ortodoxtewahedoo | Unsorted

Telegram-канал ortodoxtewahedoo - ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

3540

ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo

Subscribe to a channel

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ዋናው መሠረታዊ እውነት ይህ ነው፡- እውነተኛ ለውጥና ትንሳኤ የሚመጣው ቤተክርስቲያንን በመክስና በግላዊ የክለሳ አካሄድ ሳይሆን፣ በታማኝ አገልግሎትና የጋራ ሸክምን በመሸከም ነው።

፮. ሸክሙን መሸከም ወይስ ጣትን መቀሰር?
ቤተ ክርስቲያን ዛሬ የምትፈልገው ተጨማሪ ከሳሾችንና በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚተቹትን አይደለም፤ የምትፈልገው የሃቢብ ጊዮርጊስን ዓይነት መንፈስ የተላበሱ ልጆችን ነው። ችግሩን ከማራገብ ይልቅ የመፍትሔው አካል የሚሆኑትን፤ የቤተ ክርስቲያንን ሸክም በትከሻቸው ተሸክመው የክርስቶስን ሕግ የሚፈጽሙትን።

ስለዚህ፣ እያንዳንዱ የበሰለ ኦርቶዶክሳዊ አማኝ ራሱን ሊጠይቅ ይገባል፡- እኔ የቤተ ክርስቲያንን ሸክም አግዤ እየተሸከምኩ ነው? ወይስ በቁስሏ ላይ ጣቴን እየቀሰርኩ፣ የውግዘት ድንጋይ እየወረወርኩ ነው?

የዛሬው ጥሪ፣ ልክ እንደ ሃቢብ ጊዮርጊስ፣ ኃላፊነትን መውሰድ ነው። ይህ ደግሞ በፍቅር፣ በዲሲፕሊን፣ በትሕትናና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስና እርሱ አካሉ በሆነችው ቤተ ክርስቲያኑ ላይ ባለ ጽኑ እምነት የሚከናወን የተቀደሰ ተግባር ነው።

©አቦርሃም ሲሳይ
        
#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ለሃሳብ አስተያየት

@ortodoxtewahedoo

#ወስብሐት_ለእግዚአብሔር

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ብቻህን መሆንን ተለማመድ። ብቻን መሆን የሕይወት ጉዞ አንዱ አካል መሆኑን አስታውስ። ያጀበ ሲበተን ደህና ትሆናለህ።

Cheek my bio
🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ማርያምን ክርስቲያን ወንድሞቼ የሰው ፊት አያሳያቹ ግን ወድጄው አይደለሞ አባቴ ሞቶብኛል እናቴ ታማ ብዙ መድሀኒት ታዞላት ነበር ግን መድሀኒቱ ወደ 45000ብር ይደርሳል እኔ የዩንቨርሲቲ ተማሪ ነኝ እናቴ ገጠር ናት በዚህ ከቀጠለች መሞቷ ነው እግዛብሄርን እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም ሚያግዘኝ ምንም ሰው የለም በአላህ አቅም ያላቹ ተባበሩኝ የሌላቹ በጸሎት አግዙኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

#ከስንክሳር_ገጾች አንድ ቅዱስ - ሰኔ 24

ቅዱስ ሙሴ ጸሊም (ጥቁሩ ሙሴ)


ቅዱሱ ሰው በትውልዱ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ያደገውም እዚሁ ሃገራችን ውስጥ እንደሆነ ይታመናል። ገና በወጣትነቱ ሃገር የሚያሸብር ሽፍታ ነበር። ሙሴ ጸሊም ወደ ግብጽ የሔደበት ምክንያት በግልጽ ባይታወቅም መምለክያነ ጣዖት (ፀሐይን ከሚያመልኩ ሰዎች) ጋር ይኖር ስለ ነበር ምናልባት እነርሱ ወስደውት ሊሆን ይችላል።

ቅዱስ ሙሴ በምድረ ግብጽም በኃይለኝነቱ ምክንያት የሚደፍረው አልነበረም። ፀሐይን ያመልካል። እንደ ፈለገ ቀምቶ ይበላል። ያሻውን ሰው ይደበድባል። ነገር ግን በሕሊናው ስለ እውነተኛው አምላክ ይመራመር ነበርና አንድ ቀን ፀሐይን "አምላክ ከሆንሽ አናግሪኝ?" አላት። እርሷ ፍጡር ናትና ዝም አለችው።

