rights. The protagonists of this encounter sought and discovered each other in royal palaces, monasteries, and markets throughout the Mediterranean basin, the Red Sea, and the Indian Ocean littoral, from Lisbon to Jerusalem and from Venice to Goa. Matteo Salvadore's narrative takes readers on a voyage of reciprocal discovery that climaxed with the Portuguese intervention on the side of the Christian monarchy in the Ethiopian- Adali War. Thereafter, the arrival of the Jesuits in the Horn of Africa turned the mutually beneficial Ethiopian-European encounter into a bitter confrontation over the souls of Ethiopian Christians.
Matteo Salvadore is Assistant Professor of History at American University of Sharjah, United Arab Emirates.
Azope book
November 22, 2023 1:37 PM
በብዙዎቻችኹ ጥያቄ መሰረት የአማርኛውን ቨርዥን ትንሽ ኮፒዎች አግኝተናል !!!
ሞርደኻይ አቢር (1927-2014 ዓ.ም.)
በ1927 ዓ.ም. በእስራኤል፣ ኢየሩሳሌም የተወለደው የዚህ መጽሐፍ ደራሲ ሞርደኻይ አቢር በሐምሌ 2014 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ከ1963-1967 ዓ.ም. በቀድሞው ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ (የአሁኑ አዲስ አበባ) ዩኒቨርሲቲ የአርትስ ፋኩልቲ ተባባሪ ዲን ሆኖ ያገለገለው አቢር፣ በሂብርው ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛው ምሥራቅና እስላማዊ ጥናቶች ፕሮፌሰር ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ የኢየሩሳሌም ማኅበረሰብ አቀፍ ጉዳዮች ማእከል አንጋፋ አባል ነበር። በመካከለኛው ምሥራቅ፣ ቀይ ባሕርና ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ፖለቲካ… ወዘተ. ዙሪያ በርካታ ጥናታዊ ጽሑፎችን ያቀረበው አቢር፣ የቀጣዮቹ መጻሕፍት ደራሲ ነበር:
1. Saudi Arabia: Society, Government and the Gulf Crisis
2. Saudi Arabia in the Oil Era: Regime and Elites: Conflict and Collaboration
3. Ethiopia: The Era of the Princes: The Challenge of |slam and the Re-Unification of the Christian Empire
4. Ethiopia and the Red Sea: The Rise and Decline of the Solomonic Dynasty and Muslim - European Rivalry in the Region
5. Oil, Power & Politics: Conflict in Arabia the Red Sea and the Gulf
6. In the Direction of the Gulf: The Soviet Union and the Persian Gulf
ቢትወደድ ዘውዴ ገብረ ሕይወት በ፲፱፻፬ ዓ.ም ነሐሴ ፭ ቀን በሽዋ ጠቅላይ ግዛት፣ በመናገሻ አውራጃ ሆለታ ከተማ ተወለዱ፡፡
በአምስት ዓመት ዕድሜያቸው ወደ አዲስ አበባ መጥተው በየደረጃው፣ በቤተ ክርስቲያን ይሰጥ የነበረውን የአማርኛና የግዕዝ ቋንቋ ትምህርት፤ አከታትለውም በአሊያንስ ፍራንሴዝ እና በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤቶች በእንግሊዝኛና በፈረንሳይኛ ቋንቋዎች በዘመኑ የተመደበውን ትምህርት አጠናቀዋል።
የባለአገርነት እንቅስቃሴ የጀመሩት ከፋሽስት ኢጣልያ ወረራ አስቀድሞ ከጓደኞቻቸው ጋራ የኢትዮጵያ ወጣቶች የፍቅርና የአንድነት ማኅበር የተባለውን በመመሥረት ነበር፡፡ ይህም የአገር ፍቅር ማኅበሮ” ተብሎ እንደገና የተደራጀው ነው:: በዚያን ጊዜ የአርበኞች ትግልና ዕድል : በሚል ሥያሜ ተቋቁሞ ቀጥሎ የጀግኖች አርበኞች ማኅበር የተባለውም ከዚሁ የፍቅርና የአንድነት መንፈስ የተወለደ ነው፡፡
ቢትወደድ ሀውዴ ወደ ሥራ ዓለም የተሰማሩት በ፲፱፻፳፫ ዓ.ም በአዲስ አበባ ጉምሩክ በሂሳብ ሠራተኝነት ሲሆን፥ ከአንድ ዓመት በኋላ ለዘመናዊ አስተዳደር ምሳሌነት ወደ ተመረጠው ጨርጨር አውራጃ ተዛውረው ከስመ ጥሩው ገዥ ከአዛዥ ወርቅነህ እሽቴ ጋር የሥራና የሕዝብ መገናኛ ምክትል ሹም በመሆን ልዩ አገልግሎት ፈጽመዋል።
ቀጥሎም በጅጅጋ መምህር ሆነው ሲያገለግሉ በኢጣልያ ወረራ ምክንያት ትምህርት በመቋረጡ የገደቡርሲ ተጠባባቂ አስተዳዳሪና የጠረፍ ጥበቃ ሠራዊት የሻምበል ጦር አዛዥ ሆነው በግንባሩ በተከፈተው ጦርነት ቢሠለፉም ጠላት አይሎ ጦሩ ሲበተን በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ወደ እንግሊዝ ሶማሊላንድ ለመሰደድ ተገደዋል።
በስደት ዘመናት የወገኖቻቸው ኑሮ የተመቻቸ እንዲሆንና በተለይ ልጁ፥ ወጣቱና ጎልማሳው በዘመናዊ ትምህርት እንዲታነፅ ያከናወኑት ተግባር ብልኅነታቸውንና አርቆ አሳቢነታቸውን ያስረዳል። ከዚያም በ ፲ ፱፻፴፫ ዓ.ም ወደ ኬንያ ዘልቀው ከእንግሊዝ ጦር ጋራ በመሆን በሲዳሞ ግንባር ኢትዮጵያን ነፃ ማውጣት በተደረገው ጦርነት በ፫ኛ ሻምበል ጦር አዛዥነት ጠላትን ተፋልመው በድል አድራጊነት ተመልሰዋል።
ከነፃነት በኋላ በተለያዩ አገሮችና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርና ቋሚ መልእክተኛ በመሆን በአገር ውስጥም በከፍተኛ የአስተዳደርና የአመራር ደረጃዎች በተመሰከረለት ብቃት አገልግለዋል፡፡ ካከናወኗቸውም አያሌ ተግባራት መሐከል፥ አዲስ አበባ ዘመናዊ ርዕሰ ከተማ እንድትሆንና በአገር አስተዳደር ቀና ለውጥ ለማምጣት ያደረጉት ጥረት ጉልህ ሆኖ ይታወሳል፡
