binarevivalist | Unsorted

Telegram-канал binarevivalist - Bina revivalist 🔥

5949

(የሐዋርያት ሥራ ምዕ. 2) ---------- 1፤ #በዓለ ኀምሳ #የተባለውም ቀን #በደረሰ ጊዜ፥ #ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው #አብረው ሳሉ፥ 2፤ #ድንገት #እንደሚነጥቅ ዓውሎ #ነፋስ ከሰማይ #ድምፅ መጣ፥ #ተቀምጠው #የነበሩበትንም ቤት #ሁሉ #ሞላው። 🔥🔥🔥🔥 @Binajesus

Subscribe to a channel

Bina revivalist 🔥

ቃልኪዳን ጥላሁን(ሊሊ)
ማንም የለኝ ከኢየሱስ በላይ😭😭🔥

@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ምህረቱን ስለምከተል ሳይሆን ምህረቱ ስለሚከተለኝ ነው ለዘለአለም በቤቱ የምኖረው❤️

ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአብሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።❤️
— መዝሙር 23፥6

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

እግዚአብሔርን መፈለግ

እግዚአብሔርን የምንፈልገው እግዚአብሔር ተደብቆ ሳይሆን እኛ ስለምንበረታ ነው።

የእኛ ብርታት ያለው እግዚአብሔርን በመገለግ ውስጥ ነው።

“እግዚአብሔርንና ብርታቱን ፈልጉ፤ ፊቱንም ዘወትር ፈልጉ።”
— መዝሙር 105፥4 (አዲሱ መ.ት)

እግዚአብሔርን ማወቅ ያለው እግዚአብሔርን በመከተልና በመፈለግ ውስጥ ነው።

ሆሴዕ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።

… 
⁶ ከመሥዋዕት ይልቅ ምሕረትን፥ ከሚቃጠልም መሥዋዕት ይልቅ እግዚአብሔርን ማወቅ እወድዳለሁና።

እግዚአብሔርን ስናውቀው ደግሞ እንበረታለን🔥💪

“ቃል ኪዳኑን የሚበድሉትንም በማታለል ያስታል፤ ነገር ግን አምላካቸውን የሚያውቁ ሕዝብ ይበረታሉ፥ ያደርጋሉም።”
  — ዳንኤል 11፥32

እግዚአብሔርን ስንፈልገው የምናገኘው እንደ ወገግታ ብርሃን ነው🔥

“እግዚአብሔርን እንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በእርግጥ ይገለጣል፤ ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣ እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።””
— ሆሴዕ 6፥3 (አዲሱ መ.ት)

እግዚአብሔርን ለመፈለግ ስታስቡ ራሱ ደስስስ ይበላችሁ😍🔥

“በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ፤ እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው።”
— መዝሙር 105፥3


@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

“...ምሕረቴን ከእርሱ አላርቅም።”
— 2ኛ ሳሙኤል 7፥15

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

አጋፔ ፍቅር መለኮት የተረገመ ሰው ወደመሆን ዝቅታ የወረደበት ኃጢአተኛው ሰው ደግሞ የእግዚአብሔር ፅድቅ ወደ መሆን ከፍታ የወጣበት እጅግ በጣጣጣጣጣምምምምም ጥልቅ የሆነ የመለኮት ፍቅርን ነው😭😭😭😭😭😭

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

. በዘሬ
ሱራፌል & ኤልያስ አባተ
😭ሳልመርጠው #የመረጠኝ ፀጋውን ያበዛልኝን ኢየሱስን በዚህ #መዝሙር #እንዲህ አልኩት😭😭😭

@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ትንቢተ ሆሴዕ 14:4
…በገዛ ፈቃዴ እወድዳቸዋለሁ።

ጌታ እናንተን በመውደዱ ጉዳይ የሰውን ፈቃድ ቢያሳትፍ ኖሮ አትተርፉም ነበር
እርሱ ግን በገዛ ፈቃዱ በራሱ ራሱን ብቻ ሆኖ ወደደን! መወደዳችን ከራሱ የዘላለም የማይለወጥ ባህሪው (His eternally consistent character) ጋር ብቻ የተያያዘ ነው!



