ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 @Mesay21 @Mesay21
ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በኢትዮጵያ መኻል አገር በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ ፲፰፻፸፩ ዓ.ም ተወለዱ። ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረመስቀል ነበር። በቤተ ክህነት ትምህርት እንጦጦ ራጉኤል ደብር መጥተው የመጻሕፍትን ትርጓሜ በዘመኑ ከነበሩት የደብሩ ሊቃውንት ዘንድ ተምረው አጠናቀዋል። እዚህ ነው አንዱ መምህራቸው «አንተ የቀለም ቀንድ ስለሆንክና በምግባርህም የተመሰገንህ ነህና፡ ኅሩይ የተባለውን ስሜን ሸልሜያሃለሁ፡ ከንግዲህ ኅሩይ እየተባልክ ተጠራ!» አሏቸው።
ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሃያ አንድ መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆኑ፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል» ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም የልጅ ልጃቸው ወይዘሮ ሠናይት ተክለማርያምአሳተሙት።
የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመተባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እንዲሁም የደራስያን፤- ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን፤ ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ እና አቶ ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸውን አራት ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል።
ደራሲው ፋሽሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር አብረው ወደ እንግሊዝ አገር ስደት ላይ እንዳሉ በስልሳ ዓመታቸው መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አረፉ።
የብላቴን ጌታ ህሩይ መጽሐፍቶችን በጥሩ ዋጋ ያገኛሉ።
ከቤተልሔም እስከ እየሩሳሌሞ፤ ከገለላ እስከ ይሁዳ ከናዘሬት እስከ ደብረዘይት... መንገዶቹ ምንኛ የታደስ ናቸው! መንገደኛውስ ሞንኛ ድንቅ ነው!
ከለቀ ካህናቱ ግቢ እስከ ሸንጎ አደባባይ፣ ከጲላጦስ እስከ ሄሮድስ ከቤተመቅደሱ ተራራ አስከ ጎለጎታ ተራራ... ስእርሱ የሕማማት መንገደ፧ ስእኛ የጽደቅ መንገደ ተhat!
የክርስቶስ ኢየሱስ ስራ፣ የካህናት አለቆች ሴራ፣ የቤተ መቅደሱ ግርግር፣ የቤተ መንግስቱ ሽብር... ሁሉ በአርሱ ኣይና ስስ አርሱ ሆነ።
በቅዱሱ ሕማማት ሳምንት የተከናወነ ተራ የሚመስሉ ድርገቶች፣ እያንዳንዳ የክስ ወጥመደ እያንዳንዱ ሴራ፣ እየንዳንዴ የቤተመቅደሱ ሥርዓት፣ ከከካህናት አለቆችና ፈሪሳውያን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የተደረን እየንዳንዳቸው ንግግሮች... ከሁሉም በላይ ደግሞ አየሱስ ክርስቶስ ከሆሳዕና ጀምሮ የተናገራቸው እየንዳንደ ቀላት... እስደናቂ ትርንሞና ጥልቅ ምስጢር አላቸው።
የአለንጋው አጥፋት፣ የእሾህ አክሊሉ ድፋት፣ የችንካሩ ብዛት! የኮምጣጤው ክ4t... ይህ ሁሉ ስለኛ በአርሱ ላይ ሆነ።
ግን ደግሞ... የመስቀሉ ፍቅር፣ የትንሳኤው ክብር፣ የድንቅ ስራው ምስጢር... ብዙ የምናውቀው የሚመሰለን፧ ግን ደግሞ ባነብበነው ቁጥር እንደ ብርሃነ መስቀሉ የሚያበራ አውነት አስው።
ይህ መጽሐፍ ዘመንን ተሻግሮ፧ መጻሕፍትን መርምሮ፧ ቀኖና እና ዶግማ አመሳክሮ... ያንን አውነት በጥበብ የሚገልጥ በምናብ የሚያስጎበኝ እንኳንም በቦታው ላይ፣ በዚያው ዘመን ላይ ታደምኩ የሚየሰኝ ነውና አአሁኑና ስመጪው ሰሞነ ሕማማት፣ ስትንሳኤውና ደግሞ ተመልሶ ለመምጣቱ ማስታወሻ ይሆን ዘንድ በጥንቃቄ ++ርጉሞ የቀረበ ነው።
ዶንኪዮቴ ኦሪጅናል ቨርዥን እጃችን ላይ ነው።
አንድ ኮፒ ብች አለን !!
