ortodoxtewahedoo | Unsorted

Telegram-канал ortodoxtewahedoo - ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

3673

ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

Subscribe to a channel

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

Ken kemt sema met be aynhi bitay tiru aysemlim

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

🌿 🌿 🌿 🌿 🌿 🌿 🌿 🌿 🌿

#እንኳን_ለዳግመ_ትንሣኤ_አደረሳችሁ_በአሉ_የሰላም_የፍቅር_የደስታ_በአል_ይሁንላችሁ!!!

#ዳግመ_ትንሳኤ!!!

ዳግመ ትንሳኤ የተባለበት ምክንያት፦ዳግም ትንሳኤ ሲባል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶ ተቀብሮ ዳግም ተነሳ ሳይሆን በድጋሜ ቅዱስ ቶማስ ባለበት ልክ በመጀመሪያ እንደተገለጠላቸው ሆኖ ስለታያቸው ነው።

  #ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በአስሩ ሀዋርያት ሲገለጥላቸው ሀዋርያው ቶማስ አልነበረም መጥቶ በተገናኛቸው ጊዜ እሱም ጌታችን እንደተነሳ መጥቶ ሰላምታ እንደሰጣቸው እንዳዩት ሲነግሩት ግን"የተቸነከረውን እጅና እግሩን በጦር የተወጋውን ጎኑን ካላየሁ አላምንም አለ።"ዮሐ 20:25 ይሄን ሊል የቻለው ሀዋርያው ቶማስ የተጠራው ትንሳኤ ሙታን የለም ከሚሉት ከሰዱቃውያን ወገን ነበርና አንድም ሌሎች ሐዋርያት ሞትን ድል አድርጎ ተነሳ አየነው እያሉ ሲያስተምሩ እኔ ግን ሰማሁ ብዬ ላስተምር ነው።ጌታም የቶማስን ጥርጣሬ ያስወግድለት ዘንድ በተነሳ በስምንተኛው ቀን ቅዱስ ቶማስ ከሌሎች ሐዋር ጋር ሳለ እንደገና በትንሳኤ እንዲታያቸው ሆኖ በዝግ ቤት ገብቶ ሰላምታ ከሰጣቸው በኋላ ሀዋርያው ቶማስን ለይቶ"ቶማስ ቶማስ ና በችንካር የተቸኘከሩ እጆቼን እይ እንዲሁም እጅህን አምጥተህ በጦር ወደተወጋው ጎኔ አግብተህ ዳሰኝ ያመንክ እንጂ ተጠራጣሪ አትሁን ባለው ጊዜ ቶማስ እጁን በጦር የተወጋ ጎኑን በእጆቹ በዳሰሰ ጊዜ ከእሳት እንደገባ ጅማት ኩምትርትር ሲል ጌታዬ አምላኬ ብሎ ተጣራ አምላክነቱንም መሰከረ።አንተ አይተሃል አምነሃል ነገር ግን"ሳያዩ የሚያምኑ ብፁአን ናቸው"ብሎ ፈውሶታል።ዮሐ 20:29 በአከባበር ስርአት የመጀመሪያውን ትንሳኤ ስለሚመስል ነው።ትንሳኤ እለቱ የሚባለው እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ በዚህ ቀን ይደገማል።ከዚህም ሌላ፦

#ሁለት_መጠሪያ_ስሞች_አሉት።
እነዚህም"ፈጸምነ አግብአተ ግብር"ይባላሉ።

1.ፈጸምነ የተባለበትም፣የሰሞነ ትንሳኤ በአል አክብረን ፈጸምን ማለት ነው።

2.አግብአተ ግብር የተባለበትም፤ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ"አባ ወአቡየ ግብር ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ....እኔ ልሰራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር ላይ አከበርኩህ"ያለውን ከቅዳሴ በኋላ ሊቃውንት በዚህ ቀን ስለሚዘምሩት ነው።ዮሐ 17:4

🌿ወስብሐት ለእግዚአብሔር🌿

ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ጥያቄዎ
1. ስራ የለኝም እና ምን ሠርቼ የተሻለ ገቢ ላግኝ? ከሆነ
2. ስራ አለኝ ግን በማገኘው ደሞዝ ብቻ ኑሮ ውድነቱን መቋቋም አልቻልኩም እና እንዴት ተጨማሪ ገቢ ላግኝ? ከሆነ
3. ተማሪ ነኝ ግን ከትምህርቴ ጎን ለጎን ቢዝነስ በመስራት ለነገዬ ህይወት የሚሆን ገቢ እንዴት ማግኘት እችላለው? ከሆነ ለዚህ ሁሉ መልስ እኛጋ ያገኛሉ።
እንዲሁም እራሳችሁን በሥልጠና ማሳደግ የምትፈልጉ ሰዎች
🥰 ፍላጎትዎ ከሆነ
👉 1. ስም
👉 2. ስልክ ቁጥር
👉 3. አድራሻ (ከተማ) በቴሌግራም ይላኩልን ወይም ይደውሉልን!

✍️  ምንም አይነት የስራ ልምድ አይጠይቅም።

ስ.ቁ 👉 ☎️   +251969263876
@widase
@widase
ይደውሉልን
ዛሬውኑ  ይመዝገቡ!

