ቅዱስ ዩሐንስ ዘ ሰዋሰው።
ምዕራግና ድርሳን !!
በሳሙኤል ፍቃዱ ሀቱታኔ ትርጉም ተሰርቶለታል።
"ዮሐንስ ዘሰዋስው በምሥራቁ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ እንዲያውም በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ከወንጌል ቀጥሎ ተጠቃሹና ተሰሚነት ያለው መጽሐፍ ይህ መጽሐፍ መሆኑ በስፋት የተነገረለት ነው፡፡ እስከ ዛሬ ወደ እኛ ባለመምጣቱ የቀረብንን ይኸው ዛሬ መጽሐፉ ተተርጉሞ በመቅረቡ አንድ ጉድለት ተሸፍኗል፡፡ መጽሐፉ የክርስትና ሕይወትን ምንነት በአግባቡ ለመረዳትና ለመኖር በሚሹ ዘንድ ሁሉ የሚፈለግና የሚጠቅም መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ በተለይ ደግሞ እግዚአብሔር አምላካቸውን በገዳማዊ ሕይወት ለሚያገለግሉ ጠቀሜታው እጅግ የጎላ ነው፡፡"
ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል።
በድጋሚ እትም
የሽፋን ዋጋ _600 ሆኖ ለገበያ ቀርቧል።
የተለመደው ቅናሻችን ጋር በኤዞፕ መጻህፍት !!!
በጥሩ ይዞታ የተያዘ ድንቅ Encyclopedia መጽሐፍ
Micropedia- 10 volumes,
macropedia- 20 volumes (1 full set of Encyclopedia Britannica 1977 edition)
ሙሉ ቮሊዮም እጃችን ላይ ይገኛል።
ኤዞፕ መጻሕፍት !!!
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ የሚሆኑ ድንቅ የፍልስፍና መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!
Partly basing his play on traditional Ethiopian sources, the author develops the theme of the overwhelming power of fear in the old conflict between superstition and reason in a terse and ritualistic style eminently suited to his story:
Ukutee, betrothed to Shanka 'the strong son of the tribe', is under a curse interpreted by the oracle of the sacred Oda Oak to mean that her first-born son should be sacrificed to the ancestral spirits. Shanka has not dared to consummate the marriage and is thereby guilty of defiance. His friend Goaa who has come into contact with more enlightened thinking, promises to approach the oracle again in an effort to rescind the judgement and to prove the strength of his new wisdom. He prevaricates through fear, and takes Ukutee for himself, becoming the father of her child.
The conflicts this situation arouses mount in tension throughout the play, culminating in a powerfully dramatic last scene, where Ukutee (herself now freed frora superstitious fear by the impending birth of her child), Slanka and Gosa (both guilty of fear), and the tribal elders, con- front the oracle of the Oda Oak under lowering sky which threatens the thunder to come.
ዛሬ ቅዳሜም አይደል !!
የምንወዳት ቅዳሜ
ትዝታችን !!
✍ ድሮድሮ ጋዜጣ ልንገዛ እንሰለፍባት ነበር።
ቅዳሜ ሲመጣ ፒያስ ሙሀሙድ ጋ የማይወጣ አልነበረም።
ማኪያቶ አዞ ፣ ፍርድ ህንፃ ላይ ቁጭ ብሎ፣ ቁልቁል ፒያሳን እያየ ጋዜጣ ያላ ነበበ አልነበረም።
አወ ቅዳሜ ትዝታችን !!!
የምንወዳት ቀን !!!
እና ምን ለማለት ነው ይህችን ልዩ የትዝታ ቀናችንን ያስታወሰኝ !!!
ቅዳሜና እንተ፣ ቅዳሜና የመጻሕፍት ማስተዋወቅህ እኮ አሁንም ይገርመኛል ሲለኝ ነበር።
ልክ ነው። ቅዳሜና መጽሐፍት ቤቶች፣ ቅዳሜና የኢትዮጵያ ጋዜጦች ልዩ ቁርኝት ነበራቸው።
ይህ ሁሉ ምን ለማለት ነው ?
