ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 @Mesay21 @Mesay21
ለውሏችኹ የሚሆን ሸጋ ነገር እነሆ
ተዘናፋ
(በታዲዮስ አዲሱ)
አጀብ!
ሳንታጀብ
ይህ በግርግር ዘመን ላይ ቆሞ የሚደነቅ ዘመነኛ ድምጽ ነው። የብቻ መንገዱን እየተመናተለ የሚገፋ ሰው ህቅታ። በሚያየው አጉል ዳንኪራ የሚሳቀቅ ብክን ነፍስ ሲቃ ነው። ሰው የመሆንን ውል ላጣን፣ እንደ ሸርጣን እየተጓተትን ለምንደማ መናኛዎች የተወረወረ የመገረም ቃል ነው።
ኖሮ ከሚታዘብ፣ ትርምስምሱን በአርምሞ ከሚመለከት ነፍስያ የሚቀዳ መባከን ነው። ቡድናዊነት እንደ ብራቅ ከሚጮህበት፣ አጀቡ፣ ወጀቡ ከሚያናፈበት ቀዬ የተገኘ ዘመነኛ የሚያስተጋባው ቃል ነው። አጀብ! ያውም ለብቻ ቆሞ።
አንድ ቀን ሳይሞላ!?
ወደ ነበረ ሆድ፣ ወደ ዛሬ ጥላ
ከነፍን
ታለፍን
እኔና ዘመኔ
ሀሳብና ህይወት፣ ሆነውብን ቅኔ፤
እነሆ ዘመን እንደ ጥላ እያለፈ ነው። ቀን ቀንን እየተካ እየተሸበለለ እልም ይላል። የሰው ልጅ እግሮች ወደ ሞት ይሰግራሉ።
ይሄ ሁሉ የሚጥመለመል ትውልድ አንድ ቀን እንኳን ኖሮ አያልፍም። አንድ ቀን ማለት ባህርይው ብዙ ነውና። በተለይ ለገጣሚማ አንድ ቀን ውሉ ብዙ ነው።
እነሆ የፀሐይ መግባትና መውጣት በቀን የተተለመ አይደለምን። ፀሐይስ ምንድን ነው ቢሉ ብርሃን አይደለምን? በብርሃን ለመመላለስ የታደለ ትውልድማ ምንኛ የበቃ፣ የነቃ ነው?
ትናንት ላይ ለመድረስ ስንባክን፣ ነበርን ለመሻገር ስንዳክር ይሄው አንዲት እለት እንኳን አልሞላንም። መክነፋችን ፣ መትመማችን፣ ከነበር ላለመሻገር መሆኑ አያስቆዝምም ወይ?
እንደ ዋዛ ያለፍነው እልፍ ነው። ከነገ ለመድረስ ስንንጠራራ ከትናንት ጥላ አንዲት ጋት አልተሻገርንም። ዘመን እንደ ጥላ እያለፈ፣ ጊዜ እንደ አቡጀዲ እየተተረተረ እንዴት ሰው ነገን ማየት ያቅተዋል? እንዴት ሰው ብርሃን መመልከት ይከብደዋል?
አጀብ!
የግርንቢጥ
ሰርክ በተቃርኖ
ማን ልቡን ይሰጣል፣ በዋጋ ተምኖ?
አጀብ! ይገርማል እናንትዬ። የሰርክ መባከናችን አያሳዝንም፣ አያስገርምም ወይ? ነገራቸን ሁሉ የግርንቢጥ መሆኑ ምንኛ ያንግበግባል? ልብ ቦታዋ የት ነው? ቅንነት፣ ንጽህና አይደለምን? እሱን የንጹህ ነፍስ አድባርስ እንዴት በዘመን ዋጋ ይተምንታል? ዘመንስ ዋጋው ምን ያህል ነው? የትውልድ ቁዘማ ለልብ ይደርሳልን?
እነሆ መቃቃራችን ለከት የለውም። ጨለማው ያስፈራል። ጭካኔው ያስደነብራል። ልብ አልባ ሰው መሆን ይገማሸራል። ሰውነት ያለ ልብ ምንድን ነው? ልብ የአስተውሎት ሁሉ አድባር አይደለምን? ታዲያ ሰው መሆንን፣ አስተውሎትን የተነጠቀ ዘመን ምን ይባላል? ልብን በዲናር መዝኖ ለሚንከላወስ ድንጉጥ ዘመን ማርከሻው ምንድን ነው? በጨለማ የተሰነገ ልቡን አቅፎ ለየብቻው ለሚርበተበት ትውልድ ዘመንስ ዋጋው ምን ያህል ነው?