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

"አንተ አንተ ነህ" እኔ ግን ማነኝ
ማንነቴ ጠፋኝ ፀሎቴን ስትሰማኝ
አንተ ሀያል ጌታ አንተ ቅዱስ ጌታ
ባንተ ስትወደድ ነፍሴ ክብር አጊኝታ

ማንነቴ ይጠፋኛል
መወደዴ ይገርመኛል
እኔ ማነኝ
እህ...ብሎ አምላክ የሚሰማኝ

ሰምቼህ አላውቅም አንተ ስትናገር
እኔን የሚያሰማህ ነው ምንአይነት ፍቅር
ኸረ.. እንዴት ወደድከኝ እንዴት አከበርከኝ
አባቴ ንገረኝ;እኔ ግን ቆይ ማነኝ

ልቤ መቆሸሹ የሀጥያቴ ብዛት
ፍፁም ያልገደበህ ፀሎቴ ለመስማት

ማን ብሆን ነው ያከበርከኝ
አባቴ ሆይ የፍቅርህ ግለት ማንነቴን ሸፈነብኝ

ስጠይቅህ ከማለቅሰው በላይ
ስለምንህ ከምነካው በላይ
አነባለሁ ፀሎቴ ደርሶ ሲመለስ ሰማይ


ጥበቃውን ከእኔ ያላራቀ ፀሎቴን ያልከለከለኝ እግዚአብሔር ይመስገን🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

