إِنَّ ٱلَّذِينَ تَوَفَّىٰهُمُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ ظَالِمِىٓ أَنفُسِهِمْ قَالُوا۟ فِيمَ كُنتُمْ ۖ قَالُوا۟ كُنَّا مُسْتَضْعَفِينَ فِى ٱلْأَرْضِ ۚ قَالُوٓا۟ أَلَمْ تَكُنْ أَرْضُ ٱللَّهِ وَٰسِعَةًۭ فَتُهَاجِرُوا۟ فِيهَا ۚ فَأُو۟لَٰٓئِكَ مَأْوَىٰهُمْ جَهَنَّمُ ۖ وَسَآءَتْ مَصِيرًا
﴿النِّسَاءِ ٩٧﴾
The angels ask the people whose souls they remove while they were wronging themselves, “What were you engaged in?” They reply, “We were powerless in the land”; the angels say, “Was Allah’s earth not spacious enough for you to have migrated in it?” The destination for such is hell; and a very wretched place to return.
{An interpretation of "An-Nisaa: The Women", Sura 4 Aya 97}
لِمِثْلِ هَٰذَا فَلْيَعْمَلِ ٱلْعَٰمِلُونَ
﴿الصَّافَّاتِ ٦١﴾
For such a reward should the workers perform.
{An interpretation of "As-Saaffaat: Those drawn up in Ranks", Sura 37 Aya 61}
تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱلْكِتَٰبِ ٱلْحَكِيمِ
﴿لُقۡمَانَ ٢﴾
These are verses of the wise Book.
{An interpretation of "Luqman: Luqman", Sura 31 Aya 2}
.
«መዳረሻዬ አንተ ከሆንክ... መንገዱ
እንዴት ያለ ውብ ነው!
ደጃፍህ እስክደርስ ክብደቱ ብያንገዳግደኝም
የነፍስያ ጉትጎታ ቢያደናቅፈኝም ፍላጎቴ
አንተ ነህና አግዘኝ ጌታዬ::
አላህ🤍
وَٱسْتَبَقَا ٱلْبَابَ وَقَدَّتْ قَمِيصَهُۥ مِن دُبُرٍۢ وَأَلْفَيَا سَيِّدَهَا لَدَا ٱلْبَابِ ۚ قَالَتْ مَا جَزَآءُ مَنْ أَرَادَ بِأَهْلِكَ سُوٓءًا إِلَّآ أَن يُسْجَنَ أَوْ عَذَابٌ أَلِيمٌۭ
﴿يُوسُفَ ٢٥﴾
And they both raced towards the door, and the woman tore his shirt from behind, and they both found her husband at the door; she said, “What is the punishment of the one who sought evil with your wife, other than prison or a painful torture?”
{An interpretation of "Yusuf: Joseph", Sura 12 Aya 25}
📜 የመሬት መንቀጥቀጥ የትንሳዔ መቅረብ ምልክት ነው። ቢሆንም ነገሩ ሲከሰት ወደ አላህ በተውበት (በንስሃ) መመለስ እንዳለብን ዑለማዎች ይመክራሉ። በተረፈ ለጥንቃቄ ይረዳን ዘንድ ከባለሙያዎች የሚተላለፉ መልዕክቶችን ከማድመጥ ባለፈ፤ ያገኙትን ሁሉ ከሚያወሩ የሶሻል ሚዲያ ገፆች በሚተላለፉ መልዕክቶች ልንረበሽ አይገባም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يُقْبَضَ العِلْمُ، وتَكْثُرَ الزَّلازِلُ﴾
“ሰዓቲቱ ‘ትንሳዔ’ አትቆምም እውቀት እስከሚነሳና የመሬት መንቀጥቀጥ እስከሚበዛ ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1036
/channel/islamic_quate
/channel/islamic_quate
/channel/+ISd_fAa3aY41YTFk
#ቁርዓናዊ_መልዕክቶች