እንገዛ ነበር
እኛም ባገር ዋጋ፣ ልብን ከሥጋ እኩል
ቃል ያጠፋውን ስም፣ ላይስቅለን ነገር ከምንኮለኩል።
(አቡዬን)
(አያምንምና ቀድሞም ያልካለ፣ ገጽ 16)
ይህ ዘመነኛ ገጣሚ የነፍሱ ውል ያስጨንቀዋል። ሰው የመሆን መማሰን መንፈሱን ሰቅዞ ይዞታል። ዘመኑን ለመሸሽ የሚንደረደር ይመስላል። ከሰው ልጆች አጉል እብደት ለመነጠል ይከጅለዋል።
ይሄን የጅምላ ስካር ይጸየፋል። ልብ እንደ ግዘፍ አካል በልባችን የምንገዛው ንብረታችን ነበር ይለናል። ከልብ መታመናችን ባመንነው ልክ ነው። እነደ በረሀ አበባ ተስፋቸን በንጽህና ላይ ነበር። እንደ ሰማይ ወፎች ልባችንን ላመንነው ሰጥተን የምንቀዝፍ ቀዘባዎች ነበርን ይለናል። ልባችንን አስይዘን ልብን አፍሰን እንኖር ነበር እያለን ነው።
ወደዚህ ዘመን ይወረወራል። የመሆን ሁሉ ውል የሆነውን ቃል ያጠፋውን "ሰው" የሚል ስም ወዲያ ጥለን ብንኮለኩለው ወዴት መድረሻ አለንና እያለን አይደለም ወይ።
ቃል ተሽሮ ሰው መሆነ የታል። ቃል ተሽሮ ከልብ ሀገር መድረስ የት አለ?
----------
ብቻ "አያምንምና ቀድሞም ያልካደ" የኮራ፣ የተጀነነ የግጥም እስትግቡእ ነው። ለነፍስ የሚደርሱ፣ ዲበ አካላዊ ጥያቄዎችን ሳይቀር በኩራት የሚሞግቱ፣ ነፍስያን የሚያፋትጉ፣ ውበትን፣ ፍቅርን፣ መናፈቅን፣ ቁዘማን ሁሉ የሚፈት ብዙ ግጥሞች አሉት። ግጥማዊ ቁመናውም ያማረ ነው።
በሙሉ ግጥሞች ላይ ሰፋ ያለ ዳሰሳ እሰራለሁ የሚል ተስፋ አለኝ። ያው ግጥም አንድ ዙር ተነብቦ ልቡን አይሰጥምና መደጋገም ስላለበት ቆየት እላለሁ እንጂ።
አንድ ስራ ከወጣ በኋላ የሳምንት ሆሆታ ይደረግና "ጨዋታው ፈረሰ ዐባይ ደፈረሰ" እንደሚሉ ህጻናት በትነው መሄዳችን ቢያሳዝነኝ፤ በመሐል ለማስታወስ መምጣቴ እንጂ የታዲዮስ ስራዎች ከዚህ በላይ ሊባልላቸው ይገባል። ግና ምን ያደርጋል በዚህ ዘመንና፣ ከእኛው መሐል ተገኘ። የእኛን ነገር ደሞ የምታውቁት ነው።
ብቻ መጽሐፏ ትነበብ!
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
................