በጥሩ ዋጋ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
የአጼ ቴዎድሮስ የልጅ ልጅ ልጅ አዳዲስ ምስጢሮች. !!!!
• ኢትዮጵያዊ መሆኑን ያወቀው ከ30 ዓመቱ በኋላ ነው
• የልዑል አለማየሁ አስከሬን በእንግሊዝ የለም ብሏል
• ልዑሉ በ18 ዓመቱ በለጋ ዕድሜው አልተቀጨም ባይ ነው
ባለፈው ረቡዕ ወዳጄ ዘነበ ወላ ስልክ ደውሎ፣ የአጼ ቴዎድሮስ የልጅ፣ ልጅ ልጅ እዚህ እንደሚገኝና መጽሐፉን ማሳተም እንደሚፈልግና የሚዲያ ሰው ማነጋገር እንደሚሻ ነግሮኝ ስሙንና ስልኩን በቴሌግራም ላከልኝ፡፡ ”ስሜ ሲሰን አለማየሁ ቴዎድሮስይባላል፡፡ በአሜሪካን አገር ያደግሁኝ ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ ደራሲና የፊልም ፕሮዱዩሰር ስሆን፤ መጻሕፍቶቼ በኢትዮጵያ ገበያ ላይእንዲወጡልኝ እፈልጋለሁ” ይላል በቴሌግራም የደረሰኝ መልዕክት፡፡ ይህን ስም የሰማሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ አላውቀውም፡፡ ጉግል አደረግሁ፡፡ ጉግል ግን በደንብ ያውቀዋል፡፡ማንነቱን፣ ሥራዎቹን ወዘተ ዘረገፈልኝ፡፡ ጥቂት መረጃዎች ከሰበሰብኩ በኋላ ሰውየው ዘንድ ደወልኩለት፡፡ ለቃለ መጠይቅ ፈቃደኛ መሆኑንጠየቅሁት፡፡ አላቅማማም፡፡ ሲሰን አለማየሁ ቴዎድሮስ፤ የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስና የዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስን ጨምሮ ከ7 ያላነሱመጻኅፍትን ለንባብ ያበቃ ታታሪ ብዕረኛ በመሆኑ ደራሲ ነው ብንል አልተሳሳትንም፡፡ ደራሲ ብቻ ግን አይደለም፡፡ ደራሲና ሁለገብ ብንለው ሳይቀል አይቀርም፡፡ ምክንያቱምየፊልም ፕሮዱዩሰር ነው፣ የታሪክ ልሂቅም ነው፡፡ በተጨማሪም ቪዲዮግራፈርና ግራፊክ ዲዛይነርም ነው፡፡ ይህ ሁሉ ታዲያ ቆፍጣናየአሜሪካ ወታደር መሆኑን ሳንረሳ ነው - አሁን ጡረታ ቢወጣም፡፡ የኢራቅ ግዳጁን ፈጽሞ ሲመለስ አባቱ አንድሪው ቻርልስ ሊንዚ የነገሩትምስጢር የህይወቱን ዕጣ ፈንታ እንደቀየረው ይናገራል፡፡
አባቴ ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጊዜ የነገረኝ ይህ የቤተሰብ ምስጢር፤ አስቤውም አልሜውም የማላውቀው ነውይላል፡፡ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ታዲያ የተነገረውን ምስጢር ገላልጦ እውነቱን ለማወቅ ያልፈነቀለው ድንጋይ፣ ያልረገጠው የዓለም ዳርቻ የለም፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ፡፡ እውነቱን አወቀ ማለት ደግሞ ራሱን ማንነቱን አወቀ ማለት ነው፡፡ በዚህ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረገው ልዩ ቃለ ምልልስ፣ ሲሰን አለማየሁ ፣ስለ ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ደረስኩበት ያለውን አዲስ እውነት ወይም ምስጢር ያጋራናል፡፡ የቤተሰቡን የዘር ሃረግ ለማግኘት የተጓዘበትን ርቀትና የደረሰበትንም ያወጋናል፡፡
አሁን በቀጥታ ወደ ቃለ ምልልሱ፡-
👉እስቲ ከትውልድህና አስተዳደግህ እንጀምር---የት ተወለድክ? የትስ አደግህ?
