ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 ለማዘዝ @Mesay21 @Mesay21
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መጻሕፍቶችን የተወሰኑ ቅጅወችን አስገብተናል ።
ቀድመው በተመጣጣኝ ዋጋ ኦግደር ያድርግልን !!!
✍ የሀያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ
✍ የሀበሻ ጀብዱ
✍ የአክሊሉ ማስታወሻ
✍ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉስ
✍ ሰው ግብረገብና ስነምግባር
✍ ክብረ ነገስት
✍ የለውጥ ፍፋና ወጊዎች
✍ ካየውት ከማስታውሰው
✍ የትውልድ አደራ የሳይንስና አካዳዊ ህትመት !!
ኤዞፕ መጻሕፍት
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቋንቋዎች አካዳዊ ህይወት
ትመይ ውጤቶችን በቅናሽ ዋጋ።
የግዕዝ ቅኔያት ፩
የግዕዝ ቅኔያት ፪
የግእዝ ቅኔያት መንገገዶች ፩
በተመጣጣኝ ዋጋ
FOREWORD
The three-volume Ethiopia in Broader Perspective will accompany the
NIlth International Conference of Ethiopian Studies (ICES) to be held in Kyoto,
12-17 December 1997. 'The 158 ossays collected here well represent the current
trends and standards of Ethiopian studies in various fields- humanities, social sciences and natural sciences. Ethiopia has fascinated many scholars for centures and there is no doubt that Ethiopian studies are uique and distinct genre; they have their own raison dêtre, In these volumes we present a number of essays constituting the 'core' of Ethiopian studies, namely those in history, art and Ethio-Semitic linguistics, and we can see that this core continues to grow.
We believe, however, that efforts to set and re-evaluate Ethiopia and Ethiopian studies mn a broader perspective historically, regionally and theoretically-will be challenging and fruitfal. A broader approach is testified by many essays in this collection for instance, those dealing with peripheral peoples and regions and those arguing Ethiopian issues in a comparative perspective.
There are also essays that examine the previous regime of Derg and that of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia toprcs of contemporary relevance which will be developed in future. We are also pleased to introduce natural science studies; these have not been an integral part of the previous conferences. The NIlth ICES will be the first of its kind to be held in East Asia. It is therefore meaningful to have essays on Japan- Ethiopia relations.
Finally, we genuinely hope that this three-volume book will be a valuable stimulus for the future development of Ethiopian studies
ngroino: Katsuyoshi Fukui
Eisei Kurimoto
Masayoshi Shigeta
17 November 1997
Kyoto
ኢትዮጵያ የአምላክ መሪ !!
የገሀነም ደጆች !!
እሱ ባለው በለጠ !!
ትንሽ መጽሐፍት እጃችን ላይ አሉን
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ ድንቅ የፍልስፍና የልቦለድ መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!
Menelik 1l stands almost alone in the modern era ns a champion of A frican territorial
prerogatives and historical heroism in the face of an external threat, Both volumes
make magnificent contribution to African history.
DR. MOLEFT KETE ASANTE Professor and Chair,
Department of African American Studles, Temple University
Both a work of history and literature ,, , it is a record and recounting of a legendary
emperor and his people in the process and practice of shaping their world in their
own image and interests,
DR. MAULANA KARENGA Professor and Chair,
Department of Africana Studies, California State University, Long Beach
Pageantry and courtly ritual come alive in these pages .. cading up to the dramatic
confrontation with the ltalians at the batdlc of Adwa. Anyone who wishes to understand
the Ethiopia of Empress Taytu and Emperor Menelik will fnd a rich trove here.
DR. RAYMOND JONas Author of The Battle of Adwa: African Victory in the Age of Empire
The juxtaposition of Gebre- Selassie's text and Coppet's scrupulous, copious, and
comprehensive annotations ofer challenging interpretative possibilities. This is a
book whose importance is hard to overestimate for readers and scholars interested
in the era of Menelik I.
Dr. MaiMIRE MENNASEMAy Senior Editor of the Interational Joumal of Ethiopian Stulies
Since its publication in French in 19o, Emperor Menelik's chronicle has been a
major, albeit rare, landmark of Ethiopian studies. Through its English translation it
has become a momument, fully accessible to the global readership.