ሰሞኑን ረፍት ለማድረግ አሰቤ ትንሽ ቀናትን በቤት ውስጥ አሳለፍኩ። ትንሽ ከወከባውና ከእሩጫው ገለል ለማለት ነበር።
ቤት ቁጭ ስትል ምንያህል መቅበዝበዝ እንዳለው ብረዳም ፣ ዝም ብሎ ቁጭ ማለት አልፈቀድኩም። ሁለት ውብ መጽሐፍት እጀ ላይ ነበሩ።
፩. ሊዮ ቶልስቶይ ኑዛዜና
፪ the alchemy of happiness የፋርስ ፈላስፋ ገዛሊ መጽሐፍ በአሮን ገዙ የተተረጎመው የደስታ ቅመም የተሰኘው ነበሩ።
በእውነቱ ሁለቱንም መጽሐፍት ወጣቶች ቢያነቧቸው ይመከራል። በገዛሊ መጽሐፍ ውስጥ ለድፍን 6 ወራት ያሳለፍኳቸውን ከባድ ጊዜወች የፈውስ ቅመም ነው የሆነልኝ።
ስለ አልልም ጥናት ብዙ ሊቃውንት ጽፈዋል። ይገዛል የደስታ ቅመም the alchemy of happiness ግን ይለያል፣ ሌላኛው አለም አልኬሚ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተርጓሚውን አቅም በደንብ አይቻለው። ለመተርጎም አስቸጋሪ የሆኑትን ፍልስፍናወች ወደ አማርኛ መልሶ ያዋቀረበት ችሎታ እጅግ ማራኪ ነው።
ደግሜ እላችኋለው በብዙ የምታተርፉበት መጽሐፍ ታትሟል።
የኣንድን ቁስ ኣካል በተለይም እንደ እርሳስ (lead) ያሉ ተራ ብረት ነክ ቁሶችን ወደ ወርቅ ለመቀየር የሚደረግ ሙከራ፣ ወይም ደግሞ የከበሩ ማዕድናትን የተለያየ ዘዴን በመጠቀም ለመፍጠር የሚደረግ ሙከራና ተግባር ከመካከለኛው ክፍለዘመን ጀምሮ “ኣልኬሚ" በመባል ይጥጠራ እንደነበር ይነገራል:: ይኽ ቃል ለመጀመርያ ጊዜ በኣጠራር ደረጃ በኣስራ ሁለተኛው ክፍለዘመን ኣካባቢ በኣውሮፓ ላይ ብቅ ያለ ቢኾንም፣ምናልባትም የዓረብኛ ወይም የጥንታዊ ግብጽ ሥርወ ቃላዊ መሠረት ሊኖረው እንደሚችል ይገመታል::
የኣልኬሚስት ወይም የቀማሚ ዋና ትኩረትም “ዕብነ ፈላስፋን" (The philoso- pher's stone) ለማግኘት ሲኾን ፣ ይኽ ቁስ ብረት ነክ ቁሶችን ወደ ወርቅ ከመቀየር ባልለፈ የሕይወት ውንንም (Elixir of life) ለመቀመምና ለመፍጠር እንደሚያስችል ቀማምያኑ ያምናሉ:: ከዚህም በላይ “ዕብነ ፈላስፋ" በመባል የሚጠራውን ቁስ እጁ ውስጥ ያስገባ ሰው የፍጽምና ደረጃ፣ (perfection) ግልጸትና (enlightment) ሠማያዊ ቡራኬ (heavenly bliss) ላይ እንደሚደርስም ይነገራል::
ፓራሴልሰስ (Paracelsus) በመባል የሚታወቀውና በኣስራ ስድስተኛው ክፍለዘመን ኣካባቢ እንደኖረ የሚነገርለት ስዊዘርላንዳዊ ቀማሚ፣ ይኽ ምሥጢራዊ ቁስ እስካሁን ያልተገኘ እንደኾነና ከተገኘ ግን ማንኛውም ነገሮች ከእርሱ ሊፈጥጠሩ እንደሚችሉ ያስባል:: ይኽ ቁስ ምናልባትም "ራዲየም" (radium) ሊኾን ይችላል ብለው የገመቱም ኣልጠፉም:: ምክንያቱም ይኽ ጨረር የመጠነ ቁስን ቅርጽ (atomic structure) በመለወጥ ከቀድሞ ተፈጥሮው ሊቀይረው ይችላል ተብሎ ይታሰባልና ነው::
በቅርቡ ያለ ኣልኬሚያዊ ወይም የነገረ ቅመማ እሳቤን ስንመለከት ደግሞ በዋናነት ተራ ብረቶችን ወደ ወርቅ የመቀየሩ ዓላማ እንዳለ ኾኖ፡ የሰው ኣካል፣ ጤናና ከተፈጥሮ ጋር ያለው ስምምነት (harmony) የበለጠ ትኩረት ሊያገኝ ችሏል:: ይኽም የሰው ማንነት ራሱ በቀመራዊ የቅመማ ልምምድ ውስጥ በማለፍ ወደ ከፍታ ሊቅቀየር የሚችልበት ሁኔታ እንዳለ በመታመኑ ነው::
በኺደት እንደምናየው ገዛሊ ደግሞ በተቃራኒው ይኼንን ውድ የኾነ ቁስ በመፈለግ ኣትባዝኑ ይሉናል፤ የዚህ ቅመማ ንጥረ ነገር የሚገኘው በነቢያት ኣስተምህሮ ውስጥ እንደኾነና ከዚህ ውጭ የሚፈልገው ሰው ግን የከስሰረ ሰው ነው ይሉናል