+++ ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትዕዛዝ ነው፡፡
ሰው በልቦናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን
በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ፡፡
+++
~~~~ ቅዳሴ ~~~

@ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

Mesasat yalenew gn demo ye kiristoos bezanet na ye inatachn ye dingli Maryam bezanet alkadum ykrtam teykewal mifkna malet mn malet??? Endets menafk alk???

Mat 7:3-4 በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?
4: ወይም ወንድምህን፦ ‘ከዓይንህ ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ፡’ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዓይንህ ምሰሶ አለ።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

☞ መሪ-ጌታ የባህል ህክምና
☞ ለህመም
☞ ለሁሉ ሠናይ
☞ ቡዳ ለበላው
☞ ለገበያ be
☞ ሚስጥር የሚነግር
☞ 09-76-27-17-56 ለቀለም(ለትምህርት)
☞ ለመፍትሔ ስራይ
☞ ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ
☞ ሌባ የማያስነካ
☞ ለበረከት
☞ ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
☞ ለግርማ ሞገስ
☞ መርበቡተ ሰለሞን
☞ ለዓይነ ጥላ
☞ ለመክስት
☞ ጸሎተ ዕለታት
☞ ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
☞ ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
☞ ለትዳር
☞ ለድምፅ
☞ ለአዙሪት
☞ ለአስቸጋሪና ተመላላሽ ሲህር
☞ ለሪህ በሽታ
☞ የመገጣጠሚያ ህመም
☞ ለጉልበት ድርቀት
☞ የባት ህመም
☞ የወገብ ህመም
☞ የአንገትና ትከሻ ህመም
☞ የከረመ ደረቅ ሳል
☞ ለደም ግፊት
☞ የሆድ መረበሽ
☞ የከፋ የሆድ ድርቀት
☞ በመኝታ ሽንት ለሚያመልጠው _09_76_27_17_56 ብለውያማክሩን

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ወገን ቤዛ የሚለው ቃል በግሪኩ .λύτρον [ሉይትሮን]፣ በአረብኛው فدية [ፊድያ]፣ በዕራይስጡ ደግሞ כֹּפֶר [ኮፌም(ኾፌር)] እና ደግሞ በ ላቲን Vulgate [ቩልጋቴ] የሚል ትርጉም ነው ያለው.. ፍቺውን እንደ አገባቡ እንጠቀመዋለን.. ለምሳሌ.. ማስተማሪያካሣምትክመድኃኒት ምናምን እያልን እንፈታዋለን..

=>በእንግሊዘኛው ደግሞ Ransom, price paid to release someone from punishment ወይም ደግሞ the act of buying back somerhing.. ማለትም እንችላለን [Accordingly]


🔑ኹሉንም አንድ በአንድ በማስረጃ እንይ...

🪔1፦(ቤዛ)፦ ነፍስን ለሌላው አሳልፎ መስጠት

“ራሱንም ለኹሉ ቤዛ ሰጠ.. ይኽም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ..” እንዲል [1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡6]

📌እዚኽ ጋር ግሪኩ የተጠቀመው "ἀντίλυτρον" ወይም አንቲሉሮን የሚለውን ቃል ሲኾን ከአውዱ አንፃር ስንመለከተው በቀጥታ የጌታችንና የአምላካችንን ቤዛነት [ስለ እኛ መሞቱን] የሚናገር ነው.. እብራይስጡም ቢኾን "כּוֹפֶר" ወይም ኮፌም[ኾፌር] የሚለውን ቃል ነው የተጠቀመው..


=በተመሳሳይ መልኩ ጌታችንና አምላካችን ክርስቶስ፦ “እንዲኹ የሰው ልጅም ሊያገለግልና ነፍሱን ለብዙዎች ቤዛ ሊሰጥ እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።” በማለት ተናግሯል.. [ማርቆስ 10፡45][ማቴዎስ 20፡28] እዚኽ ጋርም ግሪኩ "λύτρον" ብሎ ሲያስቀምጠው እብራይስጡ "כּוֹפֶר" ብሎ አስቀምጦታል.. በዚኽ ክፍል መሠረት ቤዛ የሚለው ቃል "ነፍስን አሳልፎ መስጠት" ነው.. "δοῦναι τὴν ψυχὴν αὐτοῦ" እንዲል..


🪔2፦ (ቤዛ)፦ ፈንታ

“.. በቈጠርኻቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ኹሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ..” ይላል
[ዘጸአት 30፡12]

📌ማናችንም ይኽንን ቃል በመያዝ መፅሐፍ ቅዱሱ "ሰው ነፍሱን አሳልፎ ለእግዚአብሔር ይስጥ (ለእግዚአብሔር ብሎ ይሙት) እያለ ነው" አንልም.. ከላይ ባየነው ፅኹፍ መሠረት ቤዛ ለሚለው ቃል እብራይስጡ "כֹּ֧פֶר" የሚለውን ነው የተጠቀመው..ግሪኩም ከላይ እንዳየነው.. መፅሐፍ ቅዱሱ በግልፅ እንደሚነግረን አምላካችን እግዚአብሔር እያለን ያለው "እስራኤላውያን በነፍሳቸው ፈንታ የኾነ ነገር (መስዋዕት) ለእግዚአብሔር ይስጡ" ነው..

📜እዚኽ እንደ ተጨማሪ ከታሪክ ክታባት ስንመለከት "Vaspasian ordered the Jewish to pay the same money for the Capitol." በማለት "Jewish War" በሚለው ስራው ላይ Vii 13. ላይ ጆሴፈስ የተባለው የዘመኑ ታሪክ ፀሐፊ የፃፈውን መመልከት እንችላለን.. እዚኽ ጋር የሚከፍሉት ክፍያ ለነፍሳቸው ሲሉ ነው..

🪔3፦ (ቤዛ) ማስተማሪያ

“ኀጥእ የጻድቅ ቤዛ ነው፤ በደለኛም የቅን ሰው ቤዛ ነው።”
[ምሳሌ 21፡18]

📌 እብራይስጡም ግሪኩም ከላይ ያየነውን ተመሳሳይ ቃል እዚኽ ላይም ይጠቀሙታል..