የተወለድኩት ሻን አንድሪው ሊንዚ ነው፤ ያደግሁት በከተማ ማህበረሰብ ውስጥ እንደ አፍሪካ-አሜሪካዊ፣ በሻምፓኝ፣ ኢሊኖይ ነው።የምኖርበት ሰፈር በዓመፅ፣ በአደንዛዥ ዕፅና በጠመንጃ የተሞላ ነበር። ፖሊስ የችግር ቦታ ሲል የፈረጀው ነው አካባቢውን፡፡ ባለፉትዓመታት፣ ቤተሰቤንና የልጅነት ዘመን አብሮ አደጎቼን አጥቻለሁ፡፡ ኢትዮጵያዊ መሆኔን እስከ 30 ዓመት ዕድሜዬ ድረስ አላውቅም ነበር። በ1999 ዓ.ም የአሜሪካንን ጦር ሰራዊት ተቀላቀልኩ፡ በ2007 ዓ.ም የኢራቅ ግዳጄን ተወጥቼ ወደ አገር ቤት ተመለስኩ። በወቅቱ የአባቴ አንድሪው ቻርልስ ሊንዚ የጤና ሁኔታ እያሽቆለቆለ ነበር፡፡ ያኔ ነው የቤተሰባችንን ምስጢሮች ለመጀመሪያ ጊዜ ገልጦ የነገረኝ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሣ ከሚባል የንጉሥቤተሰብ እንደመጣን ገለጸልኝ፡፡ መጀመሪያ ላይ ነገሩን አምኖ ለመቀበል አዳጋች ሆኖብኝ ነበር፤ ምክንያቱም ከዚያ በፊት ስለዚህ ጉዳይ ጨርሶአንስቶ አያውቅም፡፡ ከአንድ ወር በኋላ አባቴከዚህ አለም በሞት ተለየ።
አንተስ ይህን አዲስ መረጃ ከአባትህ ካገኘህ በኋላ ምን አደረግህ?
አባቴ የመጨረሻዎቹ ቀናት ላይ ማንበብ የማልችለውን የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ መያዜን አውቆ ነበር፡፡ እናም ወደ ኢትዮጵያ ሄጄ ቤተሰባችንን ፈልጌ እንዳገኝ ትዕዛዝ ሰጠኝ፡፡ በ2012 ዓ.ም ከአሜሪካ ጦር ሠራዊት ጡረታ ወጣሁና ወደ ኢትዮጵያ ተጓዝኩ፡፡ ወደ ባህርዳርና ጎንደርም ተሻግሬ፣ አባቴ የጠቀሰውን ሃውልት ለማየት ቻልኩ፡፡ ያኔ ነው ካሣ የሚለው ስም ለካሳ ሀይሉ ጊዮርጊስ፤ ለባለ ዘውዱ ንጉስዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ መሆኑንየተረዳሁት፡፡
በ2017 ዓ.ም አንዲት ሴት በአማራ ቲቪቃለ መጠይቅ ተደረገላት። አበበች ካሳ መሸሻ ቴዎድሮስ ትባላለች። እቺን ሴት ከሁለት ወራትበኋላ አገኘኋት፡፡ እዚህ ኢትዮጵያ ያለ የቅርብ ወዳጄ አዲስ አበባ ሠርጉ ላይ እንድገኝ ጋብዞኝነበር፡፡ በዚያ አጋጣሚ እኔና እሷ የዲኤንኤምርመራ አደረግን፤ ውጤቱም ዘመዳሞችመሆናችንን አረጋገጠ፡፡ አባቴ የተወለደው አሜሪካ ነው፣ አባቱ ቻርለስ ሊንዚ ግን አሜሪካ አይደለምየተወለዱት፡፡ ቻርለስ ሊንዚ ተብለው የሚጠሩት አባታቸው ደግሞ ከንጉሥ ቴዎድሮስልጆች አንዱ ነበሩ።
ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስን የተመለከተ መጽሐፍ በአማርኛና በእንግሊዝኛ አሳትመሃል፡፡ አማዞን ላይ ለሽያጭ ቀርቦ ተመልክቼዋለሁ---
ትክክል ነው፡፡ በ2018 ዓ.ም በአንዱ ቀን፣ ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስን ለማክበር ወደእንግሊዝ ተጉዤ ነበር፡፡ ያኔ ነው ሚስጥሮቹን ያገኘሁት፡፡ ለልዑል ዓለማየሁ በቦታው ላይ ምልክት ብቻ እንጂ የሬሳ ሳጥን መቃብር የለም። ሆኖም ሰ ዎች የ እኔንና የ ልዑል አለማየሁንበእጅጉ መመሳሰል ታል፡፡ እኔም ቅድመ- አያቴ የእውነትም ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ እንደነበሩ ተረዳሁ፡፡ ልዑል አለማየሁ፤ እስከ 113ዓመት ዕድሜያቸው ድረስ በህይወት ኖረው፣
በ1974 ዓ.ም ሻምፓኝ፣ ኢሊኖይ ነው የሞቱት፡፡
👉አንተ ልዑል አለማየሁ ቅድመ አያቴ ነበሩ ስትል ማረጋገጫህ ምንድን ነው?