قَالَ سَـَٔاوِىٓ إِلَىٰ جَبَلٍۢ يَعْصِمُنِى مِنَ ٱلْمَآءِ ۚ قَالَ لَا عَاصِمَ ٱلْيَوْمَ مِنْ أَمْرِ ٱللَّهِ إِلَّا مَن رَّحِمَ ۚ وَحَالَ بَيْنَهُمَا ٱلْمَوْجُ فَكَانَ مِنَ ٱلْمُغْرَقِينَ
(ልጁም) «ከውሃው ወደሚጠብቀኝ ተራራ እጠጋለሁ» አለ፡፡ (አባቱም)፡- «ዛሬ ከአላህ ትዕዛዝ ምንም ጠባቂ የለም (እርሱ) ያዘነለት ካልሆነ በቀር» አለው፡፡ ማዕበሉም በመካከላቸው ጋረደ፡፡ ከሰጣሚዎቹም ሆነ።
(ሁድ : 43)
በነብይ ቤት ያደገ ሆኖ ሳለ ከሰጣሚዎቹ ሆነ
በፊርአውን ቤት ያደገው ግን በበትሩ ባህርን ሰነጠቀ
ቁምነገሩ የት ሳይሆን እንዴት ነው ምትኖረው የሚለው ነው
ዋናው ጅማሬ ሳይሆን ኻቲማ ነው
አላህ ኻቲማችንን ያሳምርልን🤲
/channel/+ISd_fAa3aY41YTFk
✨JOIN OUR CHANNEL✨
/channel/+ISd_fAa3aY41YTFk
ፈግግ አድርጎ ተፍኪር ውስጥ የጨመረኝ ኮሜንት
የኮሜንቱ መነሻ እንዲህ ነው
ሴትዩዋ 42, አመቷ ነው ቪላ ቤት መኪና ባንክ ተቀማጭ ገንዘብ 💸 እንዳላት ተናገረች ከዛም ቆንጅየ ልጅ ጥሩ ባህሪ ያለው ባል እንዲትፈልጉልኝ ነው የመጣሁት አለች ነገሩ ያስደነግጣል ሀቂቃ
አረበኛ ለማታነቡ ሰውየው እንዲል አለ ስልኬን ሽጨ ፋህስ ልገዛ ወሰንኩ አለ ባማረኛ ስሙን አላውቀውም መቆፈሪያ መሰለኝ ከንግግሩ እንደተረዳሁት የእጁጅ እና መእጅጁንም በመቆፈር ልገዛቸው ምክንያቱም በጣም ቁዩ በቃ ዱኒያ በመልካም ነገር አታበስርም? 😒
حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
በቂያችንም አላህ ነው ምን ያምርም መጠጊያ! አለ😔
ልጂቱ ሜዲያ ላይ ወታ ፈልጉ ስላለች እንጂ ብዙ ኡስታዞች በሴቶች እንደተረበሹ ይናገራሉ ነገሩ ግን አስፈሪ አይመስላችሁም
👑ልዩ ናት👑
🥀መስፈርቱን አሟልታ አደቡን ጠብቃ🥀
የለበሰች ግዜ ግዴታዋን አውቃ🥀
እንደ ሰማይ ኮከብ እንደ ዉብ ጨረቃ👑
ኒቃቢስቷ እህቴ ትታያለች ደምቃ🥀
🛤 ማስታወሻ
- ስሞት አላስብም፣ አልጨነቅም፣
- ገላዬ ፈራሽ ነውና ምን አሳሰበኝ
ሙስሊም ወንድሞቼ መደረግ ያለበትን ሁሉ ያደርጉልኛል፡፡
1- ልብሴን ያወልቃሉ፣
2- ያጥቡኛል፣
3- ይከፍኑኛል፣
4- ከቤቴ ይዘውኝ ይወጣሉ፣
5- ወደ አዲሱ ቤቴ (መቃብር) ይወስዱኛል፣
6- ብዙዎች ጀናዛዬን ለመሸኘት ይመጣሉ፣
7- እኔን ለመቅበር ሥራቸውንና ቀጠሯቸውን ሁሉ ትተው የሚመጡ አሉ፡፡
ቀጠሯቸ መካከል ምናልባት ላንዳፍታ እንኳን ስለኔ አስበው የማያውቁ ብዙ ናቸው፡፡
8- ቤተሰቦቼ እኔን ላለማስታወስ ያለኝን ነገር ሁሉ አውጥተው ይጥሉ ይሆናል፤ አሊያም በኔ ሥም ይመፀውቱ ይሆናል
- ቁልፎቼ 🔑🗝
- መጽሐፎቼ 📚
- ጫማዎቼ 👟
- ልብሦቼ 👖👔…..
በአንድ ነገር ግን እርግጠኛ ሁኑ፡፡
- በመሞቴ ይህች ዱንያ ሐዘኗ አልበዛም፣ አለች አልፈረሠችም፣
- የዓለም 🌍 እንቅስቃሴም ላፍታ አልቆመም፣
- የኢኮኖሚው 💰 ቀውስም አልተፈጠረም፣
- በሥራ ቦታዬ ላይ ሰው ለመቅጠር ማስታወቂያ🧾 ይወጣል፣
- ንብረቴ 💸🏠🚘 የወራሾቼ ይሆናል፣ በትንሽ በትልቁም ኦዲት የምደረገው ግን እኔ ነኝ፣
- ስሞት መጀመሪያ ከኔ የሚገፈፈው ስሜ ነው፡፡ በሥሜ መጠራቴ ይቀራል፤
- ጀናዛው የታለ እባላለሁ፡፡ ጀናዛውን ዉሰዱ፣ አምጡ እንስገድበት፣ ጀናዛውን እንቅበር … ይባላል
- ሥልጣኔ፣ ከተከበረ ቤተሰብ መሆኔ፣ ጎሳዬ … ሁሉ ዋጋ ያጣል፤
ዱንያ ይህን ያህል ቀላልና ተራ ነገር ነች፤ የምንሄድበት ዓለም ግን አቤት ክብደቱ! ማስፈራቱ! …
በሕይወት ያለህ ወዳጄ ሆይ! በመሞትህ ሦስት ዓይነት ሐዘን አለ
1- የሚያውቁህ ዋ ያ ሚስኪን እኮ ሞተ! ይላሉ
2- ባልደረቦችህ ለሰዓታት አለያም ለቀናት ያዝኑና ወደ ሳቅና ጨዋታቸው ይመለሳሉ፣
3- ትልቁ ሐዘን ያለው ቤትህ ነው፣ ቤተሰብህ ጋ … ሁሌም ያስታውሱህ ይሆናል፣
የዱንያ ታሪክህ በዚህ መልኩ አበቃ ፤ የመጨረሻው ዓለም ታሪክህ ተጀመረ
ሁሉ ነገርህ ተወሰደ፣ ፈረሠ፣ አለፈ፣ ጠፋ!!!