=> እዚኽ ጋር ደግሞ "ኃጢአተኛ ሰው ሲቀጣ ያየ ፃድቅ ራሱን ከኃጢአት ይከለክላል በደለኛም ሰው እንደበደሉ የሚገባውን ፍርድ ሲቀበል ያየ ቅን ሰው ራሱን ከመበደል ያቅባል.. ሌሎችን መበደልን ይፈራል፤ ከበደለኛው ቅጣት ተምሯልና" እያለን ነው..

🛎ቅድስት ድንግልም የቀደመችው ሐዋን ምትክ ነችና ቤዛ ተብላ ትጠራለች.. የቀደመችው ሴት "አታድርጊ" የተባለችውን አድርጋ ራሷንም የእርሷ ወገን የኾኑትን ዉሉ ኃጢአተኛ አደረገች.. ይኽችኛዋ ሴት ደግም በወደቀውና በጨለማው ዘመን እየኖረች "እነኾኝ የጌታ ባሪያ እንደቃልኽ ይኹንልኝ" በማለት ራሷንም የእርሷ ወገን የኾኑትን ኹሉ ከኃጢአት ባርነት ነፃ አወጣች..

📜የተወሰኑ የቀደምት የቤተ-ክርስቲያን አባቶችን ፅኹፍ እንይ፦

1፦St. Irenaeus (130–202 AD)

"She who was obedient to God’s will, bearing in her womb the Son of God, became the means of our salvation. Through her, the ransom was paid for our liberation from sin."

=> ለፈቃደ እግዚአብሔር ታዛዥ የነበረችው የእግዚአብሔርን ልጅ በማኅፀኗ ተሸከመች ለመዳናችም ምክንያት ኾነች ከኃጢአት ባርነት ለመውጣታችንም በእርሷ በኩል ቤዛ ተ ከ ፈ ለ [Adversus Haereses (Against Heresies), Book 5, Chapter 19, Section 1.]


🪔2፦ St. Ephrem the Syrian [ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ] (c. 306–373 AD)

"Through her, the world regained salvation. Through her, the ancient curse was annulled."


=> ዓለም በእርሷ በኩል ድኅነትን አገኘ.. በእርሷ በኩል የቀደመው እርግማን ተ ደ መ ሰ ሰ [Hymns on the Nativity, 11:6]


🪔3፦ St. Athanasius of Alexandria [ቅዱስ አትናቴዎስ አለክሳንድሪያዊ] (c. 296–373 AD)

"For the Word of God became man in the womb of the Virgin, and the Virgin Mary, by the power of the Holy Spirit, became the cause of salvation for the world."

=> የእግዚአብሔር ቃል በቅድስት ድንግል ማኅፀን ውስጥ ሰው ኾነ.. ቅድስት ድንግልም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ለዓለም የድኅነት ምክንያት ኾነች። [On the Incarnation, Chapter 5.]

ቅድስት ድንግል አንድም ቦታ ለጌታችንና ለአምላካችን ለክርስቶስ “ቤዛው ናት” የሚል አላነበብኩም🙌🏼

ኒኮስጣጣን𓅼
ይቆየን ..

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

📞09 76 27 17 56
    🙏 የባህል ህክምና ይፈልጋሉ እንግዲያውስ፦
🙏 ጠቢቡ መርጌታ ባህላዊ መዳህኒት ቀማሚና ህክምና አገልግሎት ስጭ አሉልዎት ይደውሉ ያማክሩ።
           📞📞09 76 27 17 56
   🙏 ሰላም ጤና ይስጥልኝ  ወዳጆች በሀገርም በውጭም ያላቹህ መምጣት ለማትችሉ ባሉበት ይሰራሎታል። በ 09 76 27 17 56
የምሰጣቸው አገልግሎቶች በትንሹ ለመጥቀስ ያህል፦
- ለስልጣን ለሹመት
- ለማነኛውም ገበያ መሳቢያ
-ለመፍትሄ ሃብት
- ለመስተፋቅር
- ለወሲብ ስንፈት
- ትዳርና ስራ ለሚገረግረው
- ለትምህርት
- ጥይት መከላከያ ጠላት ማፍዘዧ? ለማንኛውም ለጥላት
- ለመፍትሔ ስራይ ለሰላቢ መንፈስ
- ለህማም
-ለአይነ ጥላ
-  ጋኔን ለያዘው ሰው ለቁራኛ
-ለሚስጥርና ለራዕይ
- የውጭ ፕሮሰስ ለሚቋረጥባቸው
    -  ለማንኛውም ችግር በውጭም በሀገርም ላላቹህ  መርጌታ ለይኩን ብለው  ይደውሉ ያማክሩ።ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
ለጥያቄ  መፍትሄ አለን ይደውሉ
📞 09 76 27 17 56

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

'' ነይ ነይ እምዬ ማርያም ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም ''

ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶት የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው መታገዱ ተገለጸ።

ሚያዝያ ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል  እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል።

ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል።

ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ  የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።
              
ምንጭ:-   የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን  ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ


@ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

አለም "ማየት ማመን ነው"ትለናለች

ቤተክርስቲያናችን ደግሞ"ማመን ማየት ነው"ትለናለች።

ለአለም ጆሮ ከሰጠን የምናየው ካመንን በአለም ጨለማ እንዋጣለን። ተስፋችንን እንነጠቃለን።

ለቤተክርስቲያናችን ጆሮ ከሰጠን ግን እንደዛች የጌታችን የመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ጨርቅ በእምነት ስትነካው ደሟ ቀጥ እንዳለላት ሴት ሀዘናችን ጭንቀታችን ቀጥ ይልልናል።