ገዛሊ ሲጽፉ "ጌታ ስለዚህ ቅመማ ኣሠራር ለእያንዳንዱ ሰው ለማስተማር ኣንድ መቶ ሃያ ኣራት ሺ የሚኾኑ ነቢያትን ወደ ምድር ላከ:: ትምህርታቸው የነበረውም የልብ ማቅለጫ የኾነውን ተዓቅቦን(abstinence) በመያዝ ከተራ መዳበነት (bas- er quality) እንዴት መንጻት ወይም መጥራት እንደሚቻል ለማስተማር ነው:: ይኽም ቅመም በግልጽ ኣነጋገር ዓለማዊነትን ትቶ ወደ ፈጣሪ መምመለስ ነው ተብሎ ሊወስሰድ ይችላል" ይላሉ::
የደስታ ቅመም ተብሎ የተሰየመው ይኽ የትርጉም ሥራ የተመለሰው The Al- chemy of Happiness ተብሎ ከሚታወቀው የክላውድ ፊልድ (Claud Field) የትርጉም ሥራ ላይ ነው:: ክላውድ ፊልድ እ . ኤ . ኣ በ1910 ዓ.ም ኪሚያ ১৭৭৮১ (The Alchemy of Happiness). ከፋርስ የተተረጐመውን የኡርዱ ኪታብ በመጠቀምና፥ ሙሓመድ ሙስጠፋ ኣን ናዋሊ ወደ ቱርክ ልሳን የተረጐመውን የእንግሊዝኛ ንባቦች (paraphrase) በመጥጠቀም የዚህን መጽሓፍ ኣጠር ያለ የትርጉም ኪታብ (abridged translation) ለማሳተም ችለው ነበር::
✍ የ መ ካ ከ ለ ኛ ው ዘ መ ን
የኢትዮጵያ ታሪክ
ከዓፄ ይኲኖ እምላክ – ዓፄ ሱስንዮስ
📚📚📚የሰለሞናዋው ሥርዉ መንግሥት አነሳሥና ውድቀት በቀይ ባሕር ክልል የሙስሊሙና የዕውሮጳ ፋክክር ከ12 70 እስከ 16 32
ደራሲ - ሞርደኻይ አቢር
ተርጓሚ - ማውሮ አዛሪዮስ
በኢኮኖሚክስ BA
በውጭ ቋንቋዎች ጥናት BA
በበሳል አማርኛ በጥሩ የአተረጓጎም ዘይቤ የተተረጎመ።
ተርጓሚው በብዕር ሥሙ ከ5 በላይ ጋዜጦችን አርትኦት በማድረግ የረጅም ዘመናት ልምድ ያለውና ከ10. በላይ መጥሐፍት ያሉት ተርጓሚ ነው
በ250 biir ብቻ
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ 1 ቁጥር 10
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የከፍተኛ ትምህርት መቋቋምና መስፋፋት ጉዞ በኢትዮጵያ
የተሰኘው መጽሐፍ ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ !!!!
በዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ ተዘጋጅቶ በአሜሪካን ሀገር ታትሟል።
A landmark new biography that presents the man behind the many myths.
Napoleon arouses more passionate and violently conflicting feelings than any other figure in history. Was he a god-like genius, a Romantic avatar, a megalomaniac monster, a compulsive warmonger or just a nasty little dictator?
In his magnificent new study the first in English to go back to original European sources - Adam Zamoyski shows that he was none of these. Napoleon was a brilliant tactician but a poor strategist, responsible for the worst disaster in military history.