ቅዱስ ሙሴ ምንም አስቸጋሪ ሰው ቢሆንም ፈጣሪን መፈለጉን ግን ቀጥሏልና አንድ ቀን ተሳካለት። መልካም ክርስቲያኖችን አግኝቶ ወደ ገዳመ አስቄጥስ ቢሔድ በዛ ያሉ መነኮሳት ወደ እውነት እንደሚመሩት ነገሩት። እርሱም ሰይፉን እንደታጠቀ ወደ ገዳም ገባ። መነኮሳቱ ፈርተውት ሲሸሹ ታላቁ አባ ኤስድሮስ ግን ተቀብለው አሳረፉት።

"ምን ፈለግህ ልጄ?" አሉት። "እውነተኛውን አምላክ ፊት ለፊት ማየት እፈልጋለሁ።" የሙሴ ጸሊም መልስ ነበር። አባ ኤስድሮስም "የማዝዝህን ሁሉ ካደረግህ ታየዋለህ።" ብለው ወደ መነኮሳት አለቃ ቅዱስ መቃርስ ታላቁ ወሰዱት።

መቃሬም ክርስትናን አስተምረው አጠመቁትና ለአባ ኤስድሮስ መለሱላቸው።

ከዚህ ጊዜ በኋላ ነበር የአባ ሙሴ ጸሊም ሕይወት ፍጹም የተለወጠው። በጻድቁ እጅ ምንኩስናን ተቀብሎ ይጋደል ጀመር። በጠባቧ በር ይገባ ዘንድ ወዷልና ያ በሽፍትነት የሞላ አካሉን በገድል አረገፈው። ከቁመቱ በቀር ከአካሉ አልተረፈለትም። ወገቡን በአጭር ታጥቆ መነኮሳትን አገለገለ። አጋንንት በቀደመ ሕይወቱ በሕልም አንዳንዴም በአካል እየመጡ ይፈትኑት ነበር።

እንዳልቻሉት ሲረዱ ተሰብስበው መጥተው በእሳት አለንጋ ገርፈው አቆሳስለውት ሔዱ። እርሱ ግን ታገሰ። በበርሐ ለሚኖሩ አበው መነኮሳት ሁሉ ብርሃን በሆነ ሕይወቱ ሞገስ ሆነላቸው። ለኃጥአን ደግሞ መጽናኛ ሆነ።

በየበርሐው ያሉ አበው ብቻ ሳይሆነ ዓለማውያን መኳንንት ሳይቀሩ ሊያዩት ይመኙ ነበር። እርሱ ግን ራሱን "አንተ ጥቁር ባሪያ ስለ ኃጢአትህ አልቅስ" እያለ ይገስጽ፥ ከውዳሴ ከንቱም ይርቅ ነበር። ከቆይታ በኋላም በመነኮሳት ላይ እረኛ (አበ ምኔት) ሆኖ ተሾመ። እንደሚገባም አገለገለ። የበርካቶችን ሕይወት ጨው በሆነ ሕይወቱና ምክሩ አጣፍጦ፥ ድርሳናትንም ደርሶ እያረጀ ሔደ።

ከቁመቱ መርዘም የጽሕሙ ነጭነትና አወራረዱን ያዩ ሁሉ ሲያዩት ያደንቁት ነበር። በመጨረሻም በ375 ዓ/ም በርበረሮች (አሕዛብ) ገዳመ አስቄጥስን ሲያጠፉ ሌሎች መነኮሳት ሸሹ። እርሱ ግን አልሸሽም ብሎ ከ7 ደቀ መዛሙርቱ ጋር በዚህች ቀን ተሰይፎ በሰማዕትነት አልፏል። ቅዱስ ሙሴ ጸሊምን ለርስቱ ያበቃ ጌታ ለእኛም ዕድሜ ለንስሐ፥ ለዘመን ለፍስሐን አይንሳን። ከበረከቱም ፈጣሪው ያድለን።