@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ክርስትና አስኳሉ ክርስቶስ ነው።

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ይህንን #ቃል #በእምነት በራሳችሁ ላይ #አውጁ በሂወታችሁ ሲሆን ታያላችሁ🔥🔥🔥

ጻድቃን እንደ ዘንባባ ይንሰራፋሉ፤ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ይንዠረገጋሉ።
— መዝሙር 92፥12 (አዲሱ መ.ት)


እኔ ግን በእግዚአብሔር ቤት፣ እንደለመለመ የወይራ ዛፍ ነኝ፤ ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ በእግዚአብሔር ምሕረት እታመናለሁ።
— መዝሙር 52፥8 (አዲሱ መ.ት)

ኤርምያስ 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ነገር ግን በእግዚአብሔር የሚታመን፣ መታመኛውም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።

⁸ በውሃ ዳር እንደ ተተከለ፣ ሥሩንም ወደ ወንዝ እንደ ሰደደ ዛፍ ነው፣ ሙቀት ሲመጣ አይፈራም፤ ቅጠሉም ዘወትር እንደለመለመ ነው፤ በድርቅ ዘመን አይሠጋም፤ ፍሬ ማፍራቱንም አያቋርጥም።

ሆሴዕ 14 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ እኔ ለእስራኤል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ ውብ አበባ ያብባል፤ እንደ ሊባኖስ ዝግባም፣ ሥር ይሰዳል፤

⁶ ቅርንጫፉ ያድጋል፤ ውበቱ እንደ ወይራ ዛፍ፣ ሽታውም እንደ ሊባኖስ ዝግባ ይሆናል።

⁷ ሰዎች እንደ ገና ከጥላው በታች ያርፋሉ፤ እርሱም እንደ እህል ይለመልማል፤ እንደ ወይን ተክል ያብባል፤ ዝናውም እንደ ሊባኖስ የወይን ጠጅ ይወጣል።

@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

My Beloved Bible😍😍❤️❤️

በህይወትህ ተአምራቶችን ትፈልጋለህ???
አዎ ካልከኝ አይኖችህን ክፈትና ቃሉን አንብብ🔥🔥

“ዓይኖቼን ክፈት፥ ከሕግህም ተኣምራትህን አያለሁ።”
— መዝሙር 119፥18

ተድላና መካሪ ትፈልጋለህ መፅሐፍ ቅዱስህን አንሳውና በመንፈስ አንብበው🔥❤️

“ምስክርህም ተድላዬ ነው፥ ሥርዓትህም መካሬ ነው።”
— መዝሙር 119፥24

ጠላቶችህ በፊትህ እንዲቀሉና እንዲያፍሩ ትፈልጋለህ መፅሐፍ ቅዱስህን ወዳጅህ አድርገው አብረኸውም ተጫወት

“ትዕቢተኞች በዓመፅ ጠምመውብኛልና ይፈሩ፤ እኔ ግን በትእዛዝህ
#እጫወታለሁ።”
— መዝሙር 119፥78

በብርሃን እና በጽድቅ ህይወት መመላለስ ትፈልጋለህ?? መጽሐፍ ቅዱስህን ጓደኛህ አድርገው

“ኃጢአተኞች ጨዋታን ነገሩኝ፥ አቤቱ፥ እንደ ሕግህ ግን አይደለም።”
— መዝሙር 119፥85

የእግዚአብሔር ቃል መገለጡ ከሰዎች ሁሉ በበለጠ እንዲገለጥልህ ትፈልጋለህ??? በየቀኑ በየሰአቱ እርሱ ትዝታህ ይሁን እርሱ ባልንጀራህ ይሁን የዛኔ ከማንም በላይ የቃሉን ምስጢር ትረዳለህ።

መዝሙር 119
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹⁷ አቤቱ፥ ሕግህን እንደ ምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


⁹⁹ ምስክርህ ትዝታዬ ነውና ካስተማሩኝ ሁሉ ይልቅ አስተዋልሁ።

¹⁰⁰ ትእዛዝህን ፈልጌአለሁና ከሽማግሌዎች ይልቅ አስተዋልሁ።


ከህያው ከእግዚአብሔር ቃል ጋር ስንወዳጅ የቃሉ መንፈስና ህይወት የእኛ ህይወት ይሆናልና መንፈስ ቅዱስ የቃሉ ወዳጆች የቃሉ አፍቃሪዎች ያድርገን🔥🔥❤️❤️❤️

