ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo
እንደርስና ከዚያ ሰይጣን ብዬ ያነሣሁት ነጥብ ልክ ይሁን አይሁን እንመለከታለን ፥ አሁን ኋላ ተመለስና ከጨረቃው እንቀጥል።
ለምንድን ነው ደግሞ መሐመድ ቀጥታ ማብራሪያ የማይሰጠው? ለምንድን ነው የሰዎችን ማዛጋት በሰይጣን ላይ የሚያላክከው? ለምንድን ነው መሐመድ በሰይጣን የሚመካው?
እርሱን እንደርስበታለን ፥ እኛ ክርስትናን የምናምነው በትንቢት ምክንያት ነው። የእግዚአብሔር አሻራ የኾነውና ሰይጣንም እንኳን የማይችለው ነገር ቢኖር ከጊዜ ወጥቶ የወደፊቱን ታሪክ መመልከት ነው። እነዚህ ናቸው ሌሎቹን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ሙሉ ለሙሉ የሚያረጋግጧቸው።
እርሱን ደግሞ በጊዜው እንደርስበታለን ፥ አሁን ጨረቃው ተአምር ላይ እንቆያለን።
ታዲያ መሐመድ ማዛጋት ከምን እንደሚመጣ ማብራራትና መመለስ ስላልቻለ ወደ ሰይጣን እያላከከ ነው እያልከኝ ነው? ራሱን ችሎ መመለስ ካልቻለ?
Читать полностью…حَدَّثَنَا عَاصِمُ بْنُ عَلِيٍّ، حَدَّثَنَا ابْنُ أَبِي ذِئْبٍ، عَنْ سَعِيدٍ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " التَّثَاؤُبُ مِنَ الشَّيْطَانِ، فَإِذَا تَثَاءَبَ أَحَدُكُمْ فَلْيَرُدَّهُ مَا اسْتَطَاعَ، فَإِنَّ أَحَدَكُمْ إِذَا قَالَ هَا. ضَحِكَ الشَّيْطَانُ ".Читать полностью…
Narrated Abu Huraira: The Prophet (ﷺ) said, "Yawning is from Satan and if anyone of you yawns, he should check his yawning as much as possible, for if anyone of you (during the act of yawning) should say: 'Ha', Satan will laugh at him."
Sahih al-Bukhari 3289
ከ8 ሰአት በኋላ ብየሀለሁኮ
ግን ወደሰይጣን እንዳታላክክ
አሁን ክላስነኝ
⚠️Breking old group users
ድሮ የተከፈተ የማትጠቀሙበት የቴሌግረም ግሩፕ👥 ያለችሁ በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው መሸጥ የምትፈልጉ አሁኑኑ እኔን ያናግሩ💥
የተከፈተበት አመት
👑 2023 first 3months
👑2022
👑2021
👑2020
👑2019
👑2018 and other🔧
አሁኑኑ ያናግሩን በባዶ ሜዳ owner አንልም payment proof አለን💪
💥⚠️ two step verfication on መሆኑን checkup ማድረግ እንዳይረሳ
Have good time🫵
............
⚠️Breking old group users
ድሮ የተከፈተ የማትጠቀሙበት የቴሌግረም ግሩፕ👥 ያለችሁ በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው መሸጥ የምትፈልጉ አሁኑኑ እኔን ያናግሩ💥
የተከፈተበት አመት
👑 2023 first 3months
👑2022
👑2021
👑2020
👑2019
👑2018 and other🔧
አሁኑኑ ያናግሩን በባዶ ሜዳ owner አንልም payment proof አለን💪
💥⚠️ two step verfication on መሆኑን checkup ማድረግ እንዳይረሳ
Have good time🫵
ያው የማትወደውን መልስማ ለማምለጥና በኾነ መንገድ ለማጣጣል መሞከርህ አይቀርም። ግን ማምለጫ የለውም ፥ ትክክለኛ ጥያቄ ነው። ከሰይጣን አቅም ውጪ የኾነና ለአምላክ ብቻ ልዩ የኾነ ተአምር በቁርአን ውስጥ ልታሳየኝ አትችልም።
በል ፥ ኋላ በደንብ እንቀጥላለን። ያችን የጨረቃ ፈለጣ ተአምርህን አንረሳትም ከእርሷ ትጀምራለህ እንጂ።
አታስብ ፥ እንደርስበታለን
እመልሳቸዋለሁኝ ፥ እንደአንተ ርእስ አልቀያይርም። ርእስ ገድዬ እሄዳለሁኝ እንጂ። እነዚህን እንጨርስና ከዚያ እናወራለን ፥ እርሱም ላይ እቀብርሃለሁኝ።
መሐመድ አያፍርም ሰይጣን ይፈሳል፣ ይሸናል፣ በአፍንጫህ ውስጥ ይኖራል ሲል? ይሄ መሐመድ ደግሞ።
Читать полностью…በሰይጣን የምታላክከው
እኔም የየሱስን መሞትና መዳን የምትለውን በሰይጣን አላክካለሁ
አንተ በአላህ ያላከከውን እኔ ግዴታ አላህ ብቻ መኾን የለበትም። በሰይጣንም ሊደረግ የሚችል ነው ብዬ በሰይጣንም ሊላከክ ይችላል አልኩህ።
እርሱን ደግሞ እንደርስበታለን ፥ የመጀመሪያዎቹን እንጨርስ። ከዚያ ይህ ላይ ስንደርስ በደንብ እናወራበታለን።
እኔ ምለው በሰሙነ ሕማማት ጊዜ ፀሎት መፀለይ ይቻላል እንዴ ልክ እንዴ ውዳሴ ማርያም ምናምን ያሉቱን?