ቅዳሜ ይምጣ እንጅ ልዩ ልዩ መጽሐፍት ማስተዋወቃችን በልዩ ሁኔታ ይቀጥላል ለማለት ነው።
ኤዞፕ የእናንተው ቤተ መጽሐፍት !!!!
0911723656 !!!
በልጅ እድሜው ተወራውሮት ባለፈው የቃል ጨዋታ ሌላ የግጥም ቤት መስራት ያምረዋል።
“እንካ ስላንትያ” ሲል በሰየመው ግጥሙ እንዚህ ስንኞች ይገኛሉ።
እንካ ስላንትያ
በምኔ ምንትያ
የመላ መንትያ
ወርቅ በይፋ እንጂ፣ አይውልም በጉያ
መንታ ጉድ ቢወለድ፣ በጉያ ገበያ
አፍ ከምክሜ አልዘልቀው፣ የጉድን አበያ። … ገጽ 112
ሲል እናገኘዋለን።
“መስተ-ጻርር” በሚለው ግጥም መዝጊያ ላይ እነዚህ መንቶ ስንኞች በቃል ድርደር የተዋቡ ናቸው።
አባይ ሲሾርበው፣ ለአበያ መታመን
መዳን እያደኑ፣ ላይድኑ መመነን። … ገጽ 119
እንደ መጨረሻ አብነት አንድ ልጥቀስ። የመጽሐፉ ርዕስ ለመሆን ከተመረጠውና ሎሚ ተራ ተራ የሚል ርዕስ ከሰተጠው ግጥም ውስጥ መንቶ ስንኝ ልምዘዝ።
ሎሚዬ ዛሬማ፣ ንዋይ ጉያ ገብተሽ፣ በገበያ ሸላይ
ቆርጦ በሽሬታ፣ ሽልሽ በሾተላይ። … ገጽ 122
ይላል።
ስንጠቀልለው
----------
የፋሲካው ግጥሞች በቃል ውበታቸውና በአቀራረጻቸው ግሩም የሚባሉ ናቸው። ለአንድ ገጣሚ ተቀዳሚ መሳሪያ የሆነውን የቃል ባለቤትነትን ታድሏል። ቃላትን ከማዎቅ ባሻገርም ድንቅ የሆነ ውበት እንዲጎናጸፉ በድምጸት መልካቸው መደርደሩን አበልጽጎታል። እና እነዚህን ቀዳማይ መሳሪያዎችን ታሳቢ አድርገን በዚህ ብላቴና ላይ ተስፋ ብንጥል ቃል ገደፋችሁ እንባላለን?
ፋሲካው በ ሎሚ ተራ ተራ ላይ ጥሩ ነገር አሳይቶናል። በንባብና በነጽሮት ብሎም በማሰላሰል ሲበለጽግ በአማርኛ ስነ-ግጥም ላይ አሻራውን አስቀምጦ እንደሚያልፍ ተስፋ አለን። ሎሚ ተራ ተራን ታነብቡ ዘንድ እንጋብዛለን።
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!
