በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ
ከትናንት ታሪካዊ ስህተቱ መማር የተሳነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሓት) የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በመጣስ ለአራተኛ ዙር ሕዝባችን ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡
ጀንበር ጠልቃ በወጣች ቁጥር ከጦርነት ውጭ ማሰብ የማይችለው የህወሓት ቡድን ከዉጭ እና ከዉስጥ ጠላቶቻችን ጋር ተናቦና ተቀናጅቶ በእርካሽ ፖለቲካዊ ብያኔና ፍረጃ በጊዜያዊ አሥተዳደሩ ካቢኔ አማካኝነት መጋቢት 16/2016 ዓ.ም የአማራ ክልል ተማሪዎችን መማሪያ መጽሐፍ እንደ ሰበብ ተጠቅሞ በይፋ ጦርነት ማወጁና መቀስቀሱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ ይህን የመላ ኢትዮጵያ ጠላትና የደኅንነት ስጋት የሆነውን የህወሓት ቡድን ባለፉት ሦስት ዙሮች ከተደረገው ደም አፋሳሽ ጦርነት ትምህርት ሊወስድ ይችል ይሆናል በሚል ጭላንጭል ተስፋ የፌዴራል መንግሥት እጅግ እልህ አስጨራሽ ትዕግስት ተላብሶ ውይይቶች እንዲካሄዱ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደረግ ቆይቷል፡፡
የአማራ ክልል መንግሥትም በተደጋጋሚ ከትግራይ ጊዜያዊ አሥተዳደር ጋር በፌዴራል መንግሥት አማካኝነት ውይይት ለማድረግ በርካታ ሙከራዎች የተደረጉ ቢሆንም ህወሓት ይህን የሰላም አማራጭ ወደ ጎን በመተው የማንነት ጥያቄ ያለባቸውን የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረምና ዛታ አካባቢዎች ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡
ህወሓት ወረራ የፈፀመባቸው የራያ አላማጣ፣ ራያ ባላ፣ ኦፍላ፣ ኮረምና ዛታ እንዲሁም የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት አካባቢዎች የሀገሪቱ ሕገ መንግሥት ከመፅደቁ በፊት በነበሩ አሥተዳደራዊ መዋቅርና አደረጃጀት በኀይል ጠቅልሎ ከመውሰድ ጀምሮ የዘር ማጥፋት ወንጀል እስከመፈፀም ድረስ አሰቃቂ ጥፋት የፈፀመባቸው አካባቢዎች ናቸው፡፡ እነዚህ አካባቢዎች ስቃይ በተሞላበት ችግር ውስጥም ሆነው በወቅቱ ለነበረው መንግሥት የማንነትና ራስን በራስ የማሥተዳደር ጥያቄዎችን በማንሳት፣ መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው ሲጠይቁ የነበሩ መሆኑ በበርካታ ታሪካዊ ማስረጃዎች የተረጋገጥ ጉዳይ ነው፡፡
ተቸንካሪነት ዋና መለያ የሆነው የህወሓት የጥፋት ቡድን ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ የፈፀመውን አሰቃቂና ታሪክ ምንጊዜም የማይዘነጋው የባንዳነት ተግባር ተከትሎ በተቀሰቀሰው ጦርነት በመላ ኢትዮጵያዊያን እና በጀግኖች የፀጥታ ኀይሎች አማካኝነት የሽንፈት ፅዋን ከመጎንጨቱ ባሻገር የማንነትና የራስ አሥተዳደር ጥያቄ ያለባቸውን አካባቢዎች በጉልበት ተገፎባቸው የነበረውን ራሳቸውን የማሥተዳደር ነጻነት መቀዳጀት ችለዋል፡፡
ይሁን እንጂ ይህ ሁኔታ ያልተመቸው ተቸንካሪው የህወሓት ቡድን በሦስት ዙሮች ከተደረገው ጦርነት ማግሥት የፕሪቶሪያውን ስምምነት በማክበር በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻውን ከመወጣት ይልቅ ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ በመጣስ የተለያዩ ጥፋቶችን ሲፈጽም ቆይቷል፡፡አሁንም እየፈጸመ ይገኛል፡፡
ስለሆነም የአማራ ክልል መንግሥት ይህን መሰሉን የህወሓትና የግብረ አበሮቹን ፖለቲካዊ ግልሙትና እና ደም አፋሳሽ ጦርነት ለማድረግ ከመሞከር እንዲታቀብና የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በማክበር በአጭር ጊዜ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ እየጠየቅን ይህ የማይሆን ከሆነ የአማራ ክልል መንግሥትና ሕዝብ ከሌሎቹ ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን ጋር በጋራ በመሆን ሀገርን ከማፍረስ መታደግና ሕዝባችንንም ከጥቃት ለመከላከል የምንገደድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