Читать полностью…ታገሥ እንደርሳለን ብዬሃለሁኝ ፥ አሁን ጽርፈትን የምትናገር ከኾነ መሐመድን ነው የማዋርደው። ነቢይህን አክብር ቁርአንህን ተከተል፥
እነዚያንም ከአላህ ሌላ የሚገዙዋቸውን (ጣዖታትን) አትስደቡ፡፡ ድንበርን በማለፍ ያለዕውቀት አላህን ይሰድባሉና፡፡ እንደዚሁ ለሕዝቦች ሁሉ ሥራቸውን ደግ አስመሰልንላቸው፡፡ ከዚያም መመለሻቸው ወደ ጌታቸው ነው፡፡ ይሠሩት የነበሩትንም ሁሉ ይነግራቸዋል፡፡
ሱራ 6 ፥ 108
እናንተ መቸም ሌጁም አባቱም የልጅልጁም ጌታነው እያላችሁነው
አሁን ደግሞ በሰይጣን እየቸመካህነው ወደ እነ አብና ወልድ እያስጠጋሀውነው
ቆየት ብለህ ሰይጣና አራተኛ ትውልድነው
የአብሌጅ እየሱስ የየሱስ ልጅ መንፈስ ቅዱስ የመንፈሰሰ ቅዱስ ልጅ ሰይጣን የሰይጣን ልጀሰ ቅዱስ ያሬድ የቅዱስ ያሬድ ልጅ ገብሬል ነገብሬል ልጅ እያልክ ዘር ቁጠር
መመለስ ስያቅትህ ወደሌላ ቅዘን እንደያዘው ትሮጣለህ
እንግዳውስ እየሱስ ጌታ አይደለም
ሰየሰጣንነው ገሎ ያዳነው
ይሄማ ማንኛውንም ጥያቄ ስትጠየቅ ማላኩክትችላለህ እኔም አላክካለሁ
ምኑን መልስ ሆነ እራስህን ችለህ ካልመለስክ
ያው መሐመድ ራሱ የሰዎችን ማዛጋት በሰይጣን ላይ አላኮት የለ? ምን ችግር አለው ባላክክ? ምን ከፋህ?
Читать полностью…አንድ በአንድ ተአምራትህ እንቀብራቸዋለን ፥ አትደናገጥ። ችግር የለውም።
በል ፥ መሐመድ ምንም ተአምራት የለውም የሚሉትን እስኪ መልስልን።
እየውልህ እኔ ስለጨረካ መከፈል በግልፅ ከቁርአን ማስረጃ አሳይሀለሁ ከዚያ
አንተ ደግሞ ባይን የሚታዩትን አልም ያወቃቸውን በቁርአን የተጠቀሱትን
ለሙሀመድ ማን ሊነግረው እንደሚችል ትነግረኛለህ
ግልፅ ጥያቄ ሲቀርብልህ
መልስ ሲያቅትህ ወደሰይጣን ማላከክ
የመቅዘንዘን ምልክት እንጂ መልስ አይሆንም
መልስ ይሆናል ካልክ መፅሀፍ ቅዱስህንም የሰይጣን መመሪያ ሰወች በህልማቸው አይተው የፃፉት እንጂ
ሌላ አይደለም
እንዳውም የየሱስን ስእል የሳለው በህልሙ አይቶነው የቺካጎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ
በቃ እኔ ጥያቄየን እመልሳለሁ አንተው መቅዘኔህን አቁመህ ትመልሳለህ
ካልሆነ በሌላነገር ማላከክ የመቅዘን ምልክትነው
ቅዘንህን በሱሪህ መልቀቅ ለምኝ ትጀምራለህ
በሰይጣን የምታላክከው አያስከድህም
መፅሀፍ ቅዱስም የፃፈው ሰይጣን ሊሆን ይችላል
ሰወችን ለማሳሳት
አሁን አዬጭነቅህ ለሁለቱ አንቀፆች ማስረጃ አመጣለሁ ከዚያ
የኔን ሶስቱንና ያንቸን መፅሀፍ አንድ ስተት ወደ ሰይጣን ሳታላክክ ትመልሳለህ
እኔ 8 ሰአት ልመለስ በቃ ቻው
አላልኩም ፥ ያነሣሃቸውን ነጥቦች ደግሞ እቀብራቸዋለሁኝ።
መጀመራያ ከርእሳችን እንድንወጣ ስለማልፈቅድልህ ይህንን የጨረቃውን ቀብሬ ከዚያ ሌሎቹንም ቀብሬ ከዚያ እርሱ ላይ በደንብ ሰፊ ጊዜ አሳልፋለሁኝ።
ሰይጣን የምትለው እየሱስንም ነገደለወሰ ሰይጣንነው
በሰይጣን አታላክ መልስ ካለህ መመለስነው ከከለህ ሽንፈት መበቀበል
እንጂ በሰይጣን ማላከክ አይቻልም
መፅሀፍ ቅዱስም ሰይጣን ሊፅፈው ይችላል ብለህ ልታምንኮነው