ሰብአ ሰገል
✍️አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ በመጽሐፋቸው ላይ ሰብአ ሰገል 3 ነገሥታትና 2 ልዑላን ናቸው በማለት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ናቸው ይሉንና እኒህ ነገሥታት ኢትዮጵያዊ ናቸው፤ ቀለማቸው ግን ነጭ ሊኖር ይችላል። ያኢትዮጵያዊነታቸውን አይፍቅም።
ኢትዮጵያዊ ከአንድ እናትና አባት 4 አይነት ቀለም ያላቸው የተለያዩ አበባ የመሰሉ ልጆችን ይወልዳሉና ይላሉ በጥናታቸው ላይ።
✍️አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ የነገሥታቱን ስምና የትውልድ ቦታ እንዲህ በማለት ያብራሩታል።
📌1- ናሁ አዳም(ከወንድሙ ጋር) ተነሳ ከኢትዮጵያ
📌2- ራይናስ(ከወንድሙ ጋር) ከምሥር
📌3- አሕራም ከየመን
ኮከቡን ያዩት በነገሡ በ13ኛው ዕለት ሲሆን የጉዞው መሪ ከ3ቱ ኢትዮጵያውያን ውስጥ እስከ መካከለኛው ምሥራቅ ይገዛ የነበረው ናሁ አዳም ነው ይላሉ።
~ በአጠቃላይ በሰብአ ሰገል ማንነት ላይ ሁሉም ተመራማሪዎች ቢያንስ ከ3 ወይንም ከ12 አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው በማለት ይስማማሉ።
✍️ከላይ የጠቀስናቸው የመጽሐፍ ቅዱስ የትንቢተ ኢሳያስና የመዝሙረ ዳዊት አገላለጾችና አንድምታዎች በተጨማሪም ኢትዮጵያ በሥነ-ጠፈር ምርምር የተራቀቀች መሆኗ ሰብአ ሰገል ኢትዮጵያዊ ናቸው ወደሚለው ጥናት ይወስደናል።
በዚያም ሆነ በዚህ ሰብአ ሰገል ውስጥ አንዱ ወይንም ከዚያ በላይ የሆኑት ኢትዮጵያዊ ናቸው የሚለው ሃሳብ ሁሉንም ተመራማሪዎች ያስታርቃል።
👇
☑️ሰብአ ሰገል የተመለከቱት ኮከብ
ምን አይነት ነው? መቼስ ታየ? ☑️
✍️ከጠዋቱ ፀሐይ እንደወጣች ልክ ሦስት[፫] ጫማ በዘመናችን አነጋገር ከጠዋቱ 3 ሰዓት እንደሆነ ጂራቱ 13 ክንድ የሚያህል 7 ሕብረ ቀለማት ያለው በጣም የሚያምር ጂራታም ኮከብ ከምሥራቅ በኩል ወጥቶ በኢትዮጵያና በዓለም ላይ አበራ፤ ይህንን ኮከብ የሚያዩት ለማየት ከአምላካችን #ሥላሴ የተፈቀደላቸው ብቻ ናቸው። ይላሉ አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ።
✍️በተመሳሳይ የታኅሣሡ ስንክሳር “ልውጥ ኮከብ” ይለዋል፤ ይህም የሚቀያየር የሚሰወር ኮከብ ለማለት ሲሆን አንድም ሕብረ ቀለሙን ለመግለጽም ነው። ሰብአ ሰገል በመሃል ከተማ በሚገቡበት ጊዜ ኮከቡ ይሰወራቸው ነበር ይላል። ኮከቡ አንዴ ሕጻን የታቀፈች ድንግል ብላቴናን አንዴ ደግሞ ራስ፥ እጅና እግር ያለውን ሰው ይመስል ነበረ። ይህ ኮከብ የታየው ክርስቶስ ከመወለዱ ከ2 ዓመታት በፊት ነበረ፤ ይሄም ቀድሞ በቅድስት ሥላሴ ፈቃድ የተከናወነ ጎዞ መሆኑን ያመለክተናል። ምክንያቱም ከ2 ዓመት በኋላ በቤተልሔም ስለሚደርሱ ነው።
✍️ስለ ኮከቡ ምንነት በቤተክርስቲያን አስተምሕሮ መሰረት ሁሉም አንድ ወጥ ሃሳብ አላቸው፤ ‘ኮከቡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ነው’ የሚል። ለዚህም ማስረጃ የሚሆነን ኮከብ በቀን አይታይምና ኮከብ ዝቅ ብሎ እነርሱ ባሉበት ደረጃ አይጓዝም የሚል ነው። ኮከብ የተባለው በምስጢራዊ አነጋገር ነው ይላሉ መተርጉማነ መጻሕፍት።
👇
☑️የሰብአ ሰገል ጉዞ[ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም]☑️
✍️ሰብአ ሰገል ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም የሄዱት ስዊዝ ካናል ከመከፈቱ በፊት መንገድ ነበረ በዚያ ነው። ከቦታው ለመድረስም 2 ዓመት ፈጅቶባቸዋል። በትርክቶች መሰረት ሲነሱ 12 ነገሥታት ሲሆኑ ኢየሩሳሌም ግን የደረሱት 3ቱ ናቸው ይባላል፤ ምክንያቱም ስንቅ ስላለቀባቸውና ጦር ስለ ተነሳባቸው ነው ይላሉ። ይህ ግን በኢትዮጵያ መዛግብት ዘንድ ተቀባይነት የለውም።
✍️ሰብአ ሰገል ኢየሩሳሌም ሲደርሱ ከተማዋ ተሸበረች እነ ሄሮድስ ደነበሩ፤ ለወረራ የመጡ መስሏቸው ነበረና ኢትዮጵያውያን ሮማውያንን ከጥንት ጀምሮ አይቀጡ ቅጣት ይቀጧቸው ነበረና። እነርሱም ለንጉሡ ልንሰግድለትና ሥጦታ ልንሰጥ መጣን ሲሉ ሄሮድስ ተደሰተ ለርሱ መስሎት ነበረና፤ ለርሱ አለመሆኑን ሲረዳ ግን ተበሳጨ ከእኔ ውጭ የይሁዳ ንጉሥ አለ እንዴ በሚል ተናደደ። እነርሱንም ንጉሡን ስታገኙት ንገሩኝ እኔም መጥቼ እንድሰግድለት አላቸው።