ሰኔ 24 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት

1. ቅዱስ አባ ሙሴ ጸሊም (ኢትዮዽያዊ)
2. 7ቱ ቅዱሳን መነኮሳት (ደቀ መዛሙርቱ)
3. አባ ኤስድሮስ ታላቁ
ወርኃዊ በዓላት

1፡ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት
2፡ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
3፡ ቅዱስ ቶማስ ዘመርዓስ
4፡ ቅዱስ አጋቢጦስ
5፡ ቅዱስ አብላርዮስ
6፡ አቡነ ዘዮሐንስ ዘክብራን
7፡ ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

የዋጋ ጭማሪ 🔥🔥🔥🔥

2023 group ያላችሁ በአሪፍ ዋጋ አየገዛን ነው ያላቹን group እኛ ጋር ይዛቹ ኑ።✨✨

Dm fast ዋጋው ስለሚቀንስ ይፍጠኑ ።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

++ሐራሩኤል ጭርዋቅ++

ጥበብን የለበሳት ጠቢብ ሰሎሞን ለራሱ ሐራሩኤል ጭርዋቅ የሚል ስመ አምላክ የሰፈረበት ቀለበት ነበረው። ትእምርተ መንግሥቱ ግርማ ሞገሱ እሱ ነው ከሴት ሲደርስ አንበሳ መደብ ሲወጣ ቀለበቱን አውልቆ ከዙፋኑ ላይ ያኖረው ነበር። በአንድ ወቅት አንበሳ መደብ ደርሱ ሲመጣ ሰይጣን ለምቀኝነት አያርፍምና ቀለበቱን ከዙፋኑ ማንሳት ባይቻለው ከነዙፋኑ ጠቅሎ ባሕር ላይ ጣለው ሰሎሞን ሲመለስ ዙፋን ቤቱ ከለከለው የንግሥናውን ምልክት ግርማ ሞገሱን አጥቷልና ጎስቋላ ሆነ። ከዚህ በኋላ በገዛ ከተማው ሁለት ሳምንት ለምኗል ሰይጣን የሰው ልቡና አጽንቶበት የሚሰጠው አጥቶ ከመሠግራነ ዓሳ ሄዶ ስመ እግዚአብሔር ጠራባቸው ከመሀከላቸው አንዱም ይህ ዘብዛባ ብሎ የሞተ አሳ ጣለለት ሆድ እቃውን አውጥቶ ለመመገብ ቢቀደው ቀለበቱን አገኘ ቀለበቱን እንዳገኘ ግርማ ሞገሱ ከነክብሩ ተመለሰለት። በሰይጣን የተነጠቀው መንግሥቱ ተመለሰ ብዙዎቹም ሰሎሞን መሆነን ሲያውቁ ንጉሥን ከዚህ ምን አመጣው ብለው ከበቡት ቡሀላም መርበበተ ሰሎሞን የሚባል ስመ አምላክ አትሞ ቀብሮታል።ሰሎሞንን እዚህ ያደረሰው ምንድነው ቢሉ ከዕለታት በአንዳቸው የተራበ ሰው ስመ እግዚአብሔር እየጠራ ሲለምነው ይህ ሰው ምን ሆኗል አለ ተርቦ ነው ቢሉት ረኀብ ምንድነው ብሎ ነበርና የረኀብን ጽናት ሊያሳየው ይህ ተፈጸመበት።>>{ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ}

👇👇👇👇👇

የሰሎሞን መንግሥት እና ንግሥና በቀለበት ምክንያት እንደተመለስ በአዳም የሄድ አንድም ያጣነው ልጅነት እንደ ቃልህ ይደረግልኝ በሚለው የእምነት ቃሏ በእርሷ ተመልሱልናልና መርበብት ሰሎሞን ተብሎ የታተመበት ሐሩራኤል ጭርዋቅ የሚል ስመ አምላክ የተጻፈባት የሰሎሞን ቀለበት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት እንላለን።

የሰው ልጅ በጥንት መርገም ተይዞ በነበረበት ዘመን በንጽህናና በቅድስና አጊጣ በምክረ ከይሲ በአዳም ስህተት ያጣነውን ልጅነት ያገኘንባት ለእርሷ ለሰው እንዲረዳ መሰልንላት አንጂ ከሰሎሞን ቀለበት በብዙ ትልቃለች።

