ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !! ስልክ:- 09 11 72 36 56 ለማዘዝ @Mesay21 @Mesay21
ሰሞኑን
የአስቻለው ደሴ ምርት ሙዚቅ ሲወጣ ጥበብ በጠቢባኑ ስትከየን ምን ያህል ውብ እንደሆነች ያየውበትን የጥበብ ሥራ በማድመጤ እጅጉን ደስ አለኝ።
እናም በእናትዋ ጎንደር ሁለተኛ ሙዚቃ ላይ ራስ አሞራው ውብ ነህ ተሰማ እንደዚያ እጅግ ተዘክረው ስሰማው ደስ አለኝና ይህችን ጽሑፍ ከአርበኛው የህይወት ታሪክ መጽሐፍ ላይ ቀንጭቤ አስነበብኳችኹ።
...በዚህ ጊዜ ግራ አዝማች አሞራው ውብነህ ሕዝባቸው ተስፋ ቆርጦ ለጠላት እጁን እንዳይሰጥ ያለመሰልቸት ለሌት ተቀን በመንቀሳቀስ ማስተባበር ጀመሩ። ይU መረጃ የደረሰው የኢ የኢጣልያ ጦር በግራ ማቹ ሰቢያ በመረዳቱ እርሳቸውን ለገደለ ወይም ከነሕይወታቸው ይዞ ለቀረበ ማንኛውም ሰው ዳጎስ ያለ ሽልማትና ሹመት እንደሚሠጥ አስነገረ። ይሁን እንጅ የጠላት ሴራ ውጤታማ ሳይሆን ቀረ። ግራ አዝማች ውብ ነህ ወገራ ናቸው ሲባል በለሳ፣ በለሳ ናቸው ሲባል ወገራ እየሆኑ ጥላት” ይሀስ አሞራ ነው ብሎ ስም አወጣላቸው።
...በሌላ በኩል ራስ አሞራው ውብነህ ራሳቸውን ጨምሮ ሃያ ሰዎቻቸውን ይዘው ከአምባ ጊዮርጊስ ወደ መረባ ሊወርድ የተዘጋጀውን ጦር ለመግጠም ገስግሰው በመሄድ እንቃሽ ወይበኝ ሲደርሱ ግራ አዝማች በላይ ዘወልዴ ከተባሉ የጥንት አርበኛ አዛውንት ቤት ጎራ እሉ። አዛውንቱ ግራ አዝማች አሞራውን ልብ ብለው ሲመለከቷቸው ከቆዩ በኋላ፣ 'ምን ልታደርግ መጣህ? ሲሉ ጠየቋቸው። አሞራውም ፈጠን ብለው፣ “ጠላት ኢጣልያን ልወጋ ነው የመጣሁ።" ብለው መለሱላቸው።
ግራ አዝማች በላይ ወደ ራስ አሞራው ሰዎች አማተሩና፣ "እነዚህ ሰዎች ይዘህ ነው ኢጣልያን ምትገጥመው?" ሲሉ በመገረም ጠየቋቸው።
አሞራውም...........................
***
በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም በመጋቢት ወር ፀሐፌ ትዛዝ ኃይሌ ወልደ ሩፋኤል እና የእንግሊዝ ጦር ሹሞች በተገኙበት ጎንደር ላይ ስለሚገኘው የጠላት ጦር አጠቃላይ የአርበኞች ስብሰባ በሚደረግበት ወቅት በዚያ የተመደበው የእንግሊዝ ጦር ዋና አዛዥ ሜጀር ቤንቴክ በጦር ሰፈሩ የእንግሊዝን ባንዲራ አሰቀለ። ይሀን የተመለከቱት ራስ አሞራው ውብነሀ የባዕድ አገር ባንዲራ በእናት ምድራቸው አፈር ላይ ተተክሎ ሲውለበለብ ደማቸው ፈልቶ ኖሮ ወደ ሜጀር ቤንቴክ ቀርበው፣ "እኔ ውብነህ ወገኔን የማስጨርሰው ነጭ ሰድጄ ነጭ ልተካ ነውን!? በል ይህን ባንዲራ አውርድ።'' አሉት።
ሜጀር ጀኔራሉም ............................