ያቺ ሴት የምታየውን ብቻ ብታም ደሟ አይቆምም ነበር።ነገርግን እምነትን ስላስቀደመች ደሟ ሲቆም አይታለች።

የእሷን እምነት ለኛም ያድለን🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ሰበር ሰበር ዜና
የኢ/ ኦ/ተ/ቤ/ ክ/የኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር አስቸኳይ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ።
*****
ሚያዚያ ፲፮ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም
*****
አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ
++++++++++++
መምሪያው ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር በጻፈው ደብዳቤ ማኅበሩ ከተቋቋመበት ዓላማ ውጭ ርቱዕ እምነትን ከሥነ ምግባር ጋር ይዞ የሚኖረውን ሕዝበ ክርስቲያን ያሳዘነ፣ እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን ለጠላት መሳለቂያ እንድትሆን ያደረገ ከቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ጋር የሚቃረን እመቤታችን
ቤዛ አይደለችም የሚል ጤናማ ያልሆነ ትምህርት ሚያዝያ 10 ቀን 2017 ዓም በማኅበሩ ሚዲያ ማስተላለፉን እንደተመለከተ ገልጾ የማኀበራት ምዝገባ ክትትል እና ቁጥጥር መምሪያው በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ጸድቆ በተሰጠው ደንብ መሠረት በማኅበራት መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ዙሪያ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮች ሲፈጠሩ ተገቢውን ክትትልና አስፈላጊውን እርምት የመስጠት ሓላፊነት ያለበት በመሆኑ በደብዳቤው ለተጠቀሱ አምስት ነጥቦችን በማኅበሩ በኩል አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥባቸው በጥብቅ አሳስቧል።

መምሪያው በጻፈው ደብዳቤ ላይም በዕለተ ስቅለት የተላለፈው ትምህርት ቪዲዩ በአስቸኳይ ከማኅበሩ ዩቲዩብ እንዲወርድ እንዲያደርግና በዕለቱ የተላለፈውን ትምህርት ሙሉ ቪዲዮ ቅጂ ለመምሪያው እንዲያቀርብ ጥብቅ መመሪያ ሰጥቷል።

ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

"ሰዎች ማን እንደሆኑ ሲያሳዩህ በመጀመሪያው ቀን እመናቸው" ትላለች ማያ አንጀሎ

ይህንን ጽሑፍ ከትናንት በስቲያ ጽፌው ስሜታዊ ሆኜ እንዳይሆን በሚል ትንሽ ቆይቼ ልመልከተው ብዬ አሳደርኩት:: በቆይታ ሃሳቤ ሊቀየር ስላልቻለ እንደወረደ ለጥፌዋለሁ:: የምናገረው ነገርም እሳቸው ስለ ድንግል ማርያም ከተናገሩት አይከፋም:: ነገረ ሃይማኖታዊ መልስ ከበቂ በአደባባይ ተሰጥቶበታል:: ጉዳዩ ላይ ግን የምለውን ልበል::

ፍኖተ ድድቅ የሚባል እባጭ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከወጣ ጀምሮ አንዴ ዘፈን በሚመስል መዝሙሩ ፣ አንዴ ምንፍቅናን በሚያገሣ ስብከቱ ምእመናንን ሲያወዛግብ ሰንበትበት ብሎ ነበር:: ጌታ በወንጌል "ኀበ ሀሎ ገደላ ህየ ይትጋብዑ አንሥርት" "በድን ባለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ" እንዳለው የፍኖተ ድድቅ ባለቤት ሙዳ ሥጋ ይጥላል ብለው ተስፋ ያደረጉ ሰዎች ዙሪያውን ስለከበቡት ላለፉት ጥቂት ዓመታት ቤተ ክርስቲያን ከነንፍጡ ካልወደደችው ብለው ሲሟገቱ ከርመዋል:: በመሠረቱ ሁኔታው ሰውዬው ደኃ ቢሆን ኖሮ ገና ድሮ ተወግዞ ነበር እንድል ያደርገኛል:: ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን ማኅበር ለማጥራት ጊዜው አሁን ነው::
"ከእኛ ወገን ነህ ወይንስ ከጠላቶቻችን?" የሚል ኢያሱያዊ ጥያቄ ለመጠየቅ ጊዜው አሁን ነው::

ሰሞኑን ደግሞ በፖለቲካ ቤዛነት የተሾሙ የሆኑ አንድ ጳጳስ ድንግል ማርያም ቤዛ አትባልም ብለው በፍኖተ ድድቅ አዳራሽ ሲያስጨበጭቡ ሰማን:: ከንዑሰ ክርስቲያን ያነሰ እውቀት ያላቸው እኚህ ጳጳስ ሽልማት እንደሚጠባበቅ አዝማሪ ሰውዬውን ያስደስታል ብለው ያሰቡትን ሁሉ ሲዘባርቁ ነበር::

ከቅርብ ዘመናት ወዲህ እንደ ፓስተር ለማውራት የሚጋጋጡ አባቶች ማየት ከጀመርን ሰነበትን:: አይናቸውን አስሬ የሚጨፍኑ ፣ በግድ እየጨመቁ ዕንባ ለማውጣት የሚታገሉ ፣ ከአሁን አሁን በልሳን ለፈለፉ ብለን በስጋት የምናያቸው ምሁር ለመባል የቤተ ክርስቲያንን ነባር እሴቶች የሚያጣጥሉ የቤተ ክርስቲያን ማድያቶች ብቅ ብቅ ካሉ ሰነበቱ::

ያሁኑ ጳጳስ ትንሽ የሚለዩት ምንም ፈሊጥ የሌለው ያልተለሳለሰ ምንፍቅና ስለሚናገሩ ብቻ ነው:: የሆነ ቪድዮ ላይ Faith Alone የሚለውን የሉተር ትምህርት የኦርቶዶክስ ቆብ ደፍተው ሲሰብኩ ትንሽ እንኩዋን አላፈሩም:: በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተሹመው ተሸልመው ክህደት እያስተማሩ መቀጠል እንደማይቻል ለማሳየትና አንዴ ከጰጰሱ ምንም አይኮንም ዓይነት አመለካከትን ለማረም ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን ዕድል ሊጠቀም ይገባዋል:: በ3ኛው ክፍለ ዘመን ጳውሎስ ሳምሰጢ (Paul of Samosata) በአንጾኪያ ሲኖዶስ የተወገዘው ፣ ንስጥሮስ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የተወገዘው ጳጳስ ከሆኑ በኋላ ነው:: ቤተ ክርስቲያን መናፍቃንን ለመለየት ጵጵስናቸውን ፈርታ አታውቅም::