በረከቷ ምልጃዋና ጸሎቷ አይለየን

ዲ/ን ሞገስ አብረሃም

ሰኔ 23 የንጉሥ ዳዊት ልጅ ጠቢቡ ሰለሞን ያረፈበት ቀን ነው ::
             
#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ለሃሳብ አስተያየት

@ortodoxtewahedoo

#ወስብሐት_ለእግዚአብሔር

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ብቻህን መሆንን ተለማመድ። ብቻን መሆን የሕይወት ጉዞ አንዱ አካል መሆኑን አስታውስ። ያጀበ ሲበተን ደህና ትሆናለህ።

Cheek my bio
🙏🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ተባበሩኝ ወንድሞቸ በማርያም በናታቹ ለእራት የሚሆን እንጀራ መግዣ ተባበሩኝ ወንድሞቸ በማርያም እንጀራ መግዣ ተባበሩኝ ቤተሰብ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

በመልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ እና በቀሲስ ሄኖክ ወ/ማርያም!

#_በካናዳ_በካልጋሪ_ከተማ!

ሸር በማድረግ መልእክቱን አዳርሱ!

ተወዳጆች ሆይ በ July 11, 12, እና 13 አርብ ቅዳሜ እና እሑዱ በቶሮንቶ ያለኝን ጉባኤ ካበቃሁ በኋላ፤ ለሁለት ሳምንታት July 18, 19, እና 20 አርብ ቅዳሜ እና እሑድ፤ እንዲሁም በሳምንቱ July 25, 26, 27, አርብ ቅዳሜ እና እሑዱ ከመልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንዱሙ ጋር በአንድ ላይ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ይኖረናል።

በተለይ ውጭ ሀገር ያላችሁ እሳቸው እና እኔን በአንድ ላይ እንድናገለግላችሁ ጉጉት እና ፍላጎት ያላችሁ ብዙዎች ናችሁ። የእኛም የእናንተም ሐሳብ በእግዚአብሔር ቸርነት፣ በድንግል ማርያም ጸሎት ተሳክቶ፣ በአንድ ላይ ልናገለግላችሁ ዝግጁ ነን።

ወለላይቱ እመቤት እቅፍ ድግፍ አድራጋ በሰላም ሁላችንንም በእለተ ቀኑ ታገናኘን!

"ሥራቸውም አንድ ስለነበር .. በአንድ ላይ ሠሩ" የሐዋ. ሥራ 18፥3

ሴኔ 23-10-17 ዓ.ም

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ወንድሞቸ ድረሱልኝ በናታቹ ምንም ምሳ ምንበላው ነገር የለንም እረ ድረሱልኝ ወገን በማርያም ልለምናቹ ተባበሩኝ ድረሱልኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ቤተሰብ🚫 ⚠️ 2016-2022 ግሩፕ🚫


ለጊዜው መግዛት ያቆምን ሲሆን 2023 ብቻ እየገዛን ነው መሸጥ የምፈልጉ inbox me 2023 ሊያቆምም ይችላል ፍጠኑ

☑️መጀመርያ owner ቢሆንም የኛ ግን proof አለን so አያሳስብም


INBOX ME

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ወንድሞቸ ድረሱልኝ በናታቹ ምንም ምሳ ምንበላው ነገር የለንም እረ ድረሱልኝ ወገን በማርያም ልለምናቹ ተባበሩኝ ድረሱልኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ተባበሩኝ በማርያም በናታቹ ወንድሞቸ ያላችሁን እርዱኝ ድረሱልኝ በናታቹ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

መቀሌ ከእናቴ ጋር ነው ምኖረው እና ታናሽ የ 11 አመት ወንድም አለኝ የቤት ኪራይ ደሞ 2500 ነው ምንከፍለው እናቴ ምግብ ቤት ነበር ተቀጥራ ምሰራው እና በጦርነት ምክንያት ቅነሳ ተደርጎ ተቀነሰች እና ሌላ ስራ ደሞ አጣች አባቴ ደሞ በሂወት አሁን የለም  በጣም ነው የተቸገርነው ማርያምን ወንድሞቸ ምንም የምንበላው ነገር የለንም ያቅማችሁን የቻላቹትን ተባበሩን 🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ተባበሩኝ በማርያም በናታቹ ወንድሞቸ ያላችሁን እርዱኝ ድረሱልኝ በናታቹ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ሃቢብ ጊዮርጊስ ግን ቤተ ክርስቲያንን አልከሰሰም፤ ሸክሟን ተሸከመ እንጂ።