✍️ሰብአ ሰገል ከበረቱ በደረሱ ጊዜ ኮከቧ ቆመች[ ከላይ መልከጼዴቅ ያለውን ይመልከቱ] ወደ ውስጥም ገብተው ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስና ለእናቱ ለድንግል ማርያም ሰግደው ዮጵ ወርቅ፥ ዕጣን፥ ከርቤ፥ ቅባት፥ አክሊል፥ ዘውድ፥ በትረ መንግሥት፥ በትረ መስቀልና ሽቶ ሥጦታ አበረከቱ።
☑️ሰብአ ሰገል ከዚህ ሁሉ በኋላ አስቀድሞ የአምላክን ሰው መሆን ለድንግል ማርያም ባበሰራት በሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ትእዛዝ በነፋስ ኃይል በብርሃን ሰረገላ በስውር ዓለምን ዙረው ወደ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ከተመለሱ በኋላ የአምላክን ሰው መሆን የምስራች ለኢትዮጵያ ሕዝቦች በሙሉ አበሰሩ የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች በመሆን ሰበኩ።
✍️ከዚህ በኋላ ዋልድባ[አርምኃ ደጋ] በመግባት ከአበው ጋር በመቀላቀል አምላክን ሲያገለግሉ ኖሩ።
😲ሰብአ ሰገል በሕይወት ይኖራል እንጂ አልሞቱም፥ ቅዱስ ገብርኤል ጌታን ዳግም እስከምታዩት ድረስ አትሞቱም ብሏቸዋልና አሁን እንደነ ነብዩ ሄኖክ፥ ቅዱስ ኤልያስ፥ ቅዱስ ያሬድ፥ ቅዱስ ነአኩቶለአብ፥ አቡነ አረጋዊ እንዲሁም ሌሎች ቅዱሳን ተሰውረው ይገኛሉ።
🖐️ፔጃችንን like እና follow በማድረግ ይከታተሉን!ቤተሰብ ይሁኑ
FOREWORD
The three-volume Ethiopia in Broader Perspective will accompany the
NIlth International Conference of Ethiopian Studies (ICES) to be held in Kyoto,
12-17 December 1997. 'The 158 ossays collected here well represent the current
trends and standards of Ethiopian studies in various fields- humanities, social sciences and natural sciences. Ethiopia has fascinated many scholars for centures and there is no doubt that Ethiopian studies are uique and distinct genre; they have their own raison dêtre, In these volumes we present a number of essays constituting the 'core' of Ethiopian studies, namely those in history, art and Ethio-Semitic linguistics, and we can see that this core continues to grow.
We believe, however, that efforts to set and re-evaluate Ethiopia and Ethiopian studies mn a broader perspective historically, regionally and theoretically-will be challenging and fruitfal. A broader approach is testified by many essays in this collection for instance, those dealing with peripheral peoples and regions and those arguing Ethiopian issues in a comparative perspective.
There are also essays that examine the previous regime of Derg and that of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia toprcs of contemporary relevance which will be developed in future. We are also pleased to introduce natural science studies; these have not been an integral part of the previous conferences. The NIlth ICES will be the first of its kind to be held in East Asia. It is therefore meaningful to have essays on Japan- Ethiopia relations.