መጀመሪያ ላይ ልኡል አለማየሁ ቅድመ አያቴ መ ሆኑን አ ላውቅም ነ በር። ነ ገር ግ ን ከልኡል አለማየሁ ጋር እንደምን መሳሰል በየፎቶው ላይ አስተውያለሁ። ከአበበች ካሣ መሸሻ ቴዎድሮስ ጋር የተደረገ የDNA ምርመራ ማስረጃ አለኝ፤ ከ50% በላይ የዲኤንኤ መዛመድ እንዳለን ያሳያል። በቅርቡ የካፒቴን ትሪሻም ቻርልስ ስፒዲ ቤተሰብ ከኒውዚላንድ የልዑል አለማየሁን ናሙና ከመቃብር ቦታ ሳይሆንከቤተሰቡ አምጥቶልኝ ነበር። የፀጉር ናሙናዎች ዲኤንኤ ነው፡፡ እኔም ከቅድመ አያቴ ቻርልስ ፎቶና ልዑል አለማየሁ ጋር የፎቶ ልየታ ሰርቼ 85% የተዛማችነት ውጤት ታይቷል፡፡ቅድመ አ ያቴ በ 1879 ዓ.ም ወደ ፍልስጤም መሄዱን ተረድቻለሁ፡፡ ስምየን አንበሳ ዘዮን የሚለውን ስሙን ለውጦታል። አንበሳ ዘዮንበእንግሊዝኛ የጽዮን አንበሳ ማለት ሲሆን፤ ሊንዚ ደግሞ የጽዮን አንበሳ ነው። እስከ 1919 ዓ.ምድረስ ቤተ ሺአን እና እየሩሳሌም ውስጥ ነበርየቆየው፡፡ ቻርልስ ከካፒቴን ትሪሻም ቻርልስስፒዲ ይባላል። ኢትዮጵያ እያለ ከወንድሙ መሸሻ ቴዎድሮስ ጋር ተገናኘ። ሚስት እንዲሁምሴት ልጅና ወንድ ልጅ ነበረው። ሚስቱ በ1925 ዓ.ም ልጃቸው ቻርልስ የ2 ወር ልጅእያለ፣
ኢትዮጵያ ውስጥ ህይወቷ አለፈ፡፡ እሱከልጁ ጋር ወደ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ለ አስራ ስድስተኛ ጊዜ የመጻሕፍት አውደርዕይ ከዛሬ ከሚያዚያ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ ይገኛል:: ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ አውደርዕይ ሲሆን፣ ብዙ አሳታሚዎች አከፋፋዪችና መጽሐፍ ሻጮች ይሳተፋሉ።
ኤዞፕ መጽሐፍት መደብርም በዚህ አውደርዕይ ላይ የተለያዩ ቀደምትና አዳዲስ መጽሐፍትን ይዞ ይጠብቃችዃል።
👉ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ፈጠን ላለ ደምበኛ የቅዱስ ቁርዓን ማብራሪያዎች ናቸው።
በጥሩ ዋጋ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
የእንዳለ ጌታ ከበደ ስራዎች በጥሩቅናሽ !!!!
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ አላ።
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
በሽያጭ ላይ ነን !!!!