የተከበራችሁ በክልላችን በየደረጃው ያላችሁ የፖለቲካና የጸጥታ መዋቅር አባላት፡- ከሰሜን ዕዝ ጥቃት በኋላ ትህነግ በቀሰቀሰው ጦርነት ሕዝባችን ቀጥተኛ ተጠቂ በመሆኑ ምክንያት ለበርካታ ችግሮች ተዳርጎ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በየደረጃው የሚገኙ የመዋቅር አባላት ከጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ጥምር የጸጥታ ኃይሎችና ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመሆን ሀገር አፍራሽ የጥፋት ኀይሉ ላይ የተቀዳጀው ድል ታሪክ አይዘነጋውም፡፡ ዛሬም እንደ ትናንንቱ በፅናትና በቁርጠኝነት ሕዝቡን በማደራጀት አካባቢያችሁን በመጠበቅ ታሪካዊ ኀላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
የተከበርከው የክልላችን ሕዝብ፡- በተደጋጋሚ ጥቃት የፈፀመብህ የጥፋት ኀይል ዛሬም እንደ ትናንቱ ወረራ ፈፅሟል፡፡ በመሆኑም መላ የክልላችን ሕዝብ ከሀሰት ፕሮፓጋንዳ እና ሠርጎ ገቦች ራስህን በመጠበቅ ከክልል መንግሥትና በየአካባቢው ከሚገኙ አሥተዳደሮች ጋር የጠበቀ ቁርኝት በመፍጠር ጠላቶቻችን የከፈቱብንን ጥቃት ለመመከት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከመንግሥት ጎን በመሰለፍ የድርሻህን እንድትወጣ የከበረ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት፡- የፌደራል መንግሥት ህወሓት የቀሰቀሰው ደም አፋሳሽ ጦርነት በሰላም እንዲቋጭ ማድረጉን ሳናደንቅ አናልፍም፡፡ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላም ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ የተደረገውን ጥረት በሙሉ ልብ በመደገፍ ለውጤታማነቱ የድርሻችንን ስንወጣ ቆይተናል፡፡ ሆኖም ግን ህወሓት በተደጋጋሚ የተሰጠውን ዕድል ባለመጠቀም የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሲያፈርስ ቆይቷል፡፡ አሁንም በሙሉ አቅሙ ወደ ጦርነት ገብቷል፡፡ ይህን እኩይ ድርጊቱን የአፍሪካ ሕብረትና የዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በቦታው ተገኝተው አረጋግጠዋል፡፡በመሆኑም ይህን እብሪተኛ ቡድን በአጭር ጊዜ ከወረራቸው አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ በማድረግ ሕዝባችንን ከጥፋት መታደግና የሀገራችንን ሉዓላዊነት ማስከበር ይገባል፡፡
ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ
ህወሓት ከምስረታዉ ጀምሮ ለአማራ ሕዝብ ባለው ሥር የሰደደ ጥላቻ ምክንያት በአማራ ሕዝብና በመላ ሀገሪቱ ሕዝብ ላይ የማያባራ ደም አፋሳሽ ጦርነትን ሲቀሰቅስ ኖሯል፡፡ ለዚህም ነው ህወሓት የኢትዮጵያም ሆነ የአፍሪካ ቀንድ አለመረጋት ምንጭ ነው የምንለው፡፡
ሆኖም በአሳሳች የፕሮፖጋንዳ ሥራዎቹ ምክንያት የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በተደጋጋሚ በህወሓት ጉዳይ ላይ የተሳሳተ አቋም ሲይዝ ተስተውሏል፡፡ ዛሬ ግን ለዚህ አሳሳች ፕሮፖጋንዳው ያልተመቼ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በጠራራ ጸሐይ የአፍሪካ ሕብረትና ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተገኙበት ወቅት ወረራ መፈጸሙ በገሃድ ታይቷል፡፡
በመሆኑም ከዚህ ቀደም እንዳደረገው በአሁኑ ወቅት የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ማወናበድ አይችልም፡፡ የአማራ ክልል መንግሥትና ሕዝብ የዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ህወሓት የፈጸመብንን ወረራ በጥብቅ እንዲያወግዝና ከጎናችን እንዲቆም የከበረ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
ሚያዚያ 08 /2016 ዓ‹ም
ባሕር ዳር
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አንተ ስትፈልገው ተዋጋልኝ መስዋእት ክፈልልኝ ሳትፈልገው ስትቀር ደግሞ የአብይ ወታደር የኦሮሙማ ሰራዊት እያልክ ስምና ግብሩን የምታጠለሸው የአንተ የ YouTube ማሞቂያና ገንዘብ መሸቀያ ተቋም አይደለም ::
ትላንት የአብይ ወታደር የኦሮሙማ ሰራዊት እያላችሁ በ #YouTube ላይ ስታዋርዱትና ከጀርባው ሴራ እየፈተላችሁ ስታስወጉት የነበራችሁ የቀድሞ ወዳጅ ጋዜጠኞቻችን ዛሬ ደግሞ ራያ ላይ መከላከያ ሰራዊት አልተኮሰም አልተከላከለም አውቆ ዝም አለ በማለት የአዞ እምባ በማንባት መርዛችሁን ትረጫላችሁ :: ሃክ ቱፍ‼️
ከህወሃት ጋር ብንሰራ ችግሩ ምድነው ስትሉን እኮ ገና ወር አልሞላችሁም ነው ወይንስ በዚህ መጠን የሾርት ሜሞሪ ተጠቂ ሆናችሁ ?