A man of boundless ambition, he was also deeply insecure. He could be selfish and violent, but also kind and generous. Callous yet sensitive, ruthless but not cruel, the reviled emperor was as creative as he was destructive.
Based on primary sources in many European languages and beautifully illustrated with portraits made from life, this biography dives deep to examine how Napoleone Buonaparte, the boy from Corsica, became 'Napoleon': how he achieved what he did, and brought about his own undoing.
'FRESH, NUANCED, BEAUTIFULLY WRITTEN, GRIPPING'
Simon Sebag Montefiore
'OUTSTANDING' New York Review of Books
'MAGNIFICENT'
Economist
እሱ ባለው በለጠ።
የገሀነም ደጆች የተሰኝ መጽሐፍ እንዳስነበበን ይታወቃል።
ነገር ግን በ1997 ዓ.ም ሌላ ኢትዮጵያ አምላኩ መሪ የተሰኝፕ መጽሐፍ እንደነበረውስ ያውቃሉ።
ብዙ ለስርጭት የበቃ መጽሐፍ አደለም።
5 ቅጅወች አግኝተናል።
መኢሶን
ደርግ
ኢሕአፓ
የዚያ ዘመን ፣ የዚያ ትውልድ መጻሕፍት !!!!
እጃችን ላይ ይገኛሉ።
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
@Mesay21
@Mesay21
መጽሐፍ ቅዱሶች እጅግ ኦሪጅናል።
ከጥንቱ እስካሁን ያሉት እጃችን ይገኛሉ።
በተመጣጣኝ ዋጋ እንሸጣለን።
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
PEDRO PÁEZ'S HISTORY OF ETHIOPIΑ, 1622
VOLUME I and II
Edited by
ISABEL BOAVIDA, HERVÉ PENNEC AND MANUEL JOÃO RAMOS
Translated by
CHRISTOPHER J. TRIBE
Published by Asigane for
THE HAKLUYT SOCIETY
በጥሩ ዋጋ አግኝተናል።
ይህ መጽሐፍ በጥሩ ዋጋ እየተሸጠ ነው።
እነሆ ዋጋውን በሚገባ አስተያየት አድርገናል።
በጥሩ ዋጋ !!
ፍልስፍናን ለምትወዱ ሁሉ
ሰሞኑን ኑዛዜ የተሰኘ የልዮ ቶልስቶይ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።
መጽሐፊ የ ቶልስቶይ የእድሜ የዘመኑን አጋማሽ የተገነዘበውን ስህተቶች እየነቀሰ፣ የፃፈው መጽሐፍ ነው።
ኑዛዜ ፣ እውነተኛ የህይዎት ኑዛዜ ነው።
ስለ ዓለምና የቶልስቶይ የዉጣትነት ዘመን፣
ስለ ሰው ልጅ ጠባይ ሥለ ህይወቱ ብዙ ምስቅልቅሎች ጽፏል ቶልስቶይ።
ብታነቡት መልካም ነው።
ቶልስቶይ ገጽ 86 ላይ ይህንን ይላል
[ እስኪ ዛሬም በዘመናችን ስላሉ በርካታ ሰዎች የሕይወት ዘይቤ እናስብ። ከእነዚህ ሰዎች በርካቶች ከኅሊናቸው ድንዳኔ የተነሣ፣ አኗኗራቸውን የሚገራውን የተበላሸ አስተሳሰብ ኣወንታዊ የሕይወት ፍልስፍና አድርገው ይቈጥራሉ። እነዚህ ሰዎች አስጨናቂውን የሕይወት ጥያቄ የሚያስወግዱት ማር በመላስ ነው። እኔ ከእነዚህ ሰዎች ጋራ ኅብረት ማድረግ አልችልም። እነዚህ ሰዎች እንደሚያደርጉት ኅሊናዬን የሚያደነዝዝ አሳሳች አመለካከት በጭቅላቴ ውስጥ ፈጥሬ ራሴን ማታለል አልችልም። እንደ እነዚህ ሰዎች የተንጠለጠልኹበትን ገመድ ከሚገዘግዙ ዐይጦችና ከታች ሊውጠኝ ጥርሱን አግጥጦ ከሚጠብቀኝ ዘንዶ ዐይኖቼን መንቀል አልችልም።]
መልካም ንባብ።
መሳይ
ፊታውራሪ አመዴ ለማ
የህይዎት ታሪክ
5 ኮፒዎች እጃችን ላይ።
የአንዱ ዋጋ 250 ብር ብቻ
በጣም ቆየት ያሉ መጽሐፍ ቅዱሶች !!!