1- መልክህ፣
2- ሀብትህ፣
4- ጤናህ፣
5- ልጅህ፣
6- ቪላህ፣
7- ዝናህ፣
8- ሚስትህ/ባልሽ
ካንተ ጋር ሥራህ ብቻ ቀረ
እውነተኛው ሕይወት ተጀመረ፡፡
እዚህ ላይ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ/ሽ
ለአኺራህ ምን አዘጋጀህ!! እስቲ በጥልቀት አስብ፡፡
እናም በርታ፣ በርቺ እህቴ
1- በግዴታዎች፣
2- በሱንና ነገሮች፣
3- በድብቅ መፅውት፣
4- መልካም ሥራ አብዛ፣
5- ሌሊት ተነስተህ ስገድ፣
ትድን ዘንድ ጠንክር፣ ይሳካልህ ዘንድ በርታ፡፡
መልካም ንግግር ምጽዋት ነው፡፡ ምንም የለኝም አትበል፡፡ ሌላ ነገር ብታጣ ይህችን በእጅህ የገባችውን ፅሑፍ መጽውት፣ ምንም ጉልበትና ጊዜ አይወስድብህምና አታመንታ፡፡
ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ሼር ሼር .....✔️
🍃اذكار المساء
أمسيـنا وأمسـى المـلك لله والحمد لله ، لا إله إلا الله وحده لا شريك له، له المـلك وله الحمـد، وهو على كل شيء قدير ، رب أسـألـك خـير ما في هـذه اللـيلة وخـير ما بعـدهـا ، وأعـوذ بك من شـر ما في هـذه اللـيلة وشر ما بعـدهـا ، رب أعـوذ بك من الكسـل وسـوء الكـبر ، رب أعـوذ بك من عـذاب في النـار وعـذاب في القـبر
ظَهَرَ ٱلْفَسَادُ فِى ٱلْبَرِّ وَٱلْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِى ٱلنَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ ٱلَّذِى عَمِلُوا۟ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
﴿الرُّومِ ٤١﴾
Chaos appears in the land and the sea because of the evil deeds which people’s hands have earned, in order to make them taste the flavour of some of their misdeeds – in order that they may come back.
{An interpretation of "Ar-Room: The Romans", Sura 30 Aya 41}
#ሱብሃን_አላህ😢
በ2018 የአለምን ልብ የነካ ያስገረመ በተመራማሪዎች እይታ ውስጥ የገባ ትዕይንት ሴቷ አሳ ነባሪ ሲወለድ የሞተ ልጇን በጣም ሀዘን ውስጥ በመሆኗ ና መለየት ስለከበዳት ለ17 ቀናት ተሽክማ 1000 ማይል ተጉዛለች።
አላህﷻ በቁርአኑ እንስሳቶች መሰሎቻቹህ ህዝቦች ናቸው ይለናል እኛ የሚሰማንን ሀዘን ይሰማቸዋል #ሱብሃን_አላህ
وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ #إِلَّا_أُمَمٌ_أَمْثَالُكُم
ከተንቀሳቃሽም በምድር (የሚኼድ)፤ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ #መሰሎቻችሁ_ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡
/channel/islamic_quate
/channel/islamic_quate
☞ጌታዬ ከኔ ጋር ነዉ ⬆️🎧
«ክፍል:⁴
🍃በኡስታዝ ካሊድ ክብሮም
:¨·.·¨: ❀ ሼርር↓↓
·. ┈┈••◉❖◉●••┈
/channel/islamic_quate
ክፍል 3,👇
/channel/islamic_quate/3019
قُلْ هُوَ ٱلْقَادِرُ عَلَىٰٓ أَن يَبْعَثَ عَلَيْكُمْ عَذَابًۭا مِّن فَوْقِكُمْ أَوْ مِن تَحْتِ أَرْجُلِكُمْ أَوْ يَلْبِسَكُمْ شِيَعًۭا وَيُذِيقَ بَعْضَكُم بَأْسَ بَعْضٍ ۗ ٱنظُرْ كَيْفَ نُصَرِّفُ ٱلْءَايَٰتِ لَعَلَّهُمْ يَفْقَهُونَ
﴿الأَنۡعَامِ ٦٥﴾
Say, “He is Able to send punishment upon you from above you or from beneath your feet, or to cause you to fight each other by dividing you into different groups, and make you taste the harshness of one another”; observe how We explain the verses so that they may understand.
{An interpretation of "Al-An'aam: The Cattle", Sura 6 Aya 65}