ለማንኛውም አብረን ብንሰራ ምን ችግር አለው ብላችሁን ስለነበር አብራችሁ እየሰራችሁ ነው ብለን ነው መጨረሻውን ለማየት እየጓጓን ነው ።
ሸቃይ ሁላ !
ክፍለ ጦሩ በሰበታ ሃዋስ ወረዳ ሲንቀሳቀስ የነበረውን አሸባሪ የሸኔ ቡድን ሙሉ ለሙሉ ማጥፋቱን ገለፀ፡፡
የክፍለ ጦሩ ምክትል አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል አያሌው ታደሰ ወረዳው የሚሊሺያ ኃይል ባስመረቀበት ዕለት እንደተናገሩት ሃገራችን ኢትዮጵያ በተለያዩ ወቅቶች በተፈተነች ጊዜ አጋጣሚውን በመጠቀም አሸባሪው ሸኔ ማህበረሰቡን ሲዘርፍ እና ሲያሰቃይ ነበር።
ክፍለ ጦሩ በአሸባሪው ላይ በወሰደው የማያዳግም እርምጃ አካባቢው ወደ ነበረበት ሰላም መመለሱንም ምክትል አዛዡ አረጋግጠዋል፡፡
ምክትል አዛዡ ለምረቃ የበቁ የሚሊሺያ አባላት የተገኘውን ሰላም አስጠብቀው ለመቆየት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ጠቁመው ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የአካባቢው ማህበረሰብም በቀጠናው ለተመደቡ የፀጥታ ሃይሎች ተባባሪ መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡
በሰበታ ክፍለከተማ የሰበታ ሃዋስ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አሸናፊ ንጉሴ በበኩላቸው ወረዳው በአሁኑ ወቅት ምንም አይነት የፀጥታ ችግር እንደሌለበት በመግለፅ ለዚህ ያበቃን የመከላከያ ሠራዊቱ በመሆኑ በወረዳው ስም ምስጋናዬን አቀርባለሁ ብለዋል፡፡
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል:: ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት
አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
Tel: 0913858561
የጥንታዊቷ ሐረር ከተማ ውበት የሆነው የሹዋልኢድ በዓል መከበር ጀምሯል፡፡
በበዓሉ ላይ ለመታደም የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ ሚንስትር ድኤታ ሌንሳ መኮንን እና ስለሺ ግርማ ፣ የባህል እና ስፓርት ሚንስትሩ ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ሀረር ከተማ ገብተዋል።
በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የኢድ አልፈጥር በዓል ተጨማሪ 6 የጾም ቀናት መጠናቀቂያን አስመልክቶ በሀረሪ ብሄረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የሸዋል ኢድ በዓል በሀረር በጀጎል ዙርያ ካሉ አምስት በሮች በሁለቱ ማለትም በየረር በር እና ፈላና በር በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር በዓል ሲሆን ከ15ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሀረር ይከበር እንደነበር ይነገራል።
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) ባለፈው ኅዳር ወር በቦቶስዋና ባደረገው ጉባኤ ላይ የሹዋሊድ በዓልን በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት መመዝገቡ ይታወሳል።
#VisitHarar #TheLivingMuseum #Harar #Shuwalid
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳ በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳ የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳ በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳ ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳ በሚፈልጉት size እናመርታለን
ባለ 10 cm
ባለ 15 cm
ባለ 20 cm
ባለ 24 cm (ሪብድ)
ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1 ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
+251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
ቁ.2 ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
+251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
በአሸባሪው ሸኔ ታግተው የነበሩ 4 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪናዎችን ከነ ሹፌሮቻቸው ማሥመለስ ተችሏል።
የደቡብ ዕዝ ክፍለ ጦር በአርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ መጃ ሸነን ቀበሌ ፈርዳ አካባቢ በሸኔ የሽብር ቡድን ታግተው የነበሩ አራት ሲኖትራክ ገልባጭ ተሽከርካሪዎችን ከነሹፌሮቻቸው ከእገታ አስለቅቋል።
ከማህበረሰቡ የተገለለው እና በተደጋጋሚ በሁሉም አካባቢዎች ከባድ ምት እያረፈበት የሚገኝው ዘራፊውና አሸባሪው ቡድን ንብረት በማገት በገንዘብ መደራደር እንደ ዋነኛ አማራጭ አድርጎ ቢንቀሳቀስም በመከላከያ ሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ጥምረት እየተመታ የዘረፈው ንብረትም እየተመለሰ መሆኑን በቀጠናው የሚገኘው ክፍለጦር አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ሳሊወን ክብረሃሰን ገልፀዋል።