Finally, we genuinely hope that this three-volume book will be a valuable stimulus for the future development of Ethiopian studies
ngroino: Katsuyoshi Fukui
Eisei Kurimoto
Masayoshi Shigeta
17 November 1997
Kyoto
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ ድንቅ የፍልስፍና የልቦለድ መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!
Menelik 1l stands almost alone in the modern era ns a champion of A frican territorial
prerogatives and historical heroism in the face of an external threat, Both volumes
make magnificent contribution to African history.
DR. MOLEFT KETE ASANTE Professor and Chair,
Department of African American Studles, Temple University
Both a work of history and literature ,, , it is a record and recounting of a legendary
emperor and his people in the process and practice of shaping their world in their
own image and interests,
DR. MAULANA KARENGA Professor and Chair,
Department of Africana Studies, California State University, Long Beach
Pageantry and courtly ritual come alive in these pages .. cading up to the dramatic
confrontation with the ltalians at the batdlc of Adwa. Anyone who wishes to understand
the Ethiopia of Empress Taytu and Emperor Menelik will fnd a rich trove here.
DR. RAYMOND JONas Author of The Battle of Adwa: African Victory in the Age of Empire
The juxtaposition of Gebre- Selassie's text and Coppet's scrupulous, copious, and
comprehensive annotations ofer challenging interpretative possibilities. This is a
book whose importance is hard to overestimate for readers and scholars interested
in the era of Menelik I.
Dr. MaiMIRE MENNASEMAy Senior Editor of the Interational Joumal of Ethiopian Stulies
Since its publication in French in 19o, Emperor Menelik's chronicle has been a
major, albeit rare, landmark of Ethiopian studies. Through its English translation it
has become a momument, fully accessible to the global readership.
DR. ÉLor FICQUET Coeditor of Understanding Contemponary Ethiopia:
Monarchy, Revolution and the Legacy of Meles Zenawi
The Chronicle is a must read for those who want to understand the roth century
Ethiopia. Ie captures the complexity of state building, incorporation of autonomous peoples and rearrangement of territories. It illustrates part of Ethiopin's turbulent,
period and the cost of building a nation,
DR. TADESSE WOLDE GosSa Rescarch Associnte,
African Studies Centre, University of Oxford
ውድ የመዲና ዲጂታል መጽሔት አንባብያን፥ መዲና ቅጽ 1 ቁጥር 9 እትሟን ይዛ ተመልሳለች።
ሀሳብ አስተያየታችሁን በሶሻል ሚዲያ አካውንቶቻችን ብታጋሩን ደስ ይለናል።
ስለምታነቡን እናመሰግናለን።
/channel/Medinamagazine
በተጨማሪም በፌስቡክ እና ኢንስታግራም ቤተሰብ ይሁኑን!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61556884335163&mibextid=ZbWKwL
https://www.instagram.com/medinadigitalmegazine?igsh=ejZqbjN3OXF0dHJj
ለአስተያየትዎ
medinadigitalmagazine@gmail.com
ኅዳር 2017 ዓ.ም
እጅግ የተመረጡ የፍልስፍና መጽሐፍት !!!!
✍ ኤዞፕ የእናንተው ተወዳጅ ቤተ መጻሕፍት
ጎብኙን !!!