ዕብራውያን 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፥ ነፍስንና መንፈስንም ጅማትንና ቅልጥምንም እስኪለይ ድረስ ይወጋል፥ የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤

¹³ እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም።


@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ኢየሱስን ማወቅ የተለየዩ መረጃዎችን በመሰብሰብ የሚገኝ እውቀት ሳይሆን የአብ መገለጥ ውጤት ነው።

ኢየሱስን ማወቅ የስጋና የደም የመገለጥ ውጤት ሳይሆን የአብ የመገለጥ ውጤት ነው።

ኢየሱስን ማወቅ የስጋና የደም የመገለጥ ውጤት ሳይሆን የአብ የመገለጥ ውጤት ነው።

ማቴዎስ 16 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ስምዖን ጴጥሮስም፣ “አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ” በማለት መለሰ።

¹⁷ ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፣ ብፁዕ ነህ፤ ይህን የገለጠልህ በሰማይ ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም አይደለም።

“ቀጥሎም፣ “ ‘ከአብ ካልተሰጠው በቀር፣ ማንም ወደ እኔ ሊመጣ አይችልም’ ያልኋችሁ ለዚህ ነው” አለ።”
  — ዮሐንስ 6፥65 (አዲሱ መ.ት)

የላከኝ አብ ካልሳበው በቀር ማንም ወደ እኔ መምጣት አይችልም፤ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።
  — ዮሐንስ 6፥44 (አዲሱ መ.ት)

ደግሞም ልባቸው እንዲጽናናና በፍቅር እንዲተሳሰሩ፣ ፍጹም የሆነውን የመረዳት ብልጥግና አግኝተው
#የእግዚአብሔር_ምስጢር የሆነውን #ክርስቶስን #እንዲያውቁ እተጋለሁ፤
— ቆላስይስ 2፥2 (አዲሱ መ.ት)


@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

በምን አይነት ፍቅር እንደነካኸኝ እኔ እንጃ😭😭😭❤️❤️❤️

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

የነብስህን የጥያቄን ሁሉ መልስ የምታገኝበት ብቸኛው ስፍራ የእግዚአብሔር ክብር ይባላል።

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ማርያም የተፈጠረችበት ትልቁ ዓላማ ቃል የነበረውን ኢየሱስን ስጋ ለማድረግ ነበር።

የማርያም ትልቁ ራዕይ ህይወት የሆነልንን ኢየሱስን መውለድ ነው።

ታዲያ ይህ ፅንስ እንዲጨነግፍ ጠላት በብዙ መንገድ ተዋግቶ ነበር ምክኒያቱም ፅንሱ ተራ አይደለም ከተወለደ ጠላት ስራው እንደሚፈርስበት ስላወቀ ብዙ ተዋግቶ ነበር።

ታዲያ ይሄ ራዕይ (ፅንስ) እንዳይጨነግፍ መንፈስ ቅዱስ ለማርያም ፀለለላት (Holy Spirit ፅንሱን Overshadow) አደረገው።

ልክ እንደ ማርያም የተፈጠርንለት ትልቅ ፕሮግራም አለ ታዲያ ይህ የህይወታችን ራዕይ (ፅንስ) በጠላት ስራ እንዳይጨነግፍ የመንፈስ ቅዱስ በእኛ ላይ መፀለለ የግድ አስፈላጊ ነው።

ጠላት እናንተን ለመግደል የሚፈለሰገው በውስጣችሁ ከፀነሳችሁት ከመለኮት ፅንስና ከራዕያችሁ የተነሳ ነው።

በኢየሱስ ስም እንደዚህ ብዬ ፀለይኩላችሁ ራዕያችሁ እንዳይጨነግፍ ጠላት ፅንሳችሁን እንዳይገድል መንፈስ ቅዱስ ይፀልልላችሁ መንፈስ ቅዱስ ይጋርዳችሁ።