የታገቱት ሹፌሮችም ሸኔ ብር ካልስገባችሁ እንገላችኋለን በማለት ሲዝቱብን ሠራዊቱ ደርሶ በከፈተው ተኩስ ሸኔዎቹ እየጮሁ ሲሮጡ እና ሲመቱ እኛ በሠላም ከነ ንብረታችን ከሠራዊቱ ተቀላቅለናል ብለዋል።
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳ በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳ የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳ በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳ ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳ በሚፈልጉት size እናመርታለን
ባለ 10 cm
ባለ 15 cm
ባለ 20 cm
ባለ 24 cm (ሪብድ)
ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1 ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
+251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
ቁ.2 ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
+251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት ካደረሰች በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ የበረራ መስተጓጎል አጋጠመ
ባለፉት ሁለት ቀናት ቢያንስ ከ12 የሚሆኑ አየር መንገዶች በረራዎችን ሰርዘዋል፤ ወይም የበረራ መስመራቸውን ቀይረዋል።
https://am.al-ain.com/article/iran-attack-causes-flight
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
ሰበር መረጃ‼️
በአማራ ክልል ሲንቀሳቀስ የነበረው ጽንፈኛ ቡድን የሆኑ ከ10 በላይ የብርጌድ አመራሮች ተደመሰሱ
የፀጥታ ኃይሎች ከ05/08/2016 አመሻሽ ጀምሮ ጽንፈኛውን እግር በእግር ተከታትለው በወሰዱት እርምጃ የጽንፈኛው የብርጌድ አመራሮች እና ታጣቂዎች ተደምስሰዋል። በዚህም በደጋዳሞት ወረዳ ሳንቲማ የሾህ ቀበሌ በተደረገ ኦፕሬሽን
1:- የሞጣ መብረቅ ብርጌድ አዛዥ ሻለቃ መንበሩ ጌታየ
2:- የሰሜን ሜጫ የኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አዛዥ መንግስቱ አማረ
3:- የኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ምክትል ጦር አዛዥ ሐብቴ ተሾመ ጨምሮ ሌሎች የብርጌድ አዛዦች እና ምክትሎቻቸው ሲደመሰሱ በቁጥር ለመግለፅ የሚያዳግት ታጣቂ ተደምስሷል። ከዚህም በተጨማሪ በርካታ ቁጥር ያለው የጽንፈኛው ታጣቂ እጅ የሰጠ ሲሆን ከቡድን እስከ ነፍስ ወከፍ መሳርያም ተማርኳል። አማራ ክልል እየፀዳ ነው። ህዝቡም ደስተኛ ሆኗል።
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳ በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳ የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳ በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳ ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳ በሚፈልጉት size እናመርታለን
ባለ 10 cm
ባለ 15 cm
ባለ 20 cm
ባለ 24 cm (ሪብድ)
ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1 ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
+251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
ቁ.2 ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
+251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
ተዓምራቱ እንደቀጠለ ነው:: የጽንፈኛው ኦነግ/ሸኔ ጸሃይ እየጠለቀች ነው:: አሁንም መንግስት ለሰላም የዘረጋው እጅ አልተጣጠፈም፣ ለሰላም የተከፈተው በር አልተዘጋም!
ዛሬ በምስራቅ ሻዋ ወረዳ 569 የኦነግ/ሸኔ አባላት ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ። የኦነግ/ሸኔ አባላት በኢትዮጵያና በኦሮሚያ ክልል እየፈጸሙት ያለውን ሰቆቃ በመጸጸት ሰርተው ለሀገር ልማት የሚጠበቅባቸውን ለማበርከት መወሰናቸውን ተናግረዋል።
በኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ሃይሎች በተቀናጀ መልኩ አሁንም የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል:: ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት
አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
Tel: 0913858561
እህህህ የጀመርነው ኦፕሬሽን ተጠናክሮ ይቀጥል ነው የምለው? አርበኛ አበበ
የኔ ሸዋ አዎ!