...ራስ አሞራው ውብነህ ማሂን ከተባለ ቦታ ሰፍረው ሳለ የኢጣልያ ጦር ጠቅላይ ገዢ ከሆነው ጄኔራል ናዚ መልዕክት ደረሳቸው፡፡ መልዕክቱም እንዲህ የሚል
"እርስዎም ለአገርዎ እኔም ለአገሬ በእውነት ስንዋጋ ቆይተናል። እርስዎ መደለያ ሳያሸንፍዎ በቆራጥነትና በቅንነት ለአገርዎ ነጻነት እየታገሉ ነው፡፡ እንዲህ ላለው - ጀግና እጄን ብሰጥ አልቆጨም። ነገር ግን እጄን ለእርሰዎ ከሰጠው በኋላ አሳልፈው ለእንግሊዝ ባለ ሥልጣናት አሳልፈው እንደማይሰጡኝ ቃል ይግቡልኝ ይላል።
ከመጽሐፉ የተቀነጨበ ነው።
ምን ለማለት ነው አንብቡት እጅግ ገራሚ መጽሐፍ ነው።
እና ምን ለማለት ነው
መጽሐፉን ሸምቱ በኤዞፕ መጻሕፍት ይገኛል።
0911723656 ደውሉልን !!!
እነዚህ በምስሉ የምታዩዋቸው ቀደምት በመጠናቸው ከ65 ገጽ የማይበልጡ ነገርግን በውስጣቸው የያዟቸው እጅግ ውብና ጠቃሚ ሀሳቦች ግን ከዘመናችን 1000 ገጽ መጽሐፍ የበለጡ ሆነው የምናገኝበት አጋጣሚ እጅጉን በጣም ሰፊ ነው።
ብታነቧቸው ጠቃሚነታቸውን ለመጠቆም ያህል ነው።
መጽሐፍቱ መንፈሳዊ ይዘት ያላቸው ናቸው።
የጎጃም ትውልድ ከአባይ እስከ አባይ
አለቃ ተክለየሱስ ዋቅጅራ እንደፃፈው!
ግርማ ጌታሁን እንዳዘጋጀው።
ኤዞፕ መጻሕፍት
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
/channel/azop78
/channel/azop78
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መጻሕፍቶችን የተወሰኑ ቅጅወችን አስገብተናል ።
ቀድመው በተመጣጣኝ ዋጋ ኦግደር ያድርግልን !!!
✍ የሀያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ
✍ የሀበሻ ጀብዱ
✍ የአክሊሉ ማስታወሻ
✍ ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉስ
✍ ሰው ግብረገብና ስነምግባር
✍ ክብረ ነገስት
✍ የለውጥ ፍፋና ወጊዎች
✍ ካየውት ከማስታውሰው
✍ የትውልድ አደራ የሳይንስና አካዳዊ ህትመት !!
ኤዞፕ መጻሕፍት
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቋንቋዎች አካዳዊ ህይወት
ትመይ ውጤቶችን በቅናሽ ዋጋ።
የግዕዝ ቅኔያት ፩
የግዕዝ ቅኔያት ፪
የግእዝ ቅኔያት መንገገዶች ፩
በተመጣጣኝ ዋጋ
FOREWORD
The three-volume Ethiopia in Broader Perspective will accompany the
NIlth International Conference of Ethiopian Studies (ICES) to be held in Kyoto,
12-17 December 1997. 'The 158 ossays collected here well represent the current
trends and standards of Ethiopian studies in various fields- humanities, social sciences and natural sciences. Ethiopia has fascinated many scholars for centures and there is no doubt that Ethiopian studies are uique and distinct genre; they have their own raison dêtre, In these volumes we present a number of essays constituting the 'core' of Ethiopian studies, namely those in history, art and Ethio-Semitic linguistics, and we can see that this core continues to grow.