የባለአገርነት ተግባራቸውንም በመቀጠል፥ ከደርግ ሥርዓት እስርና እንግልት በኋላ፡ በአሜሪካን አገር በቆዩባቸው የዳግም ስደት ዘመናት ለአገርና ለወገን የቆሙ ኢትዮጵያውያን በኅብረት በአንድነትና በፍቅር ለአገራቸው በጎውን ሁሉ እንዲሠሩ ሲያደራጁ፥ ሲያስተባብሩና ሲመክሩ ቆይተዋል።
በሽምግልና ዘመናቸውም ይኸው የባለአገርነት መንፈስ ይበልጥ እንዲጎለብት ኢትዮጵያዊነት የተሰኘውን ማኅበር መሥርተው መርተዋል። እንዲሁም የኦርቶዶክስ ምዕመናን ማኅበርን በሰብሳቢነት፡ የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ድርጅትን መልሶ በማቋቋምና በመምራት ረገድ የሳተ ምሳሌነትን የተላበሱ አገልግሎቶችን አቅርበዋል።
በተወለዱ በዘጠና ዓመታቸው የካቲት ፮ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ.ም በሞት የተለዩት ቢትወደድ ዘውዲ ለትውልድ ቅርስ የሚሆነውን ይህን የአገልግሎት ታሪካቸውን ትውስታ ትተው አልፈዋል።
የካቲት ፲፱፻ገራዔም
azop book
November 21, 2023 1:08 PM
መጽሐፉ አጭር፣ ጠንካራ ሀሳብ የያዘ፣ ሀይለኛ እና ቀጥተኛ ነው። መጽሐፉ የያዘው ሀሳብ ብዙውን ጊዜ በገንዘብ ማበረታቻዎች የሚገኘው ውጫዊ ተነሳሽነት ከውስጥ ከሚመነጨው ፍላጎት ከውስጣዊ ተነሳሽነት የበለጠ ውጤታማ ነው የሚለውን ሀሳብ የሚጻረር ነው።
መጽሐፍ ለመጠየቅ @Mesay21 ይጠቀሙ
የሮበርት ኪዮሳኪ መጽሐፍቶች ትንሽ ኮፒዎች አሉን !!!
ዋጋ ለመጠየቅ @Mesay21 ይጠቀሙ
from autobiography
People of my generation have lived through the most interesting times in the modern history of Ethiopia, and. I dare say, of the world times when leaders like Hitler Stalin. Mussolini. Churchill, Roosevelt and Haile- Selassie were dramatic actors on the international scene. This pre- cious experience can never be duplicated by our juniors. I consider myself very fortunate, indeed, that I have lived through these most fas cinating times when the world was tottering precariously on the brink of a cataclysmic disastor Politically, socially and economically also, at home Ethiopia was just beginning to emerge from darkness to light in 1941.
Ethiopians of my generation were being indoctrinated right from child- hood to respect authority in such a way that the tradition of doing so was verging on some form of divine worship. It mattered little or noth- ing whether the authority being rigorously imposed from above was spiritual, temporal or parental in nature. The dictum that God proposes and man disposes also held true in relationships among members of society depending upon the status of the individual concerned. In a family, the authority of parents especially of the father was unques- tionable and, in society as a whole, that of elders was not open to debate by those who were their juniors. The same thing can be said about those who are exercising authority over others by virtue of an. apparently, divine right to do so.
The Ethiopian political malaise was that the government was being manipulated by the landed gentry. As soon as the educated classes had joined the government, they were encouraged to own land and to build themselves villas by offering them plenty of money on loans from the treasury which would be later cancelled. Of course, in this system- atic method of corrupting the intelligentsia, military officers were en- joying special privileges not even granted to high-ranking civilian offi- cials. It was not. therefore, only Ras Mesfin Sileshi who was reputedly owning most of the land in the country. In the late 1960s, in particular with every Ethiopian official entitled to own 40 hectares of land at the expense of the peasantry many more little Ras Mesfins, who were conspicuously residing in the Bolo quarters of Addis Ababa. were be- ginning to emerge in Ethiopia as its future potential feudal lords.