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
“አንተ ሐሳብህን ልትመራው አንጂ፤ ሐሳብህ አንተን እንዲመራህ ቦታ አትስጠው:-አውነተኛ ክርስቲያን ስሜቱ የሚመራዉ ሳይሆን ስሜቱን የሚመራ ነዉ።”
"የንስሀ አባት ማለት እርሱን ስትመለከት እግዚአብሔርን እና ትዕዛዞቱን የምታስታውስበት ሰው ማት ነው፡፡”
“ስራ የፈታ አዕምሮ የሰይጣን ቤተ ሙከራ ነው::”
“ሊቅ በሊቅነቱ ቢያስተምርህ ሊቅ ትሆናህ ሊቅ በሕይወቱ ቢያስተምርህ ግን ክርስቲያን ትሆናህ።”
የአቡነ ሽኖዳ
የእምነት ህይዎት የተሰኘው መጽሐፍ ለገበያ በቅቷል።
እንደተለመደው ቅናሻችንን ዝግጁ አድርገን እንጠብቃችዃለን።
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
ነገ ቅዳሜ ገበያ ላይ ትውላለች !!!?
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
ትንሽ ስለ መዝሙረ ክርስቶስ !!!
ትንሽ ስለ መዝሙረ ክርስቶስ መጽሐፍ !!
የጋሞ ተወላጅ የሆኑትና በጋሞ ዙሪያ የመንፈሳዊ ጥበብ ማዕከል በነበረችው በደብረ ማርያም ገዳም (የዛሬዋ ብርብር ማርያም ገዳም) አገልጋይ በነበሩት በአባ ባሕርይ በ1569 ዓ.ም. በእፄ ሠርፀ ድንግል ዘመነ መንግሥት ማብቂያ ላይ በግእዝ ቋንቋ የተደረስ ከፍተኛ የሃይማኖታዊ፣ የሥነ ጽሑፋዊና ታሪካዊ ፋይዳ ያለው መጽሐፍ ነው።
ግእዝ መጽሐፍ ቅዱስ ከተተረጎመባቸው ቀደምት ቋንቋዎች አንዱ ነው። መጽሐፈ ሔኖክና ኩፋሌን የመሳሰሉ በዓለም የጠፉ የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍሎች በግእዝ ብቻ መገኘት የመላው ዓለም ተመራማሪዎችን ትኩረት የሳበ ጉዳይ ሆኗል። መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ላይሆን ገድላት፣ ድርሳናት፣ ቅኔዎች፣ ተረቶች ነገረ መለኮት ፍልስፍና የመሳሰሉ ጽሑፎች በግእዝ ቋንቋ ተጽፈዋል። ከዚህ አንጻር የመዝሙረ ክርስቶስ ሥነ ጽሑፍና ይህ የአማርኛ ትርጉም ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ታሪከና ሥነ ጽሑፍ የማይናቅ ጠቀሜታ አለው።
መዝሙረ ዳዊት ረጅም ዘመን ወስዶ በተለያዩ ጸሐፍት የተከማቸ የአይሁድ ሕዝብ የትርጓሜ፣ የምዕዳን፣ የትንቢት፣ የጸሎት፣ የአኰቴት መጽሐፍ ነው። የኢትዮጵያ አርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም መዝሙረ ዳዊትን ቅዱስ መጽሐፍ አድርጋ ታምናለች፥ ታስታምራለችም። አባ ባሕርይም የድርሰታቸው ስልታዊ አቀራረብ ሙሉ በሙሉ መዝሙረ ዳዊትን እንዲመስል መዝሙረ ከርስቶስ እንደ መዝሙረ ዳዊት ሁሉ የመዝሙራት ቁጥሩ 151፤ የስንኞች ቁጥሩ 5418፤ እና የኆኅያት ቁጥሩ ደግሞ 81516 እንዲሆን በማድረግ ኮምፒውተር በሌለበት ዘመን ታላቅ ሥነጽሁፋዊ ጀብዱ ሰርተዋል። በተጨማሪም ጽሁፉ 91 የግእዝ መጻሕፍትን በምንጭነት ሲያጣቅስ ግማሹ ከመጽሐፍ ቅዱስ የቀሩት ደግሞ ከመጻሕፍተ ሊቃውንት፣ መጻሕፍተ መነኰሳትና መጻሕፍተ
ጠቢባንን ያመላከቱ ናቸው።
የመዝሙረ ከርስቶስ ወደ አማርኛ መተርጎምና መታተም በቅድሚያ ለነገረ ሃይማኖት፡ ለግእዝ ሥነ ጽሑፍ፣ ለታሪክ ጥናትና ዕውቀት፣ ከዚያም ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ሃይማኖትና ባህል ጥናት ያለው ጠቀሜታ እጅግ የጎላ ነው::
የአባ ባህርይ መዝሙረ ክርስቶስና መጽሐፈ ባህርይ መጽሐፍ ትንሽ ኮፒዎች አሉን !!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
እስኪ ዛሬ ደግሞ አንድ ሸጋ የግጥም መጽሐፍ ላስተዋውቃችኹ !!!!!!!