#1879 ዓ.ም የቁም ጽሑፍ
#1899ዓ.ም ኦኒስሞስ ንነሲብ ኦሮሚኛ ሳባ ጽሑፍ የቁም ጽሑፍ
#1936ዓ.ም የቁም ጽሑፍ
#1947ዓ.ም ሞዓ አንበሳ ዘምነገደ ይሁዳ
#1954ዓ.ም ሞአ አንበሳ ሰማኒያ አሀዱ
#1980ዓ.ም አባ ተክለ ሃይማኖት ርሥነ ሊቀ ጳጳስ ዘ ኢትዮጵያ ዘመን የታተመ ሰማኒያ አሀዱ
#2000 ዓ.ም አቡነ ጳውሎስ
#2014 ዓ.ም ግዕዝ ሰማንያ አሀዱ የታተሙ መጽሐፍ ቅዱሶች !!!
ከኤዞፕ books 0911723656 ይደውሉ
👇👇👇
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፍ ለማዘዝ ሊንክ
@Mesay21
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ቅጽ 1 ቁጥር 10
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
በጣም የሚያምር ከለር ህትመት !!
ፕሮፌሽናል የካሜራ ባለሙያወች ያዘጋጁት።
የኢትዮጵያን ገዳማትና አድባራት ታሪክ የያዘ።
The Complete Short Stories of MARK TWAIN
NOW COLLECTED FOR THE FIRST TIME. Edited with an introduction by Charles Neider
Only 1 copy
ይች መጽሐፍ የውድቀታችን ምንጭ ምን እንደሆነ የእርገታችን መሰላልም የትና እንዴት እንደሚገኝ ለማሳየት ወደ ፈረንጅ የሚነዳውን የመጥፊያ/ የማምለጫ በር ትዘጋለች። በተዘጋው የመጥፊያ በር ፈንታ ሀበሻ የማያውቀውንና ማወቅም የማይፈልገውን ሌላ አበልጻጊ በር ትከፍታለች፡፡ ያ ጠፍቶ የመገኛ የብልጽግና ቤትም ይገባበት ዘንድ የበሩ ቁልፉ ፍቃደኝነት ይባላል፡፡ ያ አበልጻጊ ቤትም አይነ ጎሊና ነው፡፡ ዓይነ ኀሊና ውስጥም ራስl self ኢትዮጵያዊነት/ ማንነት አለ:: ፍቅር መገለጫው ነው፡፡ ጥበብ ምንገዱ ነው፡፡ ስለዚህ በውበት የተሞላ ነው። ይህን ማወቅም የብልጽግና መጀመሪያ ነው:: ... ፈላጊ ራሱ ጠፍቷልና ይመለስ ዘንድ ፍቅርን ታበራለች - ይች መጽሐፍ።»
9 «ዲሞክራሲ ከሀገሩ ከምዕራቡ ዓለም ውጭ ስርቶ አያውቅም፡፡ ግን ደግሞ ሁሉም ሰው የሀገራችን ችግር የዲሞክራሲ መጥፋት ነው ይላል፡፡ ከሰላሳ ዓመት በፊት የሀገራችን ውድቀት ዲሞክራሲያዊውን ሶሻሊዝም አለመከተላችን ነበር ተባለ፡፡ ከ17 ዓመታት በኋላ ሶሻሊዝም ሲወድቅና ካፒታሊዝም መመሪያችን ነው ሲባል ደግሞ እንደገና የሀገራችን ውድቀት የነፃ ገበያ ኢኮኖሚን ያለችግር እንዲፈስ የሚያደርገው ዲሞክራሲ ስለሌለ ነው ተባለ፡፡ ሁሉም በእንቅልፍ ልቡ የሚያወራ ይመስላል::›
የጎሳ ዛር ያረፈበት ነጂ የሚገዛው ሀገር ዜጎች ቁጡዎች፣ ተጠራጣሪዎች፣ ጥገኞች ግዴለሾች፣ ጨለምተኞች ... በገዛ ሀገራቸው የውስጥ ስደተኝነት የሚሰማቸው፣ ከሕይወትና ከዓለም የተገለሉ ... በፍርሃት ባርነት የተያዙ ... በተጻራሪ ርዕዮችና በተቃራኒ አቅጣጫዎች የሚሳሳቡ ብኩኖች የመሆን እድላቸው ከፍተኛ ነው:)