@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

👉ትኩረትህ አብረሃም ላይ ከሆን አብረሃም የሳተበትን ስተት ትስታለህ።
👉ትኩረትህ ይስሃቅ ላይ ከሆነ ይስሃቅ የሳተበትን ስህተት ትስታለህ።
👉ትኩረትህ ሙሴ ላይ ከሆነ ሙሴ የሳተበትን ስህተት ትስታለህ።
👉ትኩረትህ ኢያሱ ላይና ሌሎች ሁሉም የእግዚአብሔር ሰዎች ላይ ከሆነ እነርሱ  የሳቱበትን ስህተት ትስታለህ።

👉በየዘመናቱ የተነሱ ሁሉም የእግዚአብሔር ሰዎች የራሳቸው ድካም አለባቸው ነገርግን ከኃጢአት በስተቀር ነገር ሁሉ የተፈተነው ነገር ግን እያንዳንዱን ፈተና በብቃት ያለፈ አንድ ታላቅ ሊቀ ካህን አለ እርሱም የእምነታችን ራስና ፈፃሚ የሆነው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።

📌ኢየሱስን እያያችሁ ልትደክሙ አትችሉም።
📌ኢየሱስን እያያችሁ በውድቀታችሁ ልትቀሩ አትችሉም።
📌ኢየሱስን እያያችሁ ተስፋ ልትቆርጡ አትችሉም።

✍ወዳጆቼ ሆይ እናንተ ለሰማይ ርስት የተጠራችሁና የተመረጣችሁ ደግሞም የሰማይ ተጓዦች ናችሁ በጉዞዋችሁ ደክማችሁ ከመንገድ እንዳትቀሩ ሊቀ ካህናችሁን የእምነታችሁን ጀማሪና ፈፃሚ እርሱን ኢየሱስን ብቻ ተመልክታችሁ በፅናት ጉዞአችሁን ቀጥሉ።

እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
  — ዕብራውያን 12፥1-2

ግባችን ከክርስቶስ ጋር ለዘላለም አብሮ መኖር ነው።

@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

እግዚአብሔር እኔን የወደደበት ፍቅር ከሞት የበረታ ፍቅር ነው ብዙ ፈሳሾች ሊያጠፉት አይችሉም 😭😭❤️❤️

መኃልየ. 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ እንደ ማኅተም በልብህ፥ እንደ ማኅተም በክንድህ አኑረኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች ናትና፥ ቅንዓትም እንደ ሲኦል የጨከነች ናትና። ፍንጣሪዋ እንደ እሳት ፍንጣሪ፥ እንደ እግዚአብሔር ነበልባል ነው።

⁷ ብዙ ውኃ ፍቅርን ያጠፋት ዘንድ አይችልም፥ ፈሳሾችም አያሰጥሙአትም፤ ሰው የቤቱን ሀብት ሁሉ ስለ ፍቅር ቢሰጥ ፈጽሞ ይንቁታል።

ከሞት በበረታ ፍቅር ተወድጃለሁ❤❤

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

እግዚአብሔር የሚብራራ ሳይሆን የሚበራ አምላክ ነው።

እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።
— መዝሙር 118፥27

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ሕግ #ሁሉ #በአንድ_ቃል ተጠቃሎአል፤ ይኸውም፣ “ባልንጀራህን #እንደ_ራስህ ውደድ” የሚል ነው።”
— ገላትያ 5፥14 (አዲሱ መ.ት)

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

በህይወታችሁ ላይ ህይወትን ተናገሩ🔥🔥

Speak life into your life🔥🔥

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

በዘሬ አይግባ ያልኩት
ከመንደሬ ገፍቼ ያወጣሁት

እሱ ነው ነፍሴን ያዳነው
ከሞት መሃል የደረሰው

ቀንበሬን የሰበረልኝ😭😭😭😭😭
ኢየሱስ ይባለክልኝ😭😭😭😭😭

እግዚአብሔር ፍቅር ነው🥺🥺❤️❤️

“ ...እግዚአብሔር ፍቅር ነውና።”
— 1ኛ ዮሐንስ 4፥8

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ለማወቅ ከምንከፍለው ዋጋ ይልቅ ባለማወቅ የምንከፍለው ዋጋ ይጎዳናል።

እግዚአብሔርን እናውቀው ዘንድ እንከተለው።

“እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።”
— ሆሴዕ 6
፥3

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ማንም ጎትቶ የማያወርድህ የከፍታ ቦታህ ከእግዚአብሔር እጅ በታች እራስህን የምታዋርድበት ቦታ ነው።

እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤
— 1ኛ ጴጥሮስ 5፥6


ከእግዚአብሔር እጅ (ከአሰራሩ) በታች እራስህን ካዋረድክ አንተ ከከፍታዎች ሁሉ በላይ ከፍ ያለ ቦታ ላይ ነህ።

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ራእይ 19
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² ዓይኖቹም እንደ እሳት ነበልባል ናቸው፥ በራሱ ላይም ብዙ ዘውዶች አሉ፥ ከእርሱም በቀር አንድ እንኳ የማያውቀው የተጻፈ ስም አለው፤

¹³ በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፥ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

እኔም እንደ አባቶቼ የመዳን ምስጢር የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነውን እንዲያውቁ እጋደላለሁ🔥🔥

ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን
#እንዲያውቁ_እጋደላለሁ፤”
  — ቆላስይስ 2፥2

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ክፉ ነገር ወደ አንተ አይቀርብም፥ መቅሠፍትም ወደ ቤትህ አይገባም።
— መዝሙር 91፥10

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

እግዚአብሔር አሮጌውን ሰው እንደገና አሻሽሎት ሳይሆን ገሎት ነው አዲሱን ሰው እንደገና በክርስቶስ የፈጠረው🔥

ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
— 2ኛ ቆሮ 5፥17

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

ሰማያት ያለፈው ታላቁ ሊቀካህን #የእናንተ ነው🥰

ወዳጄ ሰማያትን ያለፈ በአብ ፊት ስለ አንተ የሚታይ ታላቁ ሊቀ ካህን አለህ/አለሽ።

ደክሞሃል?
ደክሞሻል?
ወድቀሻል?
ወድቀሃል?
ሰዎች ሁሉ ፊታቸውን አዙረው ጀርባቸውን ሰጡህ/ሰጡሽ
ተስፋ ቆረጥክ/ሽ?

ዛሬ ግን እኔ እነግራችኋለሁ እናንተ ያለፋችሁበትን መረሳት መገፋትና ተስፋ መቁረጥ እስከ ጥግ ድረስ በህይወቱ ያስተናገደ አሁን ደግሞ ስለ እናንተ በአብ ፊት የሚታይላችሁ ታላቁ ሊቀ ካህን አላቹ።

ዕብራውያን 4 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እንግዲህ ወደ ሰማያት ያረገ ታላቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፣ እምነታችንን አጥብቀን እንያዝ።

¹⁵ በድካማችን የማይራራልን ሊቀ ካህናት የለንምና፤ ነገር ግን እንደ እኛ በማንኛውም ነገር የተፈተነ ሊቀ ካህናት አለን፤ ይሁን እንጂ ምንም ኀጢአት አልሠራም።

¹⁶ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበልና በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ፣ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።

በድካማችሁ ሊራራላችሁ የማይችል ሊቀ ካህናት የላችሁም ያላችሁበት ሁኔታ የሚገባው እጅግ የሚወዳችሁና እናንተን በአብ ፊት ወክሎ የቆመላችሁ አባቱን እኔ ነኝ ፅድቃቸው እኔ ነኝ ቅድስናቸው እኔ ነኝ አቅማቸው ብሎ የሚነግርላችሁ ታላቁ ሊቀካህናት ከአብ ዘንድ አለላችሁ😍😍😍

ይህናንን በእምነት አውጁ ከአብ ዘንድ ታላቁ ሊቀ ካህናት ኢየሱስ አለኝ😍😍😍


@Binarevivalist
@Binarevivalist
@Binarevivalist

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

የተገኘውን የመለኮት ቃል መብላት እና ማመንዠግ ማሰላሰል After That በህይወታችሁ የማያቋርጥ የደስታ እና የሰላም ፍሰት ይሆንላቹሃል🔥❤

ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ።
— ኤርምያስ 15፥16

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

መኖሬን የምወደው የልዑል አገልጋይ መሆኔን ሳስብ ነው።

የልዐል እግዚአብሔር አገልጋይ ነኝ🔥❤️

Читать полностью…

Bina revivalist 🔥

የእግዚአብሔር ቸርነት ኢየሱስ ነው።

Читать полностью…
Subscribe to a channel