DR. ÉLor FICQUET Coeditor of Understanding Contemponary Ethiopia:
Monarchy, Revolution and the Legacy of Meles Zenawi
The Chronicle is a must read for those who want to understand the roth century
Ethiopia. Ie captures the complexity of state building, incorporation of autonomous peoples and rearrangement of territories. It illustrates part of Ethiopin's turbulent,
period and the cost of building a nation,
DR. TADESSE WOLDE GosSa Rescarch Associnte,
African Studies Centre, University of Oxford
ውድ የመዲና ዲጂታል መጽሔት አንባብያን፥ መዲና ቅጽ 1 ቁጥር 9 እትሟን ይዛ ተመልሳለች።
ሀሳብ አስተያየታችሁን በሶሻል ሚዲያ አካውንቶቻችን ብታጋሩን ደስ ይለናል።
ስለምታነቡን እናመሰግናለን።
/channel/Medinamagazine
በተጨማሪም በፌስቡክ እና ኢንስታግራም ቤተሰብ ይሁኑን!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61556884335163&mibextid=ZbWKwL
https://www.instagram.com/medinadigitalmegazine?igsh=ejZqbjN3OXF0dHJj
ለአስተያየትዎ
medinadigitalmagazine@gmail.com
ኅዳር 2017 ዓ.ም
እጅግ የተመረጡ የፍልስፍና መጽሐፍት !!!!
✍ ኤዞፕ የእናንተው ተወዳጅ ቤተ መጻሕፍት
ጎብኙን !!!
ተደስታችኹ ትመለሳላችኹ
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
@Mesay21
@Mesay21
ኤዞፕ መጻሕፍት
ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ !!!
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
ቅዱስ ዩሐንስ ዘ ሰዋሰው።
ምዕራግና ድርሳን !!
በሳሙኤል ፍቃዱ ሀቱታኔ ትርጉም ተሰርቶለታል።
"ዮሐንስ ዘሰዋስው በምሥራቁ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ እንዲያውም በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ከወንጌል ቀጥሎ ተጠቃሹና ተሰሚነት ያለው መጽሐፍ ይህ መጽሐፍ መሆኑ በስፋት የተነገረለት ነው፡፡ እስከ ዛሬ ወደ እኛ ባለመምጣቱ የቀረብንን ይኸው ዛሬ መጽሐፉ ተተርጉሞ በመቅረቡ አንድ ጉድለት ተሸፍኗል፡፡ መጽሐፉ የክርስትና ሕይወትን ምንነት በአግባቡ ለመረዳትና ለመኖር በሚሹ ዘንድ ሁሉ የሚፈለግና የሚጠቅም መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ በተለይ ደግሞ እግዚአብሔር አምላካቸውን በገዳማዊ ሕይወት ለሚያገለግሉ ጠቀሜታው እጅግ የጎላ ነው፡፡"
ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል።
በድጋሚ እትም
የሽፋን ዋጋ _600 ሆኖ ለገበያ ቀርቧል።
የተለመደው ቅናሻችን ጋር በኤዞፕ መጻህፍት !!!
በጥሩ ይዞታ የተያዘ ድንቅ Encyclopedia መጽሐፍ
Micropedia- 10 volumes,
macropedia- 20 volumes (1 full set of Encyclopedia Britannica 1977 edition)
ሙሉ ቮሊዮም እጃችን ላይ ይገኛል።
ኤዞፕ መጻሕፍት !!!
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ የሚሆኑ ድንቅ የፍልስፍና መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!
Partly basing his play on traditional Ethiopian sources, the author develops the theme of the overwhelming power of fear in the old conflict between superstition and reason in a terse and ritualistic style eminently suited to his story:
Ukutee, betrothed to Shanka 'the strong son of the tribe', is under a curse interpreted by the oracle of the sacred Oda Oak to mean that her first-born son should be sacrificed to the ancestral spirits. Shanka has not dared to consummate the marriage and is thereby guilty of defiance. His friend Goaa who has come into contact with more enlightened thinking, promises to approach the oracle again in an effort to rescind the judgement and to prove the strength of his new wisdom. He prevaricates through fear, and takes Ukutee for himself, becoming the father of her child.
The conflicts this situation arouses mount in tension throughout the play, culminating in a powerfully dramatic last scene, where Ukutee (herself now freed frora superstitious fear by the impending birth of her child), Slanka and Gosa (both guilty of fear), and the tribal elders, con- front the oracle of the Oda Oak under lowering sky which threatens the thunder to come.
ዛሬ ቅዳሜም አይደል !!
የምንወዳት ቅዳሜ
ትዝታችን !!
✍ ድሮድሮ ጋዜጣ ልንገዛ እንሰለፍባት ነበር።
ቅዳሜ ሲመጣ ፒያስ ሙሀሙድ ጋ የማይወጣ አልነበረም።
ማኪያቶ አዞ ፣ ፍርድ ህንፃ ላይ ቁጭ ብሎ፣ ቁልቁል ፒያሳን እያየ ጋዜጣ ያላ ነበበ አልነበረም።
አወ ቅዳሜ ትዝታችን !!!