፩. የዘመኑ ታሪካዊ ቀውስና የቤተ ክርስቲያን ፈተና

በዐሥራ ዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን መገባደጃና በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ ላይ፣ የግብጽ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ እጅግ ውስብስብ ከሆኑት ፈተናዎች እያስተናገደች ነበር። ቀውሱ የውጭ ጫና ብቻ ሳይሆን፣ ከውስጥ የመነጨና የቤተ ክርስቲያኒቱን ሕልውና የሚፈታተን ነበር። ይህ ድክመት በአስተዳደር መላሸቅ፣ በመልካም አስተዳደር እጦት፣ በሙስናና በአንዳንድ አገልጋዮች የሥነ ምግባር ውድቀት ተገልጧል። ከዚህም በላይ፣ የትምህርተ ሃይማኖት ዕውቀት በእጅጉ ተዳክሞ፣ የመንፈሳዊ አገልግሎት ጥራትና ስፋት በእጅጉ ቀንሶ ነበር።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣ የዚያን ዘመን አሳሳቢ ገጽታ ሲመሰክሩ እንዲህ በማለት ሁኔታውን ያጠቃልሉታል፡-

“በሃያኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ፣ ስብከቶች ደረቅና ሕይወት አልባ ነበሩ፤ መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች ከሞላ ጎደል አልነበሩም፤ ድንቁርና በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ፣ እንዲያውም በቀሳውስቱ መካከል እንኳ ሰፍኖ ነበር።”

ይህ ምስክርነት እንደሚያሳየው፣ ችግሩ የገጸ-ድካም ጉዳይ አልነበረም። ይልቁንም፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮና የአደረጃጀት መሠረት ያናጋ፣ ብዙዎችን ተስፋ ሊያስቆርጥና ለዓመፅ ወይም ለመለያየት ሊዳርግ የሚችል ጥልቅ መንፈሳዊና መዋቅራዊ ቀውስ ነበር። እንዲህ ባለ ከባድ ወቅት፣ የአንድ አማኝ ቤተ ክርስቲያናዊ ንቃተ ህሊና (ecclesiological consciousness) እና ታማኝነት በእጅጉ ይፈተናል።

፪. የዲያቆን ሃቢብ ጊዮርጊስ መነሣትና የመስዋዕትነት መንገድ
በዚህ መንፈሳዊ ጨለማ ውስጥ ነበር ሃቢብ ጊዮርጊስ የተባለው የብርሃን ሰው የተነሳው። እርሱ በቤተ ክርስቲያን ያደገና ዲያቆን እንደመሆኑ፣ የችግሮቹን ስፋትና ጥልቀት ከውስጥ ሆኖ ተመልክቷል። የቤተ ክርስቲያኒቱን የአስተዳደር ድክመት፣ የአገልጋዮቿን የዕውቀት ማነስና የሕዝቡን መንፈሳዊ ጥማት ተገንዝቧል። ነገር ግን፣ እንደ ብዙዎቹ፣ ጣቱን ለመቀሰር፣ ለማሳጣትና ለማጣጣል፣ የውግዘት ድምፅን ለማሰማት ወይንም በራሱ አካሄድ የቤተክርስቲያኒቷን አካሄድ ልከልስ ማለትን አልመረጠም። ይልቁንም፣ በታማኝ አገልግሎትና ሸክምን በመሸከም ለችግሩ ተግባራዊ ምላሽ ሰጠ። መንገዱ የክስ ሳይሆን የመስዋዕትነት ነበር፤ ይህም በገላትያ 6፡2 ላይ ያለውን “የአንዱን ሸክም አንዱ ይሸከም፣ እንዲሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ” የሚለውን ሐዋርያዊ ትዕዛዝ ሕያው ምስክርነት ነው።