በወላዲተ አምላክ የነገረ ድኅነት ሱታፌ ላይ በጳጳስ ደረጃ ሲቀለድ አይተን ዝም ልንል አንችልም:: ከቅዱስ ሲኖዶስ ጠንከር ያለ ውሳኔ እንጂ ማስተባበያ አንጠብቅም:: የተነቃነቀ ጥርስ ቀን ይጠብቃል እንጂ መውለቁ አይቀርም:: እንደ ተራ ስኅተት ይቅርታ እንዲጠይቁም አንጠብቅም:: ያስተማሩት የታሰበበት ክህደት ነውና የተብራራ መልስ ከቀኖና ጋር እንጠብቃለን:: "የበራላቸው" ለመባል የብርሃን እናትን ሊጋርዱ የሚጥሩ ሰዎች ማላገጫ ሆነንም አንቀርም::

ሙሴ ቤዛ በተባለበት መጽሐፍ ቅዱስ እያመኑ ድንግል ማርያም ቤዛ አትባልም ላሉት ጳጳስ ቅዱስ ሲኖዶስ ቤዛ ሲሆናቸው ማየት አንፈልግም:: ጠንከር ያለ ቀኖናዊ እርምጃ እንጠብቃለን::

ርጉመ ይኩን ዘይረግመኪ
ወቡሩከ ይኩን ዘይባርከኪ
ነገራተ ክልዔ ኢይርሳዕ ልብኪ

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ገሊላ ፳ኤል

ሚያዝያ 15 2017 ዓ.ም.

ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት፣ ቅድስት ድንግል ማርያም "ቤዛ" እንደሆነች የሚነገርበት ምክንያት ከክርስቶስ ልደት ጋር በተያያዘ ነው። እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆኖ እንዲወለድ ቅድስት ድንግል ማርያም ተስማምታ ማኅፀኗን በፈቃደኝነት በመስጠት ለሰው ልጆች ድኅነት መሠረት ስለሆነች ነው።

ይህ ማለት ግን እርሷ ራሷ ኃጢአትን የምትሰርይ አምላክ እንደሆነች አይደለም። ይልቁንም እግዚአብሔር ሰው ሆኖ በመወለድ ሰውን ከኃጢአት ባርነት ነፃ ለማውጣት በተጠቀመበት መንገድ ላይ ወሳኝ ሚና ተጫውታለች። በዚህ ምክንያት፣ እንደ ክብርት የምትታይ እና "የመዳኛችን እናት" ተብላ የምትጠራው ለዚህ ነው።

በአጭሩ፣ ቅድስት ድንግል ማርያም "ቤዛ" የምትባለው ኃጢአትን ስለሰረየች ሳይሆን፣ ቤዛ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲወለድ ስለፈቀደች እና በዚህም ለሰው ልጆች ድኅነት መንገድ ስለከፈተች ነው።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ጥያቄዎ
1. ስራ የለኝም እና ምን ሠርቼ የተሻለ ገቢ ላግኝ? ከሆነ
2. ስራ አለኝ ግን በማገኘው ደሞዝ ብቻ ኑሮ ውድነቱን መቋቋም አልቻልኩም እና እንዴት ተጨማሪ ገቢ ላግኝ? ከሆነ
3. ተማሪ ነኝ ግን ከትምህርቴ ጎን ለጎን ቢዝነስ በመስራት ለነገዬ ህይወት የሚሆን ገቢ እንዴት ማግኘት እችላለው? ከሆነ ለዚህ ሁሉ መልስ እኛጋ ያገኛሉ።
እንዲሁም እራሳችሁን በሥልጠና ማሳደግ የምትፈልጉ ሰዎች
🥰 ፍላጎትዎ ከሆነ
👉 1. ስም
👉 2. ስልክ ቁጥር
👉 3. አድራሻ (ከተማ) በቴሌግራም ይላኩልን ወይም ይደውሉልን!

✍️  ምንም አይነት የስራ ልምድ አይጠይቅም።

ስ.ቁ 👉 ☎️   +251969263876
@widase
@widase
ይደውሉልን
ዛሬውኑ  ይመዝገቡ!

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ቤዛነሽ ብልሽ ቃልያንሰኛልና እስኪ ምን ልበልሽና ውሰጤ ይርካ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

Yelkut mikniyat wede Hager sibketchew Nan isun saymetu biftna ahun yalew nager wede gexer yalut abiyate betekiristiyan mn lay endalech teqik keza bewahal mn aynet abat ende honu tiredale keza bewahal yefelekew neger malet tichilale.

Hulem ye petros tarik maseb alebn

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

"ድንግል ሆይ አንቺን የሰደበ ሰው እንዴት ይኖራል " አይኖርም እንጂ ምክንያቱም በልጅሽ የፍርድ መፅሐፍ ላይ እናት አባቱን የሰደበ ሰው ይሙት ይላል የጌታን እናት ሰድቦ እንዴት ይኖራል።

#አባ ፅጌ ድንግል

ለመቀላቀል 👉 @ortodoxtewahedo

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ለምንድነው የእምነት አርበኛ ያልካቸው ያንን ሰው ?

የሰጠኸው ጥቅስ ደግሞ የማይገናኝ ነው ። የሀይማኖትን ነገር ያጠመመን ሰው ለተናገረ ሰው ለምን እንዲህ አልክ ብለህ መናገርህ ። አንተም ከሚያጣምምሙት አንዱ መሆንህን ይመሠክራል

መልስ ስኪ
ለምንድነው የእምነት አርበኛ ያልካቸው ያንን ሰው ?

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ቤተክርስትያን በደንብ መመርመር ነው ያለባት አስተምሕሮታችው ሁሉ የ መናፍቃን ነው ኦርቶዶክስ ቤክርስትያን የጌታችን እና መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት እና የድንግል ማርያም ቤዛነት አንድ ነው ብላ ስብካ አታቅም

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

Selam beteseboch endet aderachu kalschegerkugn metsehaf qedus betlkulegn ke yiqerta gar

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

🥀ዐርብ #ቤተ ክርስቲያን

🥀ዐርብ የ #እግዚአብሔር ቅድስት ማደሪያ በሆነችው ቤተ ክርስቲያን ተሰይማለች፤ ይህም ሁሉም ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የተፈጸመባት ዕለት በመሆኗ ነው፤ ዕለተ ዐርብ፤ የሥራ መከተቻ፤ ምዕራብና መግቢያ በሚሉት ስያሜዎችም ትጠራለች፡፡

🥀በዕለቱ #ጌታችን_መድኃኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ በመልዕልተ #መስቀል ያደረገውን ተአምር በ #መስቀሉ ድኅነትን እንዳሳየ፤ በቀራንዮ የሕንጻዋ መሠረት እንደተተከለላትና ሥጋ መለኮት እንደተቆረሰላት፤ ልጆቿን ከማሕፀነ ዮርዳኖስና ከአብራከ #መንፈስ_ቅዱስ የምትወልድበት ማየ ገቦ እንደፈሰሰላት ተገልጾባታል፤(ኤፍ.፪፥፲፱፤ራዕ.፩፥፮-፰)፡፡