We believe, however, that efforts to set and re-evaluate Ethiopia and Ethiopian studies mn a broader perspective historically, regionally and theoretically-will be challenging and fruitfal. A broader approach is testified by many essays in this collection for instance, those dealing with peripheral peoples and regions and those arguing Ethiopian issues in a comparative perspective.
There are also essays that examine the previous regime of Derg and that of the
Federal Democratic Republic of Ethiopia toprcs of contemporary relevance which will be developed in future. We are also pleased to introduce natural science studies; these have not been an integral part of the previous conferences. The NIlth ICES will be the first of its kind to be held in East Asia. It is therefore meaningful to have essays on Japan- Ethiopia relations.
Finally, we genuinely hope that this three-volume book will be a valuable stimulus for the future development of Ethiopian studies
ngroino: Katsuyoshi Fukui
Eisei Kurimoto
Masayoshi Shigeta
17 November 1997
Kyoto
ኢትዮጵያ የአምላክ መሪ !!
የገሀነም ደጆች !!
እሱ ባለው በለጠ !!
ትንሽ መጽሐፍት እጃችን ላይ አሉን
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ ድንቅ የፍልስፍና የልቦለድ መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!
«ኃያላን አንዱት ወደቁ የሠልፉም ዕቃ አንዴት ጠፋ!»
ትንሽ ስለ መጽሐፉ !!
ገናና እና ታላቅ፥ ዝነኛና ታዋቂ፥ የተከበሩና አንቱ የተሰኙ ከዘመናት በኋላ ሳይታሰብ በሚያሳዝን ሁኔታ ሲወድቁ ተስተውለዋል:: ብዙዎችንም «እንዴት ወደቁ?» አሰኝተዋል::
የታላላቆች አወዳደቅ መዝሙረኛውን ዳዊት በእግርሞት ድባብ ውስጥ ነክሮታል:: አዎ! በእግዚአብሔር ፊት ይጋርድ የነበረው ኪሩብ (መላዕክ) እንዴት ወደቀ? አዳም እንዴት ወደቀ? ታላላቅ መንፈሳዊ መሪዎች እንዴት ወደቁ? መልስ የሚሻ ብርቱ ጥያቄ ነው::
በእርግጥ ኃያላንን የሚጥል ለዝንተ ዓለም የሚፈታተንና እስከ ጌታ ኢየሱስ ዳግም ምፅአት ያለመታከት በመታገል ለመውደቃቸው ምክንያት የሆነ ባላጋራ አለ:: በዚህ የሰው ልጆች ቀንደኛ ጠላት ተጠልፎ ላለመዉደቅ እውነትን በማወቅ በእውነትና በጽድቅ መኖር ያስፈልጋል:: እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ ስለመንፈሳዊ ውጊያ የሚሰጠውን ትኩረት በማመን ከመፍትሔዉ ጋር አብሮ በመራመድ ለተሳካ የክርስትና ሕይወትና ኣገልግሎት ራስን ማዘጋጀት በተለይ በዚህ ዘመን አስፈላጊ ነው::
ይሁን እንጂ የወንጌል አገልጋዮች የሆኑ ሁሉን በቸልታ እያዩት ትኩረት ያልሰጡት ነገር ለመውደቃቸው ምክንያት ስለሚሆን፤ ይህ ሊጤን ይገባል:: ታላላት የምንላቸው ሰዎች ሲወድቁና ሲስቱ «ኃያላን እንዴት ወደ» በማለት በአግርሞት እንዳንዋጥ የዳዊት ምልከታና ጥያቄ ለእኛ ትምህርት ይሆን ዘንድ ተፅፏል:: ስለዚህ አሁን ባለንበት ሁኔታ ራሳችንን እንይ!
