ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo
#ሰሞነ ህማማት
#ሰኞ መርገመ በለስ የተፈጸመበት
ሰኞ በዚህ ዕለት ጌታችን ከቢታኒያ ሲወጣ ተራበ ቅጠል ያለባትን በለስ ተመልክቶ ወደ በለሲቱ ቢቀርብ ከቅጠል በቀር ምንም ነገር ባለማግኘቱ “ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ካንቺ ፍሬ አይበላ
” ማር ፲፩፥፲፬ በማለት ስለረገማት መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል። ይህ ቀን አንጽሖተ ቤተመቅደስ የፈጸመበት ሰኞም ይባላል ።
ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሄዶ በቤተመቅደሱ የሚሸጡትን እና የሚለውጡትን “ ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ” ማቴ ፳፩፥፲፫ በማለት ከቤተመቅደስ ገርፎ አስወጥቷቸዋልና።
http://t.me/ortodoxtewahedo
✝ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል✝
Size 23.MB
Length 1:08:39
በርዕሰ ሊቃውንት የኔታ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
🌿 🌴 ሥርዓተ ዋዜማ ወማኅሌት ዘሆሣዕና 🌿 🌴
ሥርዓተ ዋዜማ
በእምርት ዕለት በዓልነ ንፍሑ ቀርነ በጽዮን፤
ወስብኩ በደብረ መቅደስየ፤
እስመ ይቤ ዛቲ ዕለት በዓለ እግዚአብሔር፤
ሆሣዕና በአርያም፤
ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል።
አመላለስ፦
ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል፤/2/
ቡሩክ አንተ ንጉሠ እሥራኤል/4/
ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ (መዝ: ፳፫)
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።
እግዚአብሔር ነግሠ (መዝ: ፺፪)
ተፈሥሑ በእግዚአብሔር ዘርድአነ፤
ወየብቡ ለአምላከ ያዕቆብ፤
ንፍሑ ቀርነ በጽዮን በዕለተ ሠርቅ፤
በዕምርት ዕለት በዓልነ።
በ፭ እግዚኦ ጸራሕኩ ኃቤከ (መዝ: ፻፵)
ደቂቅኒ እንዘ ይጸርሑ፤
ወሕዝብኒ ኪያሁ ይሴብሑ፤
ደቂቅኒ እንዘ ይጽርሑ።
ይትባረክ (ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱)
ሆሣዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት ለንጉሠ እሥራኤል፤
ዘይሁብ ዝናመ ተወን ከመ ትካት ይመልአ ዓውደ እክል፤
በረከተ ምክያዳተ ወይን።
ሰላም
ወእንዘ ሰሙን በዓለ ፋሲካ ዓርገ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም፤
ወተቀበልዎ ሕዝብ ብዙኃን፤
ወበልዋ ለወለተ ጽዮን ነዋ ንጉሥኪ ጻድቅ ወየዋህ ዘእሤቱ ምስሌሁ፤ ወምግባሩ ቅድመ ገጹ፤
ወይከውን ሰላም በመዋዕሊሁ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሥርዓተ ማኅሌት
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤
በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤
ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤
ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤
ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤
ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ዕብል ለዘዚአክሙ ቆም፤