@mary21God

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

mariyam mariyam mriyam
mariyam mariyam mriyam
mariyam mariyam mriyammariyam mariyam mriyam
mariyam mariyam mriyam
mariyam mariyam mriyam

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

እንደምን አላችሁ፣ ወንድሞችና እኅቶች?

በጅማ የምትኖሩ ኦርቶዶክሳውያን (በተለይ ቤተ ክርስቲያን የምትሄዱ፣ የጉባዔ ወይም የሰንበት ትምህርት ቤት አባል የኾናችሁ) እባካችሁን አነጋግሩኝ ፥ ሌላ ታማኝ የሚኾን ሰውም ካለ አገናኙኝ። አንድ የምሰጠው ኃላፊነት አለኝ።

ስለአምላካችን ስም ስትሉ ወሳኝ ነገር በመኾኑ የምትገኙ ካላችሁ አሳውቁኝ።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

አለም "ማየት ማመን ነው"ትለናለች

ቤተክርስቲያናችን ደግሞ"ማመን ማየት ነው"ትለናለች።

ለአለም ጆሮ ከሰጠን የምናየው ካመንን በአለም ጨለማ እንዋጣለን። ተስፋችንን እንነጠቃለን።

ለቤተክርስቲያናችን ጆሮ ከሰጠን ግን እንደዛች የጌታችን የመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ጨርቅ በእምነት ስትነካው ደሟ ቀጥ እንዳለላት ሴት ሀዘናችን ጭንቀታችን ቀጥ ይልልናል።

ያቺ ሴት የምታየውን ብቻ ብታም ደሟ አይቆምም ነበር።ነገርግን እምነትን ስላስቀደመች ደሟ ሲቆም አይታለች።

የእሷን እምነት ለኛም ያድለን🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ይህ ጊዜ ለኦርቶዶክስ እምነት እጅግ ፈታኝ ጊዜ ነው ፈጣሪ ትእግስቱን ያድለን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ቁርአን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ምን ይላል?
ክፍል አንድ

መግቢያ

ክርስቲያኖች ለዘመናት እስልምናን ሲያጠቁባቸው ከነበሩ ነገሮች ቀዳሚው ይህ ነው። ለእኔም ይህ በጣም የምወደው ማስረጃ ነው። ይህንን ከተማራችሁ አንድ ሙስሊም መጽሐፍ ቅዱስ እርስ በራሱ ይጋጫል ማለት አይችልም ፥ መጽሐፍ ቅዱስ ስሕተት አለው ማለት እይችልም ፥ መጽሐፍ ቅዱስ እንደዚህ ዐይነት መጥፎ ነገር አለው ማለት አይችልም ፥ መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዟል ማለት አይችልም ፥ እናንተ እንደሚመቻችሁ አስፉት። ዋነኛው ነጥብ ፥ ልክ አንድ ሙስሊም መጽሐፍ ቅዱስን ሲያጠቃ መሐመድ እና አላህ የሚያወሩትን አያውቁም እያለ ይኾናል። ኹል ጊዜ ደግሞ እደግመዋለሁ መሐመድ በሕይወት የተሳሳተው ትልቅ ስሕተት ቢኖር መጽሐፍ ቅዱስ ትክክለኛ ነው ብሎ ማረጋገጡ ነው። ከዚያ ቀጥሎ የተሳሳተው ትልቅ ስሕተት ቢኖር ደግሞ አላህ የክርስትና አስተምህሮ እንዲስፋፋና እስከመጨረሻው (እስከትንሣኤ ዕለት ድረስ) አሸናፊው ኾኖ እንደሚቀጥል ማስተማሩ ነው።

ለምኑም በዚህ ጽሑፍ ውስጥ በአምላኬ በኢየሱስ ከርስቶስ ኀይል፣ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ያለምንም ጥርጥር መሐመድ ያረጋገጠው እኛ አሁን የምንይዘውን መጽሐፍ ቅዱስ እንደኾነ ፥ በሌላ አነጋገር ሙስሊሞች የእኛን መጽሐፍ በየትኛውም መንገድ ማጥቃት እንደማይችሉ አሳያለሁኝ። ከዚያ በኋላ ደግሞ መሐመድ ባለማስተዋልና ባለማወቅ እነዚህን መጻሕፍት ማረጋገጡ ሙሉ ለሙሉ እስልምናን ውሸት እንደሚያደርገውና እስልምና ሊያመልጠው የማይችለው በኹለት በኩል የተሳለ ሰይፍ እንደገጠመው አሳያለሁኝ። ይህ በኹለት በኩል የተሳለ ሰይፍ በተለምዶ The Islamic Dilemma እየተባለ የሚያወቀው ነው።


አሁን በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ምን እያደረኩኝ ነው?
አሁን ይህንን በደንብ እንድትረዱት በክርስቲያንና በብሉይ ኪዳን ልሳያችሁ። አንድ ክርስቲያን ዋነኛ መመሪያው ብሉይ ኪዳን አይደለም ፥ ይልቁንም ሐዲስ ኪዳን ነው። ነገር ግን ብሉይ ኪዳን መመሪያው አይደለም ማለት ብሉይ ኪዳን የሚያስተምራቸውን አስተምህሮዎች እና ብሉይ ኪዳን እንዴት አምላክን እንደሚመለከተው መረዳትና ጥቃት ሲመጣበትም የመከላከል ግዴታ አለበት። ለምን? የሚቀበለው ሐዲስ ኪዳን ውስጥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን ኹለቱም ከአንዱ ከራሱ አምላክ እንደመጡ ስላስተማረ። ስለዚህ ሐዲስ ኪዳንን የሚያምን ሰው ግዴታ ብሉይ ኪዳንም ስለእግዚአብሔር የሚናገራቸውን ነገሮች የመቀበል ግዴታ አለበት።

በብሉይ ኪዳንና በሐዲስ ኪዳን መካከል ቀጥተኛ ግጭት ቢኖር ኖሮ አንድ ክርስቲያን ክርስቲያን ሊኾን አይችልም። ለምን? ይህንን ጥያቄ ያስከትላል ፥ "ብሉይ ኪዳን ነው ወይስ ሐዲስ ኪዳን ነው እዚህ ላይ ልክ?"። "ብሉይ ኪዳን ነው" ካለ ሐዲስ ኪዳንን ካደ ፥ ስለዚህ ክርስቲያን አይደለም ማለት ነው። "ሐዲስ ኪዳን ነው" ካለ ደግሞ "ብሉይ ኪዳን ተሳስቷል" እያለ ስለኾነ ሐዲስ ኪዳን እያረጋገጠና ከአንድ አምላክ ነው የተገኘ እያለ ያለው የተሳሳተ መጽሐፍን ይኾናል። ስለዚህ የተሳሳተ መጽሐፍን "ልክ ነው ፥ ከራሱ አምላክ ነው" ብሎ በማስተማሩ አሁንም ሐዲስ ኪዳን የተሳሳተ መጽሐፍ ኾኖ አሁንም ያ ሰው ከክርስትና ይወጣል። የሚኖረው አማራጭ ብሉይ ኪዳንን ብቻ መከተል ይኾናል።

