ዲያቆን ያዕቆብ ደረጀ ከጅማ ዩንቨርስቲ በሶፍትዌር ትምህርት ምሩቅ ሲሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሰባኪ እና ጸሐፊ ነው። እንኳን ደኅና መጣችሁ! እንደ እግዚአብሔር አምላካችን መልካም ፈቃድ ለነፍሳችን የሚሆኑ ትምህርቶችን እና ጽሑፎችን በዚህ ቻናል እናጋራለን።