ዓለማተ ዓለም ሥላሴ ዘአልብክሙ ዓለም፤
እምኔክሙ ፩ በእንተ ፩ አዳም፤
እመኒ በምድር ተወክፎ ለነግደ ጲላጦስ ሕማም፤
ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም።
ዚቅ፦
እምሆሣዕናሁ አርአየ ተአምረ ወመንክረ፤
ዘኢተገብረ እምቅድመዝ፤
ወኢይከውን እምድኅረዝ።
በዐቢየ እግዚዕ ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ ሃሌ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ምስለ አቡሁ አሐደ ፈቃድ፤
ቅድመ ገፀ ጸላዒ ጽኑዕ ማህፈድ፤
ተፅዕነ ዲበ ዕዋል ዘእሳት ነድ፤
ያጹ ሆሳዕና ዘአብ ወልድ
በዐቢየ እግዚዕ ፦
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ዚቅ፦
ዘበእንቲአሃ ኢሳይያስ ጸርሐ፤
እንዘ ይብል አብርሂ አብርሂ ተፈስሒ በንጉሥኪ በጽሐ፤
ኢየሩሳሌም ዜነዋ ፍስሐ
መልክአ ኢየሱስ፦
ሰላም ለዝክረ ስምከ ስመ መሃላ ዘኢይሔሱ፤
ዘአንበረ ቅድመ እግዚአብሔር በአትሮንሱ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ለዳዊት ባሕርየ ከርሱ፤
አክሊለ ስምከ እንዘ ይትቌጸል በርእሱ፤
አህጉረ ፀር ወረሰ ኢያሱ።
ዚቅ፦
ሆሣዕና በአርያም ለወልደ ዳዊት ለንጉሠ ፳ኤል፤
ዘይሁብ ዝናመ ተወን ከመ ትካት ይመልአ ዓውደ እክል፤
በረከተ ምክያዳተ ወይን።
በዐቢየ እግዚዕ ዚቅ ፦
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ለንጉሥ ለወልደ ዳዊት፤
ይብሉ ሆሣዕና በአርያም።
መልክአ ኢየሱስ፦
ሰላም ለመትከፍትከ ከመ ልብሰ ክህነት ሎግዮ፤
ጊዜ ጸዓተ ፍትሕ ዘፆረ አርዑተ መስቀል በቀራንዮ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ በግዓ መድኃኒት ወአስተሥርዮ፤
አስተዳሎከ ለርእስከ ውስተ ዓፀደ ግፍዕ ተርእዮ፤
ወኲሎ በዘይደሉ አቅደምከ ሀልዮ።
ዚቅ፦
ኢይብከያ ዘከልአ ደናግለ፤
አርዑተ መስቀል ፆረ፤
እስከ ቀራንዮሰ ሖረ፤
ኢይብከያ ዘከልአ ደናግለ።
መልክአ ኢየሱስ፦
ሰላምን ለአእጋሪከ እለ ጠብዐ ለቀዊም፤
ቅድመ ጲላጦስ ፈታሒ መስፍነ ይሁዳ ወሮም ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘትማልም ወዮም፤
ኀበ ወረደ ወነጠበ ዝናመ አእጋሪከ ደም፤
ለመስቀልከ በሰጊድ ሰላም።
ዚቅ፦
ኦ አእጋር እለ አንሶሰዋ ውስተ ገነት፤
ተቀነዋ በቅንዋተ መስቀል።
በዐቢየ እግዚዕ፦ መልክአ ኢየሱስ፦
ሰላም ለአፅፋረ እግርከ በደመ ቅንዋት እለ ተጠምዐ፤
እስከ ጽዕዳዌዎን ለብሰ ልብሰተ ጠባይዕ ካልዐ፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተሰቅልከ በአፍዐ፤
ከመ ይዜኑ ሂሩትከ ወእከውዕን ስምዐ፤
መምህረ ረሰይኩከ ረስየኒ ረድዐ ።
ዚቅ፦
አስተይዎ ብሂዓ ዘምስለ ሐሞት ለዘያዳ ሆሳዕና በክብር ሰቀልዎ ዲበ ዕፀ መስቀል፤ አይሁድ ዐማፅያን
መዝሙር፦
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ወእንዘ ሰሙን በዓለ ፋሲካ ቀርቡ አርዳኢሁ ለአምላከ ጽድቅ፤
ኀበ ደብረ ዘይት ሙራደ ዓቀብ፤
ሀገረ እግዚአብሔር፤
ወተቀበልዎ ሕዝብ ብዙኃን፤
አዕሩግ ወሕፃናት፤
ነሢኦሙ አዕጹቀ በቀልት፤ እንዘ ይብሉ ሆሣዕና በአርያም፤
ተጽኢኖ ዲበ ዕዋል፤
ቦአ ሀገረ ኢየሩሳሌም፤
በትፍሥሕት ወበኃሤት ይሁቦሙ ሃይለ ወሥልጣነ።
አመላለስ፦
በትፍሥሕት ወበኃሤት/፪/
ይሁቦሙ ሃይለ ወሥልጣነ/፬/
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