የምንወዳት ቀን !!!
እና ምን ለማለት ነው ይህችን ልዩ የትዝታ ቀናችንን ያስታወሰኝ !!!
ቅዳሜና እንተ፣ ቅዳሜና የመጻሕፍት ማስተዋወቅህ እኮ አሁንም ይገርመኛል ሲለኝ ነበር።
ልክ ነው። ቅዳሜና መጽሐፍት ቤቶች፣ ቅዳሜና የኢትዮጵያ ጋዜጦች ልዩ ቁርኝት ነበራቸው።
ይህ ሁሉ ምን ለማለት ነው ?
ቅዳሜ ይምጣ እንጅ ልዩ ልዩ መጽሐፍት ማስተዋወቃችን በልዩ ሁኔታ ይቀጥላል ለማለት ነው።
ኤዞፕ የእናንተው ቤተ መጽሐፍት !!!!
0911723656 !!!
መጽሐፈ አቡሻክር !!
የቀን መቁጠሪያ።
የ1962 እትም !!
ኦሪጅናል።
ኤዞፕ መጻሕፍት የእናንተው። !!!
በልጅ እድሜው ተወራውሮት ባለፈው የቃል ጨዋታ ሌላ የግጥም ቤት መስራት ያምረዋል።
“እንካ ስላንትያ” ሲል በሰየመው ግጥሙ እንዚህ ስንኞች ይገኛሉ።
እንካ ስላንትያ
በምኔ ምንትያ
የመላ መንትያ
ወርቅ በይፋ እንጂ፣ አይውልም በጉያ
መንታ ጉድ ቢወለድ፣ በጉያ ገበያ
አፍ ከምክሜ አልዘልቀው፣ የጉድን አበያ። … ገጽ 112
ሲል እናገኘዋለን።
“መስተ-ጻርር” በሚለው ግጥም መዝጊያ ላይ እነዚህ መንቶ ስንኞች በቃል ድርደር የተዋቡ ናቸው።
አባይ ሲሾርበው፣ ለአበያ መታመን
መዳን እያደኑ፣ ላይድኑ መመነን። … ገጽ 119
እንደ መጨረሻ አብነት አንድ ልጥቀስ። የመጽሐፉ ርዕስ ለመሆን ከተመረጠውና ሎሚ ተራ ተራ የሚል ርዕስ ከሰተጠው ግጥም ውስጥ መንቶ ስንኝ ልምዘዝ።
ሎሚዬ ዛሬማ፣ ንዋይ ጉያ ገብተሽ፣ በገበያ ሸላይ
ቆርጦ በሽሬታ፣ ሽልሽ በሾተላይ። … ገጽ 122
ይላል።
ስንጠቀልለው
----------
የፋሲካው ግጥሞች በቃል ውበታቸውና በአቀራረጻቸው ግሩም የሚባሉ ናቸው። ለአንድ ገጣሚ ተቀዳሚ መሳሪያ የሆነውን የቃል ባለቤትነትን ታድሏል። ቃላትን ከማዎቅ ባሻገርም ድንቅ የሆነ ውበት እንዲጎናጸፉ በድምጸት መልካቸው መደርደሩን አበልጽጎታል። እና እነዚህን ቀዳማይ መሳሪያዎችን ታሳቢ አድርገን በዚህ ብላቴና ላይ ተስፋ ብንጥል ቃል ገደፋችሁ እንባላለን?
ፋሲካው በ ሎሚ ተራ ተራ ላይ ጥሩ ነገር አሳይቶናል። በንባብና በነጽሮት ብሎም በማሰላሰል ሲበለጽግ በአማርኛ ስነ-ግጥም ላይ አሻራውን አስቀምጦ እንደሚያልፍ ተስፋ አለን። ሎሚ ተራ ተራን ታነብቡ ዘንድ እንጋብዛለን።
ባይራ ዲጂታል መጽሔት
በእነዚህ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም- /channel/Bayradigital
ድረገጽ (Website)- https://bayradigital.com/
ፌስቡክ (Facebook) - ባይራ ዲጂታል መጽሔት
ትዊተር (Twitter) - https://x.com/BayraDigital
ቲክቶክ (TikTok) bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@bayramedia?_t=8r47KnYX7cz&_r=1
ለማንኛውም አስተያየት ብሎም ጽሑፍ ለመላክ
ኢ-ሜይል- bayradigital2016@gmail.com
ኑኒ ባይራክ!
ታላላቆች ነን!