🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
🇵🇸
Free Palestine
የአሕዛብ ምዕራፍ الأحزاب 33:56
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬ ይኑረን
(إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَنْ يَقُولَ لَهُ كُنْ فَيَكُونُ)
" ነገሩም አንዳችን ነገር ባሻ ጊዜ ሁን ማለት ነው
ወዲያው ይሆናልም ፡፡"
[ያሲን 82]
↪ ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችል
ለማድረግ ሲፈልግም ቃሉን ገና
ሳይናገር የሚያደርግ አምላክ አለን ጠይቁት ለምኑት ወላሂ ይሰጣችኋል ቢኢዝኒላህ
/channel/islamic_quate
يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُونُوٓا۟ أَنصَارَ ٱللَّهِ كَمَا قَالَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ لِلْحَوَارِيِّۦنَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ۖ فَـَٔامَنَت طَّآئِفَةٌۭ مِّنۢ بَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ وَكَفَرَت طَّآئِفَةٌۭ ۖ فَأَيَّدْنَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ عَلَىٰ عَدُوِّهِمْ فَأَصْبَحُوا۟ ظَٰهِرِينَ
﴿الصَّفِّ ١٤﴾
O People who Believe! Become the aides of Allah’s religion, the way Eisa the son of Maryam had said to the disciples, “Who will help me, inclining towards Allah?” The disciples said, “We are the aides of Allah’s religion” – so a group among the Descendants of Israel accepted faith and another group disbelieved; We therefore aided the believers against their enemies, so they were victorious.
{An interpretation of "As-Saff: The Ranks", Sura 61 Aya 14}
~~የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል:-
"ሊተኛ ወደ ፍራሹ ሲሄድ ይህን ያለ
لا إله إلا الله، وحده لاشريك له، له الملك، وله الحمد, وهو على كل شي قدير، لا حول ولا قوة إلا بالله العلي العظيم، سبحان الله، والحمد لله، ولا إله إلا الله، والله أكبر؛
ወንጀሉ የባህር አረፋ ያህል እንኳን ቢሆን ሁሉም ይማርለታል ።
📗 ከመተኛትህ በፊት ውዱዕ አድርገህ የቀንህን መጨረሻ በሰላትና በእስቲግፋር በዚክር አድርገህ ተኛ እንቅልፍህ ሙሉ ኢባዳ ይሆንልሃል።
ተውበት ላይ ሳትሆን እንዳተኛ።
ምናልባትም የቂያማ ቀን እንጂ
ላትነሳ ትችላለህና።
🌱🌱🌱🌱
=መልካም አዳር 💐💐
/channel/islamic_quate
وَلَقَدْ ضَلَّ قَبْلَهُمْ أَكْثَرُ ٱلْأَوَّلِينَ
﴿الصَّافَّاتِ ٧١﴾
And indeed before them, most of the former people went astray.
{An interpretation of "As-Saaffaat: Those drawn up in Ranks", Sura 37 Aya 71}
قَالَ هِىَ عَصَاىَ أَتَوَكَّؤُا۟ عَلَيْهَا وَأَهُشُّ بِهَا عَلَىٰ غَنَمِى وَلِىَ فِيهَا مَـَٔارِبُ أُخْرَىٰ
﴿طه ١٨﴾
He said, “This is my staff; I support myself on it, and I knock down leaves for my sheep with it, and there are other uses for me in it.”
{An interpretation of "Taa-Haa: Taa-Haa", Sura 20 Aya 18}
إنّ الصّلاةَ على النّبيِ وسيلةٌ
فيها النّجاةُ لكلِّ عبدٍ مُسْلِمِ
صلّوا على القمرِ المُنيرِ فإنّهُ
نورٌ تَبـدّا في الغمامِ المُظلِمِ
ረሱል - እንዲህ ብለዋል፦
“በጁምዓ ቀን አንዲት ሰዓት
አለች:: በዛች ሰዓት አንድ
ሙስሊም አላህን መልካምን
ነገር እየጠየቀ አይገጥምም፤
ለሱ የጠየቀው የሚሰጠው
ቢሆን እንጂ::”
ሙስሊም ዘግበውታል
/channel/islamic_quate
/channel/islamic_quate
📌ጥያቄ📌
📌 ብዙ ጊዜ በየማህበራዊ ሚዲያው የሚተላለፍ አንድ ሀዲስ አለ ፣ እሱም ረመዷን መች እንደሆነ #ለመጀመሪያ ጊዜ ለወንድሙ የተናገረ #እሳት ከሱ ሀራም ትሆንበታለች ይላልና ይህ ሀዲስ ትክክለኛነቱ እንዴት ነው⁉️
✅መልስ✅
✅ ይህ ሀዲስ #በየትኛውን የሀዲስ ኪታብ ላይ በጭራሽ ሊገኝ #ይቅርና በተቀጠፋ ሀዲሶች መዝገብ ውስጥ እንኳን #የማይገኝ በነብዩ ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም ላይ #የተቀጠፈ ሀዲስ ነው።ይህን ሀዲስ በየትኛውም መልኩ #ማሰራጨትም ሆነ #ማስተላለፍ የተከለከለ ነው።
♻️ ምንጭ: ኢማሙ ሲዩጢይ ፣
ተድሪቡ ራዊ
እባካችሁ በዚህ ነገር ላይ ብዙ ሰው ስለሚሳሳት ሼር በማድረግ ስተቱን ያሳወቁ
JOIN & SHARE
@aymi22
@aymi22
👆👆 ይ🀄️ላ🀄️ሉን 👆👆
❝ቂያማህ ሲቃረብ ሰላምታ በትውውቅ ይሆናል። ሚስት ባሏን አጋዥ እስክትሆን ንግድ ይስፋፋል። ዝምድና ይቆርጣል። የውሸት ምስክርነት ይበዛል። እንዲሁም ፅህፈት ይስፋፋል።❞
ነቢዩ ﷺ
(አህመድ 3870)
/channel/islamic_quate
አውቃለሁ…ለረጅም አመታት "አልሐምዱ ሊላህ!" እያሉ ከመፈተን በላይ ብርቱ ፈተና የለም።
ቢሆንም ግን አሁንም «አልሐምዱ ሊላህ»በሉ።.
إنما يوف الصابرون أجرهم بغير حساب }}
"ታጋሾች ምንዳቸውን የሚያገኙት ያለ ገደብ ነው "
/channel/islamic_quate
وَمَآ أَنتَ إِلَّا بَشَرٌۭ مِّثْلُنَا وَإِن نَّظُنُّكَ لَمِنَ ٱلْكَٰذِبِينَ
﴿الشُّعَرَاءِ ١٨٦﴾
“You are just a human like us, and indeed we consider you a liar.”
{An interpretation of "Ash-Shu'araa: The Poets", Sura 26 Aya 186}