«አገልጋይ መሪ ታማኝ፣ የወደፊቱን የሚያይ፤ የተስፋ መቁረጥ እርቃንን የይቻላል እምነት የሚያጎናጽፍ የበጎ ነገር ምሳሌ ነው፡፡ አገለልጋይ መሪ ግርማው ትልቅ ነውና ሰዎች በችሎቱ ፊት በመቆም እንኳን ኃይል ያገኛሉ፡፡ እግሮቹ በድንቁርና ጨለማ የተያዙትን ሕዝባችን ከሕይወት ለዋጭ ርዕይ በሚገኝ ብርሃን ፈትቶ ዳግም ትክክለኛውን ምንገድ ያሳያል አገልጋይ መሪ:: የአገልጋይ መሪ ተልዕኮ አይሆንም አይለወጥም የተባለን፤ ከብረት የጠነከረ ችግርን በይቻላል እሳቦት ግለት በማለዘብ ቀና ማድረግ ነውO”
«ሀገራችን አስፈሪ ድህነት ውስጥ የተጠመደችው ሕዝባችን በተፈጥሮ ደደብ ስለሆነ አይደለም፡፡ እንዲያማ ቢሆን የታላቅ ሥልጣኔ ወራሾች፣ በቅኝ ግዛት ውርደት ውስጥ ያላለፈች ሀገር ባለቤቶች አንሆንም ነበር፡፡የዛሬ ተስፋ አስቆራጭ የሥራ አጥ ሰራዊት ሀገሪቱን ማጥለቅለቅ፣ የኤች.አይ.ቪ ኤድስ መንሰራፋት ... የአመራር እጦት ውጤት ነው::)
«ኢትዮጵያ አምላኩ መሪ ማድረግ ያለበት ሰው በድክመቱ፣ በክፋቱ፣ በአፍራሽ ባህሪው ተውጦ የሚገኝ ገንቢና እግዚአብሔራዊ ተፈጥሮ እንዳለው ማስገንዘብ ነው:: ወርቅ ከአፈር ነጥሮ እንደሚወጣ ሁሉ የሰው ልጅም ከላዩ ላይ ያለው አፍራሽ ጥቀርሻው ሲነሳ እግዚአብሔራዊ ተፈጥሮው ወለል ብሎ እንደሚታይ ... ኅብረተሰቡም ከዚህ እንደሚያተርፉ ማሳየትና ይህም ተግባራዊ እንዲሆን ማገዝ ነው የኢትዮጵያ አምላኩ መሪ ኃላፊነት::
«ሰዎች ግላዊ ፍላጎታቸውን ክኅብረተሰብ ጥቅሞችና ፍላጎቶች የሚያስታርቅ ውስጣዊ መንፈሳዊ ህግ ከሌላቸው የፈለጉትን ለማግኘት ከመዝረፍ ከማጭበርበር ከመግደል የሚመልሳቸው ነገር አይኖርም፡፡ መንፈሳዊነት በሌለበት ኅብረተሰብ ውስጥ ኅብረተሰባዊ ቅራኔዎች መራራ፣ ቶች ግዙፍ ናቸው፡፡ ኢኮኖሚያዊ ልዩነቶች የምናያቸው ጨቋ ንፈሳዊ ህጎች ውጭ ከመሆናችን ጋር ቀጥታ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አስተሳሰቦች ከመንፈሳዊ የተገናኙ ናቸው፡፡ ገዦችም ጉልበትን የሚያመልኩት እግዚአብሔርን ስለማያመልኩ ነው:
ከመጽሐፏ የተወሰደ
ኢትዮጵያ አምላኩ መሪ
በጣም ቆየት ያሉ
#1879 ዓ.ም የቁም ጽሑፍ
#1899ዓ.ም ኦኒስሞስ ንነሲብ ኦሮሚኛ ሳባ ጽሑፍ የቁም ጽሑፍ
#1936ዓ.ም የቁም ጽሑፍ
#1947ዓ.ም ሞዓ አንበሳ ዘምነገደ ይሁዳ
#1954ዓ.ም ሞአ አንበሳ ሰማኒያ አሀዱ
#1980ዓ.ም አባ ተክለ ሃይማኖት ርሥነ ሊቀ ጳጳስ ዘ ኢትዮጵያ ዘመን የታተመ ሰማኒያ አሀዱ
#2000 ዓ.ም አቡነ ጳውሎስ
#2014 ዓ.ም ግዕዝ ሰማንያ አሀዱ የታተሙ መጽሐፍ ቅዱሶች !!!