ይሄማ እንደዚያ ነው
ደርሶ እኮ ነው ድንገት
እንደ ብራ መብረቅ የሚወረወር ቃል
ከነፍሴ ዲብ ወርዶ እምነቴን ይሰርቃል
የሚንበሰበስ ነው የሚጨበጥ ብናኝ
ሩቅ ነው ዘመኑ እንሰክምንገናኝ
በነቢብ አልሜ በሃልዮ ደረስሁ
ይሄን ነገርማ ልጨብጠው ዳሰስሁ።
ሊነጋጋ ግድም፣ ሰማይ ወግ ደረሰው፣ ጠል አገለደመ
የአእዋፍ ሰራዊት፣ በዝምታ ከስሞ፣ ከዝማሬ አደመ
እንደ ግንደ ቆርቆር፣ ደግሞ እንደግሪሳ
ማነው የሚያንኳኳ፣ ማነው የሚያገሳ?
የመንፈስ ዝማሬ፣ በአርባ ጃንደረባ፣ ለአንድ እኔ ደረሰኝ
በል ፍረድ ዚቀኛው፣ ባለ ተክሌ ሽብሻብ፣ ረግደህ ተዋሰኝ
ይሄማ እንደዚያ ነው፣ ጡብ ሰርቶ እንደሚያድር
ፍቅር ነው መንፈሱ፣
ከዓዲስ ዓለም ማርኮ፣ ማልዶ የሚያስገነድር።
ይሄማ እንደዚያ ነው
ስውር መቀነቷ፣ ትፍትፍ ነው ቀሚሷ
ተጎናጽፎ ማለም፣ አይደል ወይ መንፈሷ?
አደግድጎ ማርገድ፣ ከሆነ መንገዱ፣ የዘበናይ ውሉ
ያቻት ጊዜ ሄደች፣ በሉ ደህና ዋሉ
ቀን አለቀን ወጣሁ፣ እንደ ቀትር ጋኔን
ምነው ጭብጥ አርጎ ፣ባባተለው ጎኔን
የፊት ያሉት ሁሉ፣ ቀድሞ ካስቀደመ
በጎን አልፎ አዳሪ፣ ዙር ተደመደመ
ይሄንን የሚያስብ፣ ምን መንፈስ ቢጣባኝ
ከእሷ ሃሳብ በልጦ፣ መቼም አያባባኝ።
ይሄማ እንደዚያ ነው ፣
እንዳለፍነው ትናንት፣ እንዳየነው ዛሬ
ባህርይ አይደል ወይ፣ ሃገርሽ ሃገሬ
መንደርሽ መንደሬ፣
ስሄድ ተሸከምሁሽ፣ ስመለስ ታቅፌሽ ፣ውብ ዓይንሽን አየሁ
በይሆናል ብቻ፣ እንዲህ ህልሜን ለየሁ
ባንቀላፋ ንጋት ፣በዝማሬ አጀበኝ
በእኩለ ቀን ሃሩር ፣በእንቁ ማይ አጠበኝ
የብራውን መብረቅ፣ ያርደዋል እሱ
አንቺ ነሽ ልብ አውቃ፣ አንቺ ነኝ መንፈሱ።
ይሄማ እንደዚያ ነው፣
ስንት ድፍረት ደፍረን፣ ፈርተን የምናፍረው
በአመሻሽ ዘመን ላይ፣ የምንፈክረው
ይሄማ እንደዚያ ነው
ተዓምርና ትንቢት፣ ማልዶ ‘ማይጋርደው
ተምዘግዛጊ መብረቅ፣ ገምሶ ‘ማያወርደው
ብወድሽ አይደል ወይ፣ ልቤን የሚያርደው
ይሄማ እንደዚያ ነው
አንድም ብትናፍቂኝ ፣ አንድም ብወድሽ ነው።
#ከዘራፊው_ማስታዎሻ
ገጽ 17
መጥሐፉን በመደብራችን በተለመደው ቅናሽ ያገኙታል።
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
የተጠቃለሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
ከቅፅ1-25 የታተሙ እና ከ2006 እስከ 2015 የተሰጠ ያልታተሙ ውሳኔዎች
ቅፅ1-2
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
እጅግ ንፁህ
የ፲፱፹ ዓ.ም መጽሐፍ ቅዱስ
እጃችን ላይ !!!