ለዚህም ይረዳ ዘንድ ከታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ ከተለያዩ አገልጋዮችና ከደራሲውም የሃያ አምስት ዓመት የነፃ መውጣት አገልግሎት የተገኙ መንፈሳዊ ልምምዶች በአንድ ላይ በመዳበል ለሕዝበ ክርስቲያኑ እንዲጠቅም ተደርጎ ተዘጋጅቷልና ያንብቡት::
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መሸጫ
@Mesay21
@Mesay21
በጥሩ ዋጋ ይሸምቱ !!!
የኢትዮጵያን አያተ ቤተ ክርስቲያናት ታሪክ በደንብ የሚያብራራ
ኤዞፕ መጻሕፍት
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
/channel/azop78
/channel/azop78
PEDRO PÁEZ'S HISTORY OF ETHIOPΙΑ, 1622
VOLUME II
Edited by
ISABEL BOAVIDA, HERVÉ PENNEC AND MANUEL JOÃO RAMOS
Translated by
CHRISTOPHER J. TRIBE
Hakluyt
Society
ምርጥ የታሪክ መጽሐፍ !!
በጥሩ ዋጋ አግኝተናል
ኤዞፕ መጻሕፍት
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
/channel/azop78
/channel/azop78
/channel/azop78
ኤዞፕ መጻሕፍት
ትንሽ ኮፒዎች እጃችን ላይ !!!
ኤዞፕ ነባርና ቀደምት መጻሕፍት መገኛ የከተማችን ፈርጥ ቤተ መጽሐፍት። በምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት ያለው የአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ/ን ህንፃ አቢሲኒያ ባንክ ያለበት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ላይ ነው !!
ስልክ:- 09 11 72 36 56
መጽሐፉን ለማዘዝ
@Mesay21
@Mesay21
ቅዱስ ዩሐንስ ዘ ሰዋሰው።
ምዕራግና ድርሳን !!
በሳሙኤል ፍቃዱ ሀቱታኔ ትርጉም ተሰርቶለታል።
"ዮሐንስ ዘሰዋስው በምሥራቁ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ በእጅጉ ተወዳጅና ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ እንዲያውም በገዳማዊ ሕይወት ውስጥ ከወንጌል ቀጥሎ ተጠቃሹና ተሰሚነት ያለው መጽሐፍ ይህ መጽሐፍ መሆኑ በስፋት የተነገረለት ነው፡፡ እስከ ዛሬ ወደ እኛ ባለመምጣቱ የቀረብንን ይኸው ዛሬ መጽሐፉ ተተርጉሞ በመቅረቡ አንድ ጉድለት ተሸፍኗል፡፡ መጽሐፉ የክርስትና ሕይወትን ምንነት በአግባቡ ለመረዳትና ለመኖር በሚሹ ዘንድ ሁሉ የሚፈለግና የሚጠቅም መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ ይህ እንዳለ ሆኖ በተለይ ደግሞ እግዚአብሔር አምላካቸውን በገዳማዊ ሕይወት ለሚያገለግሉ ጠቀሜታው እጅግ የጎላ ነው፡፡"
ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል።
በድጋሚ እትም
የሽፋን ዋጋ _600 ሆኖ ለገበያ ቀርቧል።
የተለመደው ቅናሻችን ጋር በኤዞፕ መጻህፍት !!!
በጥሩ ይዞታ የተያዘ ድንቅ Encyclopedia መጽሐፍ
Micropedia- 10 volumes,
macropedia- 20 volumes (1 full set of Encyclopedia Britannica 1977 edition)
ሙሉ ቮሊዮም እጃችን ላይ ይገኛል።
ኤዞፕ መጻሕፍት !!!
የእለተ እሁድ ፓስታችን !!
ጥሩ ንባብ የሚያጎለብቱ አስተሳሰብዎን የሚያሰፉ የሚሆኑ ድንቅ የፍልስፍና መጽሐፍት !!
በጥሩ ሽያጭ እጃችን ላይ !!
ኦሪጅናል የውጭ ህትመቶች !!