አሁን ልክ እሱ እንዳደረገው ኦፕሬሽን ሰራን ብሎ ያወራል የኔ ሸዋ
አርበኛ አበበ ማነው እሱ?
የኔ ሸዋ የእናተ ሽማግሌ ነዋ
እሱማ ሁለታችሁን አጠፋለሁ ብሎ ተነስቷል ጦርም እያስጠጛ ነው:: አሰግድን ማለታቸው ነው::
ፈንድሬዚንጏ ትለቅ ብለን ነው እንጂ ሰውየው ጫዎታ ሳያስፈልገው አይቀርም:: አሰግድን ማለታቸው ነው::
በነ መአዛ መሃመድ የሚመራው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት (የኔሸዋ) እስካሁን 890 ሺህ ዶላር ሰብስቧል:: ይህን ገንዘብ የማሰባሰብ ፕርግራም ከመደረጉ በፊት እነ ወጣት ናሆሰናይ ለገንዘብ መሰብሰቢያ ተብሎ በባዶ ኦፕሬሽን እንዲገደሉ ተደረጉ::
እንግሊዝ በኢትዮጵያ በችግር ዉስጥ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች፡፡
ዛሬ በሲዉዘርላንድ ጄኔቫ የኢትዮጵያ መንግስት እና የተመድ ሰብዓዊ መብቶች ማስተባበሪያ ቢሮ ለኢትዮጵያዊያን ተረጂዎች ዓለምዓቀፍ የሰብዓዊ ርዳታ ገንዘብ ለማሰባሰብ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡
በዚህ መርሃ ግብር ላይ ነዉ የእንግሊዝ መንግስት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ በኢትዮጵያ በችግር ዉስጥ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ቃል የገባዉ፡፡
ከእንግሊዝ መንግስት የሚለቀቀዉ ፈንድ በአየር ንብረት ለዉጥ፣ በግጭት፣ በበሽታ እንዲሁም በኢኮኖሚ ጫና ዉስጥ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ የሚዉል ይሆናል ተብሏል፡፡
የአገሪቱ የዉጪ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ጸሃፊ በጥር ወር በኢትዮጵያ ተገኝተዉ በትግራይ ክልል ያለዉን ቀዉስ በአካል መመልከታቸዉን ቢሮዉ አስታዉቋል፡፡
የእንግሊዝ መንግስት በኢትዮጵያ በመቶሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች የነፍስ አድን ድጋፍ እንደሚያደርግ የገለጸ ሲሆን ፤ በተጨማሪም ከ4መቶ35 ሺህ በላይ የሚሆኑ በተመጣጠነ ምግብ ዕጦት የሚሰቃዩ ህጻናት እና እናቶችን ጨምሮ ወደ 2መቶ30 ሺህ አፋጣኝ የህክምና አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸዉ ዜጎች ድጋፍ ያደርጋል፡፡
ከ21 ሚሊዮን በላይ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎችን የያዘችዉ አገራችን በዓለም ላይ ከፍተኛዉን ሰብዓዊ ቀዉስ እያስተናገደች መሆኑ ይገለጻል፡፡
ከ15 ሚሊየን በላይ ዜጎቿ የምግብ ደህንነት ስጋት ዉስጥ ያሉ ሲሆን፤ ከ4ሚሊየን በላይ የሚሆኑት ደግሞ የአገር ዉስጥ ተፈናቃይ ሆነዉባታል፡፡
ከፍተኛዉን ቁጥር የሚይዙት የትግራይ እና አማራ ክልሎች ሲሆኑ ችግሩ በዚሁ ከቀጠለ ወደ 5 ሚሊየን የሚሆኑ ዜጎች ለከፋ ረሃብ የሚዳረጉ ይሆናል ተብሏል፡፡
የዛሬዉ የሰብዓዊ ርዳታ ገንዘብ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በእንግሊዝ መንግስት፣ በኢትዮጵያ መንግስት እና በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ ድጋፍ የተከናወነ ነዉ፡፡
የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ በዚህ ዓመት ለኢትዮጵያዊያን ተረጂዎች ድጋፍ ለማቅረብ 3.2 ቢሊየን ዶላር ያስፈልገኛል ብሎ ነበር፡፡
በጄኔቫዉ መርሃ ግብር ከለጋሾች ለመሰብሰብ የታቀደዉ በጣም አስቸኳይ ለሆኑ ሰብዓዊ ድጋፎች የሚዉል 1 ቢሊየን ዶላር ነዉ፡፡
🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
በኮሪደር ልማት ዝግ ሆነው የቆዩ መንገዶች ለተሽከርካሪ ክፍት ሆኑ
በአዲስ አበባ ከተማ በተወሰኑ አካባቢዎች እየተከናወኑ በሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ምክንያት ዝግ ሆነው የቆዩ መንገዶች ለተሽከርካሪ ክፍት መደረጋቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
• ከደጃች ውቤ በአፍንጮ በር ወደ ራስ መኮንን ድልድይ
• ከባሻወልዴ ችሎት በቱሪስት ሆቴል ራስ መኮንን ድልድይ አፍንጮ በር
• ከዳኑ ሆስፒታል እስከ ቱሪስት ሆቴል በመውጣት ወደ ራስ መኮንን ድልድይ አፍንጮ በር
• ከአራዳ መስተዳደር ወደ ዳኑ ሆስፒታል መውረጃ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አሽከርካሪዎች መጠቀም እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ እየተከናወኑ ባሉ የልማት ሥራዎች ምክንያት ለአጭር ሆነ ለረጅም ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ በጥብቅ መከልከሉንም ነው ፖሊስ ያሳሰበው፡፡
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች
ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተእ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።
ሚለየን ምንድነው?
የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ
🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።
🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።
🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።
🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።
🪄We Care
አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69
www.elegas.com.tr
Email:- ethiopia@elegas.com.tr
የኢትዮጵያ እና ኬንያ አትሌቶች ሆን ብለው ቻይናዊ ሯጭ እንዲያሸንፍ በማድረግ ተከሰሱ!
አንድ የኢትዮጵያ እና ሁለት ኬንያውያን አትሌቶች ቻይናዊ ሯጭ የቤይጂንግ ግማሽ ማራቶንን እንዲያሸንፍ አድርገዋል ተብለው ምርመራ ተጀመረባቸው።
የውድድሩ አዘጋጅ ቤይጂንግ ስፖርትስ ቢሮ ክስተቱን እየመረመርኩ ነው ሲል ለፈረንሳይ የዜና ወኪል - ኤኤፍፒ ተናግሯል። ኢትዮጵያዊው አትሌት ደጀኔ ኃይሉ ቢቂላ እንዲሁም ኬንያውያኑ ሮበርት ኬተር እና ዊሊ ማናንጋት ቻይናዊው አትሌት ሂ ጂ እንዲያሸንፍ ያደረጉበት ሁኔታን የተመለከቱ ቻይናውያን “ስፖርታዊ ሥነ ምግባር የሌለበት አሳፋሪ ተግባር” ሲሉ ገልጸውታል።
ሦስቱ አትሌቶች ከውድድሩ መጀመሪያ አንስቶ እስከ ማጠናቀቂያው ድረስ ቻይናዊውያን አትሌት አጅበው ሲሮጡ ነበር።በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት በተጋራው ቪዲዮ ላይ የውድድሩ መጨረሻ አካባቢ ሦስቱ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች ፍጥነታቸውን በመቀነስ ቻይናዊው አትሌት እንዲያልፋቸው በእጃቸው ሲጠቁሙት ይታያሉ።
በመጨረሻም የመላው እስያ ጨዋታዎች የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ቻይናዊ አትሌት ሦስቱን የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች አስከትሎ በአንድ ሰከንድ ልዩነት ብቻ ውድድሩን አሸንፏል። የውድድሩ አዘጋጆች ለኤኤፍፒ “ምርመራ እያደረግን ነው። ምርመራችን ሲጠናቀቅ ውጤቱን ይፋ እናደርጋለን” ብሏል።
ጄኔራል አበባው ታደሠ አሁናዊ የሠላም ሁኔታን በተመለከተ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ጋር ተወያዩ፡፡
የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አሁናዊ የሰላምና ፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም በወደፊት የሥራ አቅጣጫ ላይ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ጋር ተወያይተዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አሸባሪውን ሸኔ እና ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራውን ፅንፈኛ ኃይል አከርካሪውን በመስበር በሁለቱም ዞን አንፃራዊ ሰላም መስፈን መቻሉን አረጋግጠዋል፡፡
ጄኔራል አበባው ታደሰ በከሚሴ ከተማ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ከፍተኛ አመራሮችና ከሁለቱም ዞን ከተውጣጡ የአስተዳደር አካላት ጋር ባደረጉት ውይይት ፅንፈኛው ኃይል አዲስ አበባን ለማተራመስ ይመቸኛል ብሎ አለኝ ያለውን ኃይል በሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ ሰግስጎ አንደነበረ አስታውሰዋል።
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት በወሰደው ፈጣን እርምጃ በሁለቱም ዞን የነበሩ ሁለት ቋንቋ ተናጋሪ ፅንፈኞችን በመደቆስ ሀገር የማተራመስ ቀቢፀ ተስፋቸውን በማምከን ምርጥ ውጤት ማስመዝገቡን ገልፀዋል።
አሁን ለብቻው ተነጥሎ በየሸጡ ተደብቆ የሚገኘውን የፅንፈኛ ኃይል አመራሮችን የመመንጠሩ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ጄኔራል መኮንኑ አሳስበዋል፡፡
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢና የኮማንዶና አየር ወለድ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔራሰብ እና ሰሜን ሸዋ ዞን የሀገሪቷን ሰላም በማናጋት የህዝቦቿን በሰላም የመኖር ዋስትናን ለማሳጣት ቆርጠው የተነሱትን ሁለቱንም ፅንፈኛ ኃይሎች በተገቢው መንገድ በመምታት የጥፋት ተልዕኳቸውን ማኮላሸት መቻሉን ገልፀዋል።
ኮማንድ ፖስቱ ከኦፕሬሽናል ስራው ጎን ለጎን የአከባቢውን የፀጥታ ኃይል የማጠናከርና የማደራጀት ስራዎችን መስራቱን በማስታወስ አሁን በሁለቱም ዞን ለፀጥታው ኃይል ተግዳሮት የሚሆን ሃይል እንደሌለም አረጋግጠዋል፡፡