ገና ከወጣትነቱ ጀምሮ ለትምህርት በነበረው ጥልቅ ፍቅር፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን ቀጣይ ትውልድ የማነጽ ኃላፊነት በራሱ ላይ ጫነ። የሰንበት ትምህርት ቤቶችን ንቅናቄ በመላ ሀገሪቱ በማደራጀት፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናትና ወጣቶች የኦርቶዶክሳዊት እምነታቸውን እንዲያውቁና እንዲኖሩባት መሠረት ጣለ። በካይሮ ሥነ-መለኮታዊ ኮሌጅ ውስጥ በአካዳሚክ ዲንነትና በመምህርነት ሲያገለግል፣ ዕውቀትና መንፈሳዊነት የተዋሐደላቸውን አገልጋዮች አፈራ። ድርጊቱ ሁሉ ይመነጭ የነበረው፣ ቤተ ክርስቲያንን በአስተዳደራዊ ድክመቶቿ ውስጥ እያየ እንኳ፣ የማይነቀንቅ የክርስቶስ አካልና የድኅነት ታቦት መሆኗን ካመነበት ጥልቅ ሥነ-መለኮታዊ እምነት ነበር።

ለዚህም ነው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣ የአንድን ሰው ታማኝ አገልግሎት ፍሬያማነት ሲመሰክሩ፣ እንዲህ ያሉት፡-

“የሰንበት ትምህርት ቤት ንቅናቄ ከሃቢብ ጊዮርጊስ በቀር ሌላ ፍሬ ባያፈራ ኖሮ እንኳ፣ እርሱ ብቻ በቂ ነበር።”

፫. የመዋቅር ድክመትን ከሃይማኖት ስህተት መለየት
የሃቢብ ጊዮርጊስ ጥበብና ሥነ-መለኮታዊ ልሕቀት ከሁሉ በላይ የሚገለጠው፣ በዘመኑ የነበረውን የመዋቅር ድክመት ከቤተ ክርስቲያን ንጽሕተ ሃይማኖት ጋር ባለማደባለቁ ነው። ቤተ ክርስቲያን በትምህርተ መለኮቷ ኑፋቄን ታስተምራለች ብሎ አንድም ቀን አልከሰሰም። ሥርዓቷን አላጣጣለም፤ ቀኖናዎቿንና ይትባሕሎቿን "ካልከለስኩ" አላለም። ችግሩ ያለው በሐዋርያት በኩል በተሰጠችው የቀናች እምነት ላይ ሳይሆን፣ ያችን እምነት በሚያገለግሉና በሚያስተዳድሩ ሰዎች ላይ በሚታየው ድካም እንደሆነ በሚገባ ተረድቶ ነበር።
ይህ መረዳት፣ ቤተ ክርስቲያን መለኮታዊ-ሰብዓዊ (Theanthropic) ተቋም መሆኗን ከመቀበል ይመነጫል።

እርሷ፣ እንደ ክርስቶስ አካል፣ በመለኮታዊ ተፈጥሮዋ ቅድስት፣ ፍጽምትና ከስህተት የጸዳች ናት፤ ነገር ግን በውስጧ የሚያገለግሉት ሰዎች የሰብዓዊ ድካም ተገዢዎች ናቸው። ቅዱሳን አባቶች ይህንን ልዩነት በሚገባ አስተምረዋል። ለምሳሌ፣ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የክህነትን ቅድስናና የአገልጋዩን ግላዊ ድካም ሲለይ፣ የክህነቱ ኃይል የሚመነጨው ከሰውየው ማንነት ሳይሆን ከክርስቶስ ሹመት መሆኑን ያስረዳል። ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያም ንስጥሮስን የታገለው፣ የአንጾኪያን ቤተ ክርስቲያን መዋቅር ለመናድ ሳይሆን የተሳሳተውን የሃይማኖት ትምህርት ለማረም ነበር።

ስለሆነም፣ የሃቢብ ጊዮርጊስ መፍትሔ ከቤተ ክርስቲያን ውጭ አዲስ ሥርዓት መመሥረት ሳይሆን፣ በውስጧ በመሆን፣ በትሕትናና በመታዘዝ፣ ያንን ሰብዓዊ ድካም መፈወስና ማነጽ ነበር። ሥራው ሁሉ የሚያሳየው ይህንን ነው፡- በገዛ አረዳዱ "የተበላሸውን" ብሎ የገመተውን የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ለማረም አልሞከረም፤ ይልቁንም ያንን ያልተበረዘ ትምህርት ለተራበው ሕዝብ ለማድረስ ራሱን አሳልፎ ሰጠ።