ተደስታችኹ ትመለሳላችኹ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
@Mesay21
@Mesay21
Wub Arege ሜሮን:
የቃላት ነገር- በሎሚ ተራ ተራ
አምባሳደር ብርሃኑ ድንቄ “ኤርትራዊው አስገዶም” በሚለው መጽሐፋቻው መግቢያ ላይ “ኢትዮጵያዊው ሥነ-ጽሑፍ” የሚል ርዕስ በሰጡት ጽሑፍ እንዲህ ይላሉ።
“ጸሐፊ ፈትለ ነገሩን አስፋፍቶ ለማቅረብ የቋንቋው ባለቤት ከመሆን በላይ የቃላት አመራረጥና አደራደር፤ የሰዋሰው ደንብና የአገላለጽ ስጦታ እንዲኖረው ያስፈልጋል” ይላሉ።
ስነ ግጥምና ቃላት ውላቸው የበረታ ነው። ምን የተባ ሃሳብና የመጠቀ ነጽሮት ቢኖር ለግጥም ቃላት ዋና እስትንፋስ ናቸው። በቸኩና በተሰለቹ ቃላት የተሰደሩ ግጥሞች ይቆመጭራሉ። ግጥም የሚሻውን ውበትና እንግዳ ስሜት ለመያዝ ይቸግራቸዋል።
አንድ ገጣሚ የግጥምን ምጣኔና የቋንቋን ውበት ካስመሰከረ ግጥሙን ለሃሳቡ ባይሆን እንኳን ለውበቱ ስንል ማንበባችን አይቀርም።
የቃላት ውበቱ እያሳሳቀ፣ በአደራደሩ እያስደመመ እስከ ጸባኦት ይዞን ሊጓዝ መብት አለው። ለዘወትራዊ መፍገምገም ያልዋሉ፣ በንዑድነታቸውና በእምቅነታቸው አንቱ የተባሉ ቃላትን እየከረከመ የሚጠቀም ገጣሚ እውነትም ከነፍስ ሀገር በሃለዮ ደርሷል እንላለን።
ከቃላት መረጣ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ጉዳይ ደግሞ የቃላት አደራደር ይትበሃል ነው። ቃላትም ከተመረጡ በኋላ እንደ ልደታቸው፣ እንደ መንፈሳቸው፣ እንደ ልካቸው መደርደር አለባቸው። እንዲህ ብለን ድንጋጌ ባናወጣላቸውም በአቋቋማቸው ግን ቦታቸውን መመስከር አይገደንም። ታዲያ ይሄንነ የቃል ስደራ የተካነ ገጣሚ ሲገኝ ደግሞ ስባሄ የአባት ነው።
ሎሚ ተራ ተራ
ሎሚ ተራ ተራ የፋሲካ ጌታቸው የግጥም እስትግቡእ ናት። ለአንባቢ ከደረሰች ወር የሞላት ብላቴና ናት። ልጁም ብላቴና ነው። ሃያን ለመድፈን በአንድ የፈራ ነው። ታዲያ በዚህ እድሜው ልጅ እግር ግጥሞቹን ይዞ ሲቀርብ መንክር ብለናል።
በተለይ የቋንቋ ችሎታውና ግጥማዊ ውበቱ አንቱ የሚያስብል ነው። በወሎ ዘዬ የታሹ ቃላትን እየመረጠ ሰድሯቸዋል። መሰደር ሲባል እንዲሁ መደርደር አይደለም። እንደ ቀራጺ ጡብ መልክ እያስያዘ አስሸብርቆ አቅርቦልናል እንጂ።
በዋናነት በየስንኞቹና በየሃረጎቹ ላይ የሚያስቀምጣቸው ተመሳሳይ ድምጸት የሚሰጡ ሙዚቃዊ ቃላት የግጥሙን ሀቅም በደንብ አሳይተዋል። ቃላቶቹ በትንሽ ፊደል እየተለያዩ፣ የሚያስገመግም ድምጸት እየሰጡ ስንኝ ይገነባሉ። ልክ እንደ መንቶ ግጥም ሁለተኛውም ስንኝ ተመሳሳይ የድምጽ ርክክብ ያደርግና ዜማውን ምሉዕ ያደርገዋል።