የውይይቱ ተሳታፊውችም የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን ራሱ ሞቶ ዜጎችን የሚያኖር ህዝባዊ ሀይል መሆኑን በማስታወስና በዞናቸው ለተገኘው ሰላም ሠራዊቱ ለከፈለው መስዋዕትነት እና ላስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት የላቀ ክብር እንዳላቸው አብራርተዋል።
አሁን የፅንፈኞችን ሴራ ህዝባችንም በተገቢው መንገድ ስለተገነዘበ እኛም ሆነ ህዝባችን ከሠራዊታችን ጎን ስለሆን የዚህን ሀይል ርዝራዦች ለማጥፋት ብዙም አስቸጋሪ እንደማይሆን እምነታቸውን ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረስብ ዞን በዞኑ ለስመዘገቡት የተራጋጋ ሰላምና ፀጥታ እውቅና በመስጠት ለሠራዊቱ አመራሮች ልዩ ሽልማት ከምስጋና ጋር አብርክተዋል፡፡
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች
ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተእ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።
ሚለየን ምንድነው?
የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ
🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።
🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።
🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።
🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።
🪄We Care
አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69
www.elegas.com.tr
Email:- ethiopia@elegas.com.tr
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል:: ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት
አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
Tel: 0913858561
"የሰሜን ሸዋ ዞን እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አመራሮች እና የፀጥታ ሀይሉ ጋር በጋራ በመሆን በተሰራ ስራ የተሻለ ውጤት ማምጣት መቻሉን ብርጋዴር ጀነራል አበባው ሰይድ ተናገሩ "።
ጀነራል አበባው ታደሰ የማእከላዊ ኮማንድፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል ሹማ አብደታን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮችና የሰሜን ሸዋዞንና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አመራሮች በተገኙበት በተሰሩ የሰላም ስራዎች ላይ በከሚሴ ከተማ ገምግመዋል።
ብርጋዲየር ጀነራል አበባው ሰይድ እንደተናገሩት የሁለቱን አጎራባች ዞኖች በጋራ በማድረግ በተደረገ ግምገማ ጥሩ ውጤት የታየ ሲሆን እስካሁን በሁለቱ ዞኖች አስቸግሮ የነበረ የፀጥታና ደህንነት መደፍረስ የሰላም ማስከበር እንቅፋት የሆኑ የሁለቱን ዞኖች የብሄረሰብ ግጭት በማስመሰል ባለፋት ጊዜያት መንገድ እስከመዘጋት ድረስ የሚያደርስ ሁለቱን ብሄረሰብ የማያቋርጥ ግጭት ለማስገባት በሸኔና ፅንፈኞች አለመረጋጋት እንዲፈጠር ሲሰሩ ነበር ያሉት ጀነራሉ በዚህም የሁለቱ ዞኖች አመራሮችና የፀጥታ ሀይሉ ጋር በጋራ በመሆን በተሰራ ስራ የተሻለ ውጤት መምጣት መቻሉን ገልፀዋል።
የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አቶ አህመድ አሊ እንደገለፁት በተሰጠው አቅጣጫ የሁለቱ ዞን አመራሮች ችግሮችን እንዲፈቱ በተቀመጠው መሰረት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል።በዚህም የሁለቱን ህዝቦች አንድነት ወንድማማችነት ትስስር የሚያጠናክር የቀጠናውን ሰላም ለማምጣት ሊለውጥ የሚችል ስራ መሰራቱን ገልፀው በዚህም በተሰራ የህዝብ ግንኙነት ሰራ ከ62ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ማወያየት መቻሉን ገልፀዉ የህግ ማስከበር ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።
የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መካሻ አለማየሁ በበኩላቸው የማእከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አጠቃላይ በቀጠናው የተሰሩ የህግ ማስከበር ስራዎች በዝርዝር የተገመገመ ሲሆን አቅጣጫ ተቀምጧል በሁለቱ ህዝቦች ጥርጣሬ እንዲፈጠር ሲሰሩ የነበሩ ፅንፈኞ መኖሩን ገልፀዉ ከሁለቱም ዞኖች የአመራር ድክመት መኖሩን የገለፁት ዋና አስተዳዳሪው የሁለቱን አጎራባች ህዝቦች ለመለየት የመሳሪያ ነጋዴዎችና ፅንፈኞች ላይ በተሰራ የህግ ማስከበር በሁለቱም በኩል በተሰራው ስራ ችግሮች እንዲፈቱ አመራር በአዲስ የማደራጀት በተሰራ ስራ የህዝባችን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል ።