✝ቀድሞ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ መሄድ✝
የዐቢይ ጾም ጉዞ
ክፍል 6
Size:-52.16MB
Length:-56:1
በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
#መዝሙር_ዘሆሳዕና
"ወእንዘ ሰሙን"
በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበ መልዕክታት
ወንጌልና ምስባክ፡፡
ዲ/ን ዕብ 9÷11- ፍ ም
ን/ዲ 1ጴጥ 4÷1-12
ን/ካ ግብ፡ሐዋ 28÷11-ፍ ም
#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ 8÷2
እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ
በእንተ ጸላኢ
ከመ ትንሥቶ ለጸላኢ ወለገፋዒ
#ትርጒም፦
ጠላትን ለማሳፈር ቂመኛንና ግፈኛንም ለማጥፋት ከህፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ::
#የዕለቱ_ወንጌል፦
ዮሐ 5÷11-31
ቅዳሴ: ዘጎርጎርዮስ
http://t.me/ortodoxtewahedo
(፩)ልደታ ለማርያም እናቴ
#ድንግል ሆይ
የነብያት-ትንቢታቸው
የሐዋርያት-ሞገሳቸው
የሰማዕታት-አክሊላቸው
የመላእክት-እህታቸው
የምንዱባን-እናታቸው
የነዳያን - ምግባቸው
የደካሞች-ምርኩዛቸው
የደናግል-መመኪያቸው
አንቺ ነሽ🌹
እመቤቴ ሆይ ልደትሽ ልደታችን ነው እንኳን አደረሳችሁ🌹🌹
👉 ልደታ ለማርያም
እመቤቴ ማርያም ሆይ፤ለዕውራን ብርሃናቸው ለተጠሙትም የወይን ምንጫቸው ሆይ፤ ወደኔ ፈጥነሽ ነይ፡፡
ድንግል እመቤቴ ሆይ፤ ኦ ወዮ ትተይኝ ይሆን? ኦ ወዮ ትንቂኝ ይሆን? እንግዲያ የልቤን ኅዘን ለማን እነግረው ይሆን፡፡
💠መልክአ ኤዶም
የቃል ኪዳኗ እመቤት ምልጃዋ አይለየን ።
@ortodoxtewahedo
የሚያዚያ ወር የፀሐይ ጸዳልን ብሩኅነት በድርሰታቸው ከጠቀሱት አባቶቻችን አንዱ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ናቸው፤
እመቤታችንን ከሚመስሉባቸው እልፍ ምሳሌዎች አንዱ በዚህ ወር ፀሐይ ነው፤
በሃይማኖት የሚጋደሉት ጋሻ ጦር የሚዘፍኑት መሰንቆ የዘፈን ዕቃ የልዑል እግዚአብሔር የምስጋና ኃይል የአየራት ምጥቀታቸው የሰማያት ልዕልናቸው፡፡ የምድር መሠረት የቀለያት ጥልቀት #የሚያዝያ_ፀሐይ_ብርሃን፡፡ የጨረቃና የከዋክብት የነ አርዮብ ብርሃን ፀዳላቸው መልካቸው የምድረ በዳም አበቦች ፀዳል የገነት አበባ መልክ በውስጣቸውም የተዋሀድሽ መዓዛ ድንግል ሆይ ላፍንጫ የሚከረፋው የኃጢአት ክፉ ሽታ ወደ ሰማይ እነዳይወጣ በሃይማኖት ሽቱ አጣፍጭኝ፡፡
በዕብራይስጥ ማሪሃም የተባልሽ የተመረጥሽ ድንግል እመቤቴ ማርያም ሆይ ልቡናዬን በመንፈስ ቅዱስ እሳትነት የተቃጠለ የተሟሟቀ አድርጊው፡፡ ከሰይጣን ወገን የሚገኘውን የልቡናዬን መቀዝቀዝ ስንፍናዬንም አርቂው፡፡ ሐሳቤም በመንፈስ ቅዱስ ሙቀት የተሟሟቀ ይሁን ጽጋግና ጨለማም ከኔ ይራቅ ልቤም እንደመብረቅ ብርሃን ይብራ፡፡ #እንደሚያዝያም_ፀሐይ _በኃይል_እንደሚታይ_ይሁን፡፡ በማናቸውም ነገር ሁሉ ችግረኛ አታድርጊኝ፡፡ እናትም ለልጆቿ እንድትተጋ ለገዳጄ ሁሉ ትጊ፤
🙏 በማርያም ይሄን ቻናል ሳታዩ እንዳታልፉት ✅JOIN✅ የምትለውን ብቻ ይንኳት።🙏
Читать полностью…✝"ቃል ሥጋ ሆነ"✝
ዮሐ1÷14
ክፍል 2
Size:-58:16
Length:-20.3MB
በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
“ሳሙኤልም፦ በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል።”
— 1ኛ ሳሙኤል 15፥22
.............................................