አንድ ኮፒ ብቻ ስላለን ቀድመው ያዝዙን !!!
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ ይገኛሉ !!!
በጥሩ ዋጋ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ከሰባት በላይ መጻሕፍትን አሳትመሃል፡፡ ወደ ጸሃፊነትና ፊልም ሙያ እንዴት ገባህ? ወታደር ቤትን ከመቀላቀሌ በፊት የሙዚቃ ኮንትራት (ውል) ለማግኘት የሚሻ የሂፕ ሆፕ ሪከርዲንግ አርቲስት ነበርኩ። መጀመሪያ ዘፈኖችን መጻፍ ጀመርኩ፤ በኋላ ወደ መጻሕፍትገባሁ፡፡ የበኩር መጽሐፌ በ2006 የታተመሲሆን፤ ከዚያ በኋላ ሰባት ተጨማሪ መጻሕፍትን መፃፍ ቀጠልኩ። ስለ ቤተሰቤ የዘር ሐረግምጽፌአለሁ፡፡ እናም ጉዞዬን በፊልም መ ቅረጽ
ጀመርኩ፡፡ ስለ ቤተሰቤ ታሪክ ለማወቅ ያደረግኋቸውን ጉዞዎች ለማድመቅ ዘጋቢ ፊልም ሰርቻለሁ። የጉዞዬ አካል፣ ኢትዮጵያበመላው አለም በአሜሪካ፣ በእስራኤል፣ በአውሮፓና በጥንቷ ባቢሎን ታላቅ ታሪክ እንዳላት መማር ነው።
የኢትዮጵያን ባህልና ታሪክ በሥራዎችህ ስታጋራ ያጋጠሙህ ተግዳሮቶች ወይም የተሳሳቱአመለካከቶች የሉም? እንዴት አስተናገድካቸው?
ልዑል አለማየሁ በ18 ዓመቱ ሞቷል ተብሎ ዓለም ሁሉ ስለተነገረው ብዙ ተግዳሮቶች ገጥመውኛል፡፡ የንጉሣዊው ቤተሰብ የልዑልአለማየሁን አስክሬን ለመላክ ፈቃደኛ ያልሆነው፣ ንግሥት ቪክቶሪያ ልኡሉ ሳይሞት የሞተ አስመስላ በመናገሯ ነበር፡፡ ለዚህ ደግሞምክንያቱ ንጉሥ ዮሐንስ ልዑል ዓለማየሁ
ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ የሚጠይቅ ሁለት ደብዳቤዎች ለንግሥት ቪክቶሪያ በመጻፋቸው የተነሳ ነው፡፡
አሁን ወደ ኢትዮጵያ የመጣህበት የተለየ ዓላማ ወይም ተልዕኮ ይኖርህ ይሆን?
ወደ ኢትዮጵያ ስመጣ ለዘጠነኛ ጊዜ ነው፡፡ ግቤ የኢትዮጵያ መታወቂያ አግኝቼ እዚህ አገር መኖርና መማር ነው፤ ምክንያቱም ወደ ኢትዮጵያ
መምጣት የቤት ዓይነት ስሜት ይፈጥርብኛል፡፡ ህዝቤን እወዳለሁ፤ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመሆኔ የሰማዩን አባት አመሰግነዋለሁ፡፡ሌላው ግቤ ደግሞ በአማርኛም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች መናገር፣ ማንበብና መጻፍ መማር ነው። ወደ ቤት የሚመለስበትን መንገድለማግኘት የሚሞክር የጠፋ ልጅ ዓይነት ስሜት ይሰማኛል።
በመጨረሻ፣ በሥራዎችህ ምን አሻራ ትተህ ማለፍ ትፈልጋለህ?