ከኤዞፕ books 0911723656 ይደውሉ
👇👇👇
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
@Mesay21
JOHANN WOLFGANG GOETHE
Bor on 28th August 1749
at Frankfort-on-Main
BIOGRAPHICAL NOTE
lN an old burgher-house, full of books and antiquities, Gocthe had
his fint education ftom his facher, a severe lawyer. His vivacious
yomng mother supplied the fun The boy came under French in-
fluence, through quartered officers and theatre, and later at Leipzig,
where, at sixteen, he went to study Law. He led there a gay Hife,
studied art, fell in love and, in 1768, recurned ill having writtca
Ivey lyris and two small plays.
some Afer convalescence, with deeply religious thought and some tool of the occult, in he Laws, went was to attracted Strasburg, to where in two years he study Medicine, and tured his degree the Germanic, to Shakespeare and Folksong, from lighter to arts to infucnced by Gothic splendour and by the youn g critie Hlerder.
Wich his historic play, Coetz, and a tragic romance, Werther, Gocthe was now hailed as leader of the Germans in their Roman- tic Revolt, Fiction in Werthier was near cnough to an actual love- tiangle to start undying biographical curiosity. Gioethe's Mvrie start poctry was now of the grcatest.
I 1775, Gocthe was invited to Weimar, where Karl August soon made him Minister (Finance; Agriculture; Mincs), and where
love of Frau von Stcin was to Prove main infuence for the next twelve years.
In 1786 Gocthe broke away to Itly, for nearly two years; and He realized SO fally his longing for the calm strength of andiquity hat his whole Hife was changed. Germany scemed to him sall Revole' and immature, He now (1788) lived in semi-retirement.
with Christiane Vulpius (n. 1806), taking less part in public Peministration, except for the State Theatre, which he directed fot over tenty years, He devoted himself to cassical plays (egIphigenie, 17$7; Tasso, 1790), to his F'aust and to scientific work in Evolutionary Botany, Anatomy and Theory of Colour.
The death of Schiller (t8o5) ended nine inspiring yrears of friendship, the time of Gocthe's great Ballads, of Herman and Dorothed, and of the fnishing of his masterpiece Faust, Part One. The rest is quiet, strong work, the later ilhielm Meister, The Divan, Autobiography, Coversations (Eckermann) and Part Two of
Faust, £nished in the poet's last ycars.
Goethe died on 22nd March 1832.
ወጣት ገጣሚ ነው።
አንድ ግጥሙን እንጋብዘወ።
አንኳኩ ይከፈታል።
አንኳኩ ይከፈታል የችግራችሁ ጠር፤
ችጋር ይቀደዳል የጽልመት አንቀጽ በር፡፡
አለኝና ጌታ ብሏልና እየሱስ፣
እየዞርኩ ሳንኳኳ በየቤቱ ሁሉ ሆኖብኝ እንደ ሱስ፡፡
አጣሁኝ አንድ ሰው ከማጀት ከቤቱ፤
እንደ እኔው ሊያንኳኳ ከቤት በመውጣቱ፡
አንኳኩ ይከፈታል።
አንኳኩ ይከፈታል ቃለ ወንጌል ሰምቶ፤
በሌሊት ሲያንኳኳ ጎረቤቴ መጥቶ፣
በቅዠት ሽውታ በሕልም ብቻ እንዳይቀር፥
ሕልም እልም አልኩና በሩ ሲቀረቀር፤
ከፍቼው ተኛሁኝ በሩን ወዲያ ጥዬ፣
እኔም በተራየ
ለማንኳኳት ስሄድ እንዳልዘገይ ብዬ፡፡