የዚህ ጽሑፍ ዋና አላማው ለግጥሙ ትንታኔ መስጠት አይደለም። በሎሚ ተራ ተራ ላይ ያለውን የቃል አደራደር ይሁንታ መስጠት፤ እንደ ማሳያም ከግጥሞቹ ላይ ጥቂት ስንኞችን መዝዝን መመልከት እንጂ።
“ሞረሽ” በሚል ግጥም
ጠመዥ በበላ አፌ፣ ጠበጃ ሳወድስ
ጠብ እንጃ እሚል ጠፋ፣ ጠበኛዬን ሳልድስ
ጡት አስጥል ወዳጄ መንታ መንትያዬ
ዋሽንቱን አነሳ ቀን ጥሎኝ እያየ። … ገጽ 5
ይላል። በመጀመሪያው ስንኝ ላይ “ጠመዥ” ብሎ በሁለተኛው ሀረግ ላይ “ጠበጃ” የሚል ቃል ይጠቀማል። ለ “ጠበጃ” በድምጸት የሚጠጋ ቃል ሁለተኛው ስንኝ ላይ “ጠብ እንጃ” ብሎ ያመጣዋል። በዚያው ሁለተኛ ሀረግ ላይ “ጠበኛዬን” ብሎ ይጀምርና ቤት መምቻውንና ቤት መድፊያውን “ድስ” በሚሉ ሁለት ፊደላት ያደርገዋል። ይሄን ስንመለከት አጠቃላይ ስንኞቹ የዜማ ዣት የተሸከሙ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።
በተመሳሳይ “አባ ኮልሼ” በሚለው ግጥም ይሄንኑ አካሄዱን ያስቀጥለዋል።
እጠጣው ያልኩት ወንዝ፣ ወዝ ወዜን ከጠጣኝ
ምንጩን ድርቅ ያናጨው እኔን ምን በወጣኝ
ንስሃም ውሃ ነው ካህን አያሳጣኝ። … ገጽ 18
እዚህ ላይ ወንዝ፣ ወዝወዜን፣ ከጠጣኝ፣ ምንጩን፣ ያናጨው፣ በወጣኝ የሚሉ ቃላት መልክና ልክ ይዘው ሲደረደሩ ከአፍ የማይጠፋ ዜማን ያረግዳሉ።
ስለ አባቱ ውዳሴ በተቀኘው “ሰው ተራ” በሚል ግጥሙ እንዲህ የሚሉ ስንኞች ይገኛሉ።
ከአባትነት ክህነት
የነፍስ ቡራኬ የልጅ ስልጣን ስጠኝ
ስልጡን ሰይጣን ሰልጧል እንዳያዳልጠኝ።… ገጽ 31
እንዲሁም “ኑሪልኝ” በሚለውና ስለ እናቱ መወድስ በቋጠራቸው ስንኞች
ሴትን ደርባባ እናት እግዜር ፈጥሮን ስልጣን
ለእግዜር እግዜር ይስጠው ያስምርለት ስልጣን
ባይሆን ማመስገኛ ቃላትን ባላጣን። …ገጽ 54
ግሸን ደርበ ከርቤ በሚለውና ለዚያች መስቀለኛ ቅዱስ ስፍራ በሚያዥጎደጉደው የቅኔ አዝመራ እንዲህ የምትል መንቶ ስንኝ ለእማኝነት መምዘዝ ይቻላል።
ቀና ቢሉ ዋርላ፣ ደፋ ቢሉ ደሴ፣ ዘንበል ቢሉ የጁ
የምድር ማማ ነሽ ደጅሽ የእግዜር ደጁ። …ገጽ 66
በተመሳሳይ በልጅ ልብናው ለታዘባት የሀገሪቱ መዲና ትዝብት አዲስ አበባ በሚል ርዕስ ባስነበበን ረዘም ያለ ግጥም ውስጥ መሰል መንቶ ስንኞች ተደጋግመው ይገኛሉ።
ሁሉ ሚኖርብሽ መኳንንትና አጤው
በላቡ ሚታጠብ መጤውና ላጤው ።…ገጽ 69
የጉድ አገር ገንፎ እያደር ይፋጃል
ጉድ ጉዱን ሲወልድ ገድ በገድ ያረጃል። …ገጽ 70
እዛ እሸት እያለ እዚህ ሰው ይታሻል
ወገሸሁ እንግዲህ ካንቺ ማን ያመሻል። … ገጽ 71