መረጃው የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር መንግስት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ነው።
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል:: ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት
አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
Tel: 0913858561
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች
ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተእ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።
ሚለየን ምንድነው?
የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ
🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።
🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።
🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።
🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።
🪄We Care
አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69
www.elegas.com.tr
Email:- ethiopia@elegas.com.tr
በዛሬው እለት እንጦጦ አካባቢ ለሚገኙ የደሃ ደሃ ለሆኑ እና ጫካ ውስጥ በማይመቹ ቦታዎች ሲኖሩ ለነበሩ የተለዩ እናቶች የከተማ አስተዳደሩ ካስገነባቸው የጉለሌ የመኖሪያ ቤቶች ውስጥ 44 ቤቶችን በመግዛት ድጋፍ ካደረጉልን ውስጥ የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው በማለት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ አሳውቀዋል
1. ቲ ኤን ቲ ኮንስትራክሽን - በ16.8 ሚሊዮን ብር አሰር ስቱዲዮ
2. ቶኩማ ስታር ቢዝነስ - በ8.5 ሚሊዮን ብር ሁለት ስቱዲዮ እና ሁለት ባለ አንድ መኝታ
3. መሃመድ ሱጃጃ - በ8.5 ሚሊዮን ብር አምስት ስቱዲዮ
4. ጌታመሳይ ዘመድኩን - በ8.5 ሚሊዮን አምስት ስቱዲዮ
5. ኤም ደብልዩ አስ ትሬዲንግ - በ8.5 ሚሊዮን ብር አምስት ስቱዲዮ
6. ቲ ኤፍ ጂ ጀኔራል ትሬዲንግ- በ8.5 ሚሊዮን ብር አምስት ስቱዲዮ
7. ኖህ ሪልስቴት- በ5.3 ሚሊዮን ብር ሁለት ባለአንድ መኝታ ቤቶች
8. ዲሪባ ደፈርሻ - በ4.2 ሚሊዮን ብር አንድ ስቱዲዮ እና አንድ ባለ አንድ መኝታ
9. ማህደር ገብረመድህን ኃ/የተ/የግ/ ኩባኒያ - 4.2 ሚሊዮን ብር አንድ ስቱዲዮ እና አንድ ባለ አንድ መኝታ
10. አኮርዲያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ- በ1.6 ሚሊዮን ብር አንድ ስቱዲዮ
ከላይ የተጠቀሱት ተቋማት እና ግለሰቦች በጠቅላላው 74.6 ሚሊዮን ብር የግንባታ ወጪ በመሸፈን 41 የመኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ የአካባቢው ነዋሪዎች ስላበረከቱ እያመሰገንን፣ በቀጣይም ድጋፍ ለማድረግ የምትፈልጉ ልበ-ቀና ባለሃብቶች የበኩላችሁን አስተዋፅዖ እንድትወጡ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች
ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተእ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።
ሚለየን ምንድነው?
የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ
🖊️ በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።
🖊️ የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።
🖊️ FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።
🖊️ ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።
🪄We Care
አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
📞
+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69
www.elegas.com.tr
Email:- ethiopia@elegas.com.tr