ደስታችሁን ነገ በሚጠፉ ከናንተ ጋር በማይቆዩ ነገሮች ላይ መስርታቹህት ከሆነ እመኑኝ አንድ ቀን ይመጣል፤ "ለምን ይህን ነገር አጣሁት ብላችሁ ስታዝኑና ስትጨነቁ ራሳችሁን እንደምታገኙት" ፤ ይልቁንስ እግዚአብሔር ሆይ ስለሰጠኸኝ ነገር ሁሉ ምስጋና ይገባሀል እያላችሁ ዘወትር ሕያው የሆነ ቃሉን አድምጡ አንብቡ በልባችሁም አሳድሩት፤ "ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም" ብሏልና ከማያልፍ ከእርሱ ጋር አብረን እንሁን፤
ያኔ ዛሬ አገኘሁ ዛሬ አጣሁ
ያኔ ዛሬ ደስ አለኝ ዛሬ ግን ደበረኝ
ከሚሉት ከፍ ዝቅ የሚሉ ስሜቶች ወጥተን
"እግዚአብሔር ወሀበ ፤ እግዚአብሔር ነስአ"
"እግዚአብሔር ሰጠ ፤ እግዚአብሔር ነሳ"
ብለን እውነተኛ ደስተኞች እንሆናለን፤
@ortodoxtewahedo
🛑👉 በጾም ወራት ባለትዳሮች ከሩካቤ ስጋ |ግብረ-ስጋ ግንኙነት| እንዲታቀቡ ቤተክርስትያን የምትመክረው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነውን⁉️
👉 በጋብቻ ወስጥ ግብረ ስጋ ግኑኝነት በመጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ይገለጻል ⁉️
በነዚህ ትምህርቶች ዙርያ ከታች ባለው አድራሻ በመግባት መማር ትችላላቹ
❤️በማርያም ይህን ቻናል ይቀላቀሉ❤️
👇👇
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 ➲ █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢
✝ሆሳዕና ✝
Size:- 19.6MB
Length:-1:25:37
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
✝ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል✝
Size 23.MB
Length 1:08:39
በርዕሰ ሊቃውንት የኔታ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
❤️በማርያም ይሄን ቻናል ሳታዩት እንዳታልፋ
በቻናሉ ቀን በቀን አዳዲስ መንፈሳዊ ጥያቄዎች ይለቀቃል በማግስቱም
የቻናሉ አባላት ድምፅ ከሰጡ በኋላ
መልሱ ይለቀቃል። በጣም አስተማሪ የሆነ መንፈሳዊ ቻናል ቻናሉን ለመቀላቀል
ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ።
👇👇👇
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake
💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇
🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧
🇪🇹 የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን አስተምህሮ ና ስርአትን የጠበቁ የትኞቹን መዝሙራት ማግኝት ይፈልጋሉ❓
Читать полностью…" #ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ ..."
#መዝ 8፣2
_
" የሚቀድሙትም ሕዝብ የሚከተሉትም። ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።"
#ማቴ 21፣9
#ሆሣዕና_በአርያም
#ሆሣዕና_በአርያም
#ሆሣዕና_በአርያም
#ሆሳህና በአርያም ለወልደ ዳዊት
📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖
#ሰላምሽ_ዛሬ_ነው
ሰላምሽ ዛሬ ነው እየሩሳሌም
ወደአንች መጥቷልና አምላክ ዘላአለም/2/
ሆሣእና በአርያም እያሉ ዘመሩ
ሕፃናት በኢየሩሳሌም
አንቺ ቤተልሄም የዳዊት ከተማ
የሕዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ/2 /
ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት
መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድኃኒት /2 /
የኢየሱስን ሕማም ደናግልም አይተው
እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው/2/
ለመቀላቀል👉
@ortodoxtewahedo
."ሆዳችሁ ጠግቦ ከምታቀርቡት አንድ መቶ ጸሎትና ተራራ ከሚያርድ ድምጻችሁ ይልቅ በጾም ውስጥ ሆናችሁ የምታቀርቡት አንድ ጸሎት ተሰሚነት አለው።"
#አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
@ortodoxtewahedo
🗓⚪️#አንድ_ጥያቄ
●✥ ከመንፈስ ፍሬዎች መካከል ቀዳሚነትን የሚይዘው የትኛው ነው❓ ●✥
✝"ቃል ሥጋ ሆነ"✝
ዮሐ1÷14
ክፍል 1
Size:-51:42
Length:-18MB
በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ለመቀላቀል
👉 @ortodoxtewahedo
ምንም ቢያሳስባችሁ ቢያስጨንቃችሁ እንዲህ በሉ፤
... እግዚአብሔር ያውቃል ...
በማኅጸኗ መወሰን የሌለበት መለኮት ውሱን ከሆነ ስጋ ጋር አንድ አካል ሆነው የተዋሐዱባት ፤ የተሞሸሩባት ንጽሕት የሰርግ ቤት ድንግል ማርያም ያለችውም ይህን ነው፤
በምድር ላይ ካሉ ነገሮች ሁሉ የማይመረመር የምስጢራት ምስጢር በማኅጸኗ የተፈጸመ እናት "እግዚአብሔር ያውቃል" ካለች እኛማ ለሚያስጨንቁን ምድራዊ ለሆኑ ነገሮች ምንኛ "እግዚአብሔር ሆይ አንተ ታውቃለህ" ልንል ይገባናል...
@ortodoxtewahedo