አሜን በይ አንቺዬ በሚለው ግጥሙ
ይልቅስ አሜን በይ፣ አሜን በይ አንቺዬ
ለሙሃባው ስወድቅ አይበጆዬን ጥዬ
ገዢን ግዢ ያደረግው ባርያ ቤቱ ይብራ
ሸረኛን ያዝልን ተንደፋርሶ ይጥራ።…ገጽ 77
እያለ ግሩም በሆነ ቋንቋው ዱዓ ያደርጋል።
ደህና ሁኝ በሚለው ግጥሙ ላይ ደሞ
ዘማች ሙቶ መጣ፣ ሟች ያልነው ገደለው
ለቀን ቀን ይውጣለት፣ ቀን ቀንን በደለው። … ገጽ 80
እያለ ይማጸናል። ብዙ ግጥሞቹን ሲጽፍ ሀገራችን በጦር ስትናጥ በልጅ እድሜው ታዝቧል። ሰው በሚባለው ፍጡር ተስፋ የቆረጠ በሚመስል አኳኋን ለቀን ራሱ ቀን ይውጣለት እንጂ እርስ በእርስ ተበዳደለ እያለ ከሰው አሻግሮ ፍርጃና ተስፋውን ቀን ላይ ያንጠለጥላል።
ይሄ መብሰክሰክ የወለደው የሚመስል ሌላም መንቶ ስንኝ እስኪ እንተራረም በሚለው ግጥሙ ላይ ይገኛል።
ሁሉም ሰው እንደሰው እኩል ነው ህግ ፊት
ሁሉም ህግ እንደ ህግ ምንድን ነው ከሰው ፊት? … ገጽ 82
ሲል ይጠይቃል። በጉልብታሞች የሚጠመዘዝን የዓለም ህግ ከሰው ፊት አቅርቦ ሊፋረደው ይከጅላል። ጸዓዳ አለምን የሚመኘው ንጹህ የልጅ ነፍሱ ያንዘረዝረዋል።
“ሰለውላዋ ሦለል” በሚለው ግጥሙ ላይ እንዲህ ይላል
ሦለል ስትል ሦለል
የመስክ ሳዱላ ዜማዋን ቀጥለው
እሷን አገኘሁኝ፣ አንጀቴን ባንጀቴ፣ ልቤን ቢሰልለው። …ገጽ 90
እያለ ያቺን የወሎ ሳዱላ ከእነ ሶለል ዜማዋ በዓይነ ህሊናችን ይስላታል። በእዚያው ግጥሙ ላይ ያቺን የሻደይ ሰለውላዋ ከልጅነት ህለሙ ጋር አጋምዶ ምኞቱን እንዲህ ሹክ ይለናል።
ሻደይ ባመት አይሁን፣ ይሁን በወር በወር
እርጅናማ እዳ ነው ልጅነት ይጠወር። …ገጽ 90
ይለናል። በዚህ ለጋ እድሜው ለሻደይ ክምንምን ሲል እርጅናን ይፈራዋል። ሰማኒያ ጎስሞት ከቤት እየዋለ በልጆቹ ከሚጠወር ሽማግሌ ይልቅ የፍንደቃው ዘመን ይጠወርለት ዘንድ ይማጸናል። የታላላቆቹን ዓለምማ አይት ታዝቦት እንደሆነ ማን ያውቃል?
“አልጋ ባልጋ” በሚለው ግጥሙ ላይ እነዚህን መንቶ ስንኞች በቃለ ተክህኖ እንዲህ ይተኩሳቸዋል።
እሰይ ሲሏት ሸርመም፣ ከንፈሯን አዝልጋ
መሳም ምሳ አድርጋው፣ ሳይፈልግ ፈልጋ። … ገጽ 97
“የህልም ቀጠሮ” በሚለው ግጥም ላይ የመጀመሪያዎቹ መንቶ ስንኞች እንዲህ ይናደፋሉ።
ብኩን ሆነ ቀልቤ ሰንበት ክራሞቴ
ሞትም ቀልቦ ጠፍቶት፣ ካልሞተልኝ ሞቴ። …ገጽ 100
እያለ ከፍጥረታችን ጋር የተጣባውን ሞታችንን ራሱ ይሞትለት ዘንድ ይማጸናል። በሁሉም ልጅ ነውና ነፍስያው ትፈቅዳለች።
ይህ መጽሐፍ
ድንቅ መጽሐፍ ኑው።
የሊቃውንትን ታሪክ ይዟል።
እባክህ የሁለተኛው ዙር ውድ ህትመት ሳያገኘው ቶሎውኑ የግል ያድርጉት።
አሁ በጥሩ ዋጋ እየተሸጠ ነው