የኢትዮጵያ ታሪክ አካል መሆን እፈልጋለሁ። ሁሉንም ሰው የሚጠቅም ታላቅ ነገር ማድረግ እንደምችል ተስፋ አደርጋለሁ። መጽሐፎቼኢትዮጵያ ውስጥ ቢታተሙ መታደል ነው፡፡ ታሪክን በፊልም ቀርጾ መስራትና ኢትዮጵያ በአለም ላይ ያሳደረችውን ተፅእኖ ማሳየትእፈልጋለሁ።
አዲስ አድማስ ጋዜጣ
Saturday, 13 April 2024 20:18
ይህ ከላይ የምታዩትን ፎቶ በሰፊው ለመረዳት የሚከተለውን ጽሑፍ ያንብቡ
ልኡል አለማየሁ ቴዎድሮስ በእንግሊዝ አልሞተም ነበር።
ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ ይገኛሉ !!!
በጥሩ ዋጋ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ፈጠን ላለ ደምበኛ የቅዱስ ቁርዓን ማብራሪያዎች ናቸው።
በጥሩ ዋጋ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
የእንዳለ ጌታ ከበደ ስራዎች በጥሩቅናሽ !!!!
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ተኅሥሦ ቁጥር 2
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፍ ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ
✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ይህችን mesayazop" rel="nofollow">http://tiktok.com/@mesayazop
ሰው የሚማረው፣
አንድም ከፊደል፣
አንድም ከመከራ ነው፤
አንድ ቃል ከፊደል ጥበብ፣
አንድ ቃል ከመከራ መዝገብ፣
አንድም በሳር "ሀ" ብሎ፣
አንድም በአሣር "ዋ" ብሎ፤
#ሎሬት_ፀጋዬ_ገብረመድህን
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
አዝማሪው ልቤ 2ኛ ዕትም ወጥታለች
ዓለም በራሷና በሰሪዋ መንፈስ ለጠነከሩ ... በሁለት ፅንፍ ተሞርደው ብሩህ ነገ ለሚታያቸው ተስፈኞች መልካም ፍሬን ትሰጣለች። ገንዘብ ሲኦል አያስገባም። ድሃ በመሆንም
መንግስተ ሰማያት አይወረስም። እግዚአብሔር ለሁሉም ነፍስ ቸርነትን ያደርጋል። አንተ የሌለህን ስታስብ እሱ በሰጠክ መክሊት ያተረፍከውን ይጠብቃል። ሰው ስለሆንክ ሁል ጊዜ ከመለመን አትቦዝንም፡፡ ልብስ ስትለምነው ገላ እንደሰጠክ ትረሳለህ…
ተክለ ፃድቅ መኩሪያ
የኢትዮጵያ ታሪክ ከኑቢያ አክሱም ዛጉዌ
አንድ ኮፒ እጃችን ላይ ይገኛል።
ቀድመው ኦርደር ያድርግልን !!!
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
የምንግዜም የቀደምት መጽሐፍ መገኛ ኤዞፕ መጽሐፍት !!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
ፈለቀ አበበ የማርወሃ
ብርሃንና ጥላ ግጥም አንድ ኮፒ ብቻ እጃችን ላይ !!!!!!
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
የአለማየሁ ገላጋይ ማዕበል ጠሪ ወፍ በገበያ ላይ ውሏል። በመደብራችን በተለመደው ቅናሽ ያገኙታል።
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የቲክቶክ ፔጃችን ከተመቸወም ይከተሉን።
tiktok.com/@mesayazop
የአለማችን ዝነኛ ደራሲያን ሥራዎችን ስብስብ ስራዎች የያዘ ድንቅ መጽሐፍ ነው።
👉 ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ አቡነ ጴጥሮስ ሀውልት ፊት ለፊት መገኛችን ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
09 20 74 57 40
መጽሐፉን ለማዘዝ @Mesay21 ሊንክ ይጠቀሙ✍✍✍✍✍✍
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78