አሁን ይህ ከገባችሁ ነገሩን ወደ ቁርአን ሳሰፋው በተመሳሳይ ስሌት ቁርአን ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳንን ካረጋገጠ ፥ ያን ጊዜ ሐዲስ ኪዳንና ብሉይ ኪዳን ስለአምላክ የተናገሩትን በሙሉ የመቀበል ግዴታ ሙስሊሞች ይኖርባቸዋል። ብሉይ ኪዳንም ሐዲስ ኪዳንም ከራሱ ከአላህ እንደመጣ የማመንና ከዚያም ደግሞ እነርሱ ስለአምላክ የሚናገሩትን በሙሉ የመቀበል ግዴታ ይኖርባቸዋል። በብሉይ ኪዳን ወይም በሐዲስ ኪዳንና በቁርአን መካከል ልዩነት ካለና መስማማት የማይችሉ ከኾነ አንድ ሰው በየትኛውም መንገድ ቁርአንን ሊቀበል አይችልም። ቅድም እንዳልኩት ተመሳሳይ ጥያቄ ይኖርበታል ፥ "ብሉይ ኪዳን ወይም ሐዲስ ኪዳን ልክ ናቸው ወይስ አይደሉም?" ሙስሊሙ "ልክ ናቸው" ካለ ቀጥታ ከእስልምና ወጣ ማለት ነው። "ልክ አይደሉም" ካለ ደግሞ ቁርአን ያረጋገጠው የተሳሳቱ መጻሕፍትን ነው ፤ ስለዚህ አሁንም የተሳሳቱ መጻሕፍትን በማረጋገጡ ምክንያት ውሸቱን በማረጋገጡ የተሳሳተ መጽሐፍ ነው ፥ ከእስልምና ወጣ ማለት ነው። በኹለቱም በኩል የሚቆርጥ ሰይፍ ማለት ይህ ነው።


አሁን በዚህ ጽሑፍ ውስጥ የማረጋግጠው የሚከተሉትን መሠረታዊ ነጥቦች ይኾናል፡
1. የቁርአን አቋም በቶራህ ላይ፥
1.1. በቁርአንና በአሐዲሥ ውስጥ ቶራህ ምን ማለት ነው?
1.2. ቁርአንና አሐዲሥ ቶራህን ያረጋግጡታል።
2. የቁርአን አቋም በኢንጂል ላይ፥
2.1. በቁርአንና በአሐዲሥ ውስጥ ኢንጂል ምን ማለት ነው?
2.2. ቁርአንና አሐዲሥ ኢንጂልን ያረጋግጡታል።
3. ቁርአንና አሐዲሥ ከመጽሐፍ ቅዱስ መስማማት ይችላሉ?
3.1. አምላክ ልጅ አለው ወይስ የለውም?
3.2. ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ወይስ አይደለም?
3.3. ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሏል ወይስ አልተሰቀለም?
3.4. ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ነው ወይስ አይደለም?
4. ከሙስሊሞች የሚነሡ "መልሶች"፥
4.1. ቁርአንና አሐዲሥ ቶራህን አያረጋግጡትም።
4.2. ቁርአን የሚያረጋግጠው የተወሰኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ብቻ ነው።
4.3. ቁርአን እያረጋገጠ ያለው ጥንታውያኑን ቶራህና ኢንጂል (አሁን ያሉትን አይደለም) ነው።
4.4. ቁርአን በአስተምህሮው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ሊስማማ ስለማይችል ያንን መጽሐፍ እያረጋገጠ ሊኾን አይችልም።
4.5. ቁርአንና አሐዲሥ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ምንም የተለያየ አስተምህሮ የላቸውም።
4.6. ቁርአን መጽሐፍ ቅዱስን ለመቀየርና ሠርዞ እርሱ መሪ ሊኾን የመጣ መጽሐፍ ነው።
5. ማጠቃለያ

ማሳሰቢያ፡ ሌላ ማንሣት ያለብኝ ጉዳይ የሚኖር ከኾነ በመሐል ላይ እያስተካከልኩኝ አስገባለሁኝ። አምላካችን ፈቅዶ ይህ ጽሑፍ በእስልምና ላይ የሚከናወን ቀብር [ጃናዛ] ስለሚኾን በተቻላችሁ ለምታውቋቸው ክርስቲያኖች (በሌሎችም ግሩፖች) እንዲተላለፍ አድርጉ።

✍🏽 Orthodox vs Muslim

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ሲቀጥል ቀለል ስናረገው .......

ቤዛ ማለት ምትክ ነው ....

በሔዋን በኩል ሞት ወደ አለም ገባ
በድንግል ማርያም በኩል ህይወት ክርስቶስ ወደ አለም ገባ ........


በመጀመሪያዋ እናት በሔዋን ምትክ ሆና ለአለሙ መዳን መንገድ ሆነች እናታችን ።

ክርስቶስ ወደ ምድር ሲወርድ ቀድሞ ወደ ድንግል ማርያም መጣ ።

እናም እናታችን የአለም ቤዛ ናት ።


ነይ ነይ እምዬ ማርያም
ቤዛ ነሽ አሉ ለአለም


መሆን ይችላል እንደው የካዱት አባታችን ሮጠው ሳቱ እንጂ መዝሙሩስ የሚለው

ነይ ነይ እምዬ ማርያም
ቤዛ ነው ልጅሽ ለአለም ... ነው።

እናታችንማ የአለም ቤዛ ናት ሰው ለመዳን ክርስቶስ የሰውን ስጋ ና ነፍስ ሲዋሀድ የአለሙን ሰው ሁሉ ስጋ ነፍስ አልነሳም በሁላችን ምትክ የሷን ስጋ እና ነፍስ ተዋሀደ ። ስለ ሁላችን ቤዛ ሆና አምላክ ንፅሂት ሆና ቢያገኛት ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ እኛን ባሮቹን አዳነን ።

የለበሰው የኛን ስጋ የነሳው የኛን የሰው ነፍስ የወሰደው ከድንግል ማርያም ነው ። ስለዚህ ስለዚህ እናታችን ኪዳነምህረት የአለም ቤዛ የአለሙ ምትክ እንላለን ።

እንደው መለኮት ክርስቶስን በመሀጸኗ የተሸከመች ፣ በክንዶቿ የተሸከመችው ፣ ኪሩቤል ሊሸከሙት የማይቻላቸው ሊያዩት አይናቸውን የሚጋርዱትን መለኮት በመሀፀኗ ተሸክማ ፣ ለሰው በማይገባ ምስጢር በድንግልና ወልዳ ፣ በክንዶቿ አዝላ ጡቶቿን አጥብታ ፣ ከውለደት እስከ ሞቱ በተድላ ሳይሆን በሽሽት በስቅለቱም በስቃይ የኖረች እናቱ እንደው ክብሯ እንዴት ያለ ይሆን ?
በሰው ህሊናስ ይታሰባል ? ማን ይሆን የክብሯን ልዕልና በሙላት አውቆት በድፍረት ሊናገር የሚችል ?

የሚገርመው ስለ አምላክ እናትነቷ በምድር ምንም ሳትናገር ቀይ ምንጣፍ ሳይነጠፍላት ፣ እንደ ንጉስ እናት ሳትኖር የኖረች እናቱ ምንኛ ድንቅ ናት 😢 አታሳዝናቹም ? ግን ክብሯስ አይደንቃቹም ?

ሰይጣን የጋለበው ድልብ ክርስቶስን ያከበረ አስመሥሎ በእናቱ ላይ ዘሎ አፍ የሚከፍት ጭንቅላት እንዴት ያለው የቆሻሻ ጥርቅም ቢሆን ነው ? ኧረ ልብ ይስጠን ? ክእናቱ ላይ ውረዱ ።

ደሞ ቤዛ ነች እናታችን ማለታችኝ የክርስቶስን የድህነት ስራ መቃወም አይደለም ይህንን ሳንረዳም አይደለም የሄዋን ምትክ መሆኖን ጌታም ከድንግል ማርያም የነሳውን የኛን ስጋ ለብሶ ማዳኑን መመስከራችን እንጂ ።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ታዲያ መጽሐፍ ቅዱስን አስማምተህ ታነባለህ እንጂ አንዱን እቀበላለሁኝ ፥ አንዱን አልቀበልም ትላለህ?

Читать полностью…
Subscribe to a channel