፬. ትምህርቱ ለዛሬው ትውልድ፡- የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ተዛምዶ

ይህ የታሪክ ትምህርት በዘመናችን ላለችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥልቅና አስቸኳይ መልእክት አለው። ዛሬ በርካታ ምእመናን በአስተዳደራዊ ብልሽቶች፣ በመንፈሳዊ አመራር ድክመትና በአንዳንድ አገልጋዮች ሥነ ምግባር ጉድለት የተነሣ በብስጭትና በቅሬታ ተሞልተዋል። ይህ ስሜት መነሻው ቅን ሊሆን ይችላል።

ችግሩ ያለው ለዚህ ስሜት በሚሰጠው ምላሽ ላይ ነው። ብዙዎች፣ ልክ በሃቢብ ጊዮርጊስ ዘመን እንደነበሩት ተቺዎች፣ መላዋን ቤተ ክርስቲያንን ይወቅሳሉ፤ ሐዋርያዊ ትውፊቷን ይጠራጠራሉ፤ አልፎ ተርፎም በግል አስተያየታቸውና ፍልስፍናቸው ያንን ትውፊት ለመተካት ይዳዳሉ። ከዚህም የከፋው፣ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትይዩ መዋቅሮችንና ርዕዮተ ዓለሞችን ለመገንባት መሞከር ነው፤ ይህም አንድነቷንና ሐዋርያዊ ሥርዓቷን በእጅጉ ይጎዳል። ይህ አካሄድ፣ የቅዱስ ኢግናጥዮስ ዘአንጾኪያ "ከኤጲስ ቆጶሱ ውጭ ምንም ነገር አታድርጉ" የሚለውን ሐዋርያዊ መመሪያ የሚጻረር ነው።

፭. ኦርቶዶክሳዊው የማነጽ መንገድ፡-
ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ ቤተ ክርስቲያንን የምትረዳበትና የማነጽ አካሄዷ ግልጽ ነው። ቅዱስ ጳውሎስ በኤፌሶን 4፡11–13 ላይ፣ ክርስቶስ ራሱ ለቤተ ክርስቲያኑ "ሐዋርያትንና ነቢያትን፣ ወንጌላውያንንም፣ እረኞችንና አስተማሪዎችንም" የሰጠው፣ "ቅዱሳን … ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ፣ ለክርስቶስም አካል ሕንጻ" እንደሆነ ያስረዳል። መዋቅርና ሥርዓት የተሰጠው ለማነጽ እንጂ ለመበታተን አይደለም።

የማረምና የማነጽ ሥራ እንዴት መከናወን እንዳለበትም መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስቀምጣል። በይሁዳ መልእክት 1፡22 ላይ "አንዳንዶችንም በምትለዩበት ጊዜ፣ ምሕረት አድርጉላቸው፤ ሌሎችን ግን ከእሳት እየነጠቃችሁ በፍርሃት አድኗቸው" ይላል። ይህ ቃል፣ ችግሮችን የምንቀርብበት መንገድ በጥበብና በልዩነት መሆን እንዳለበት ያስተምራል እንጂ ሁሉን በአንድ ላይ የመውቀስ አካሄድን አይደግፍም።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ስለዚህ የተለያዩ ቻናሎች ሄደህ አንብብ ስማ፥

@nooralmassih
@enibakom_apologetics

ለምሳሌ ሞክራቸው ፥ ሌሎችንም ቻናሎች ተመልከታቸው።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

የዋጋ ጭማሪ 🔥🔥🔥🔥

2023 group ያላችሁ በአሪፍ ዋጋ አየገዛን ነው ያላቹን group እኛ ጋር ይዛቹ ኑ።✨✨

Dm fast ዋጋው ስለሚቀንስ ይፍጠኑ ።

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ሰኔ 24 ታላቁ ፃድቅ አባ ሙሴ ጸሊም አመታዊ በዓላቸው ነው በሰማዕትነት ያረፉበት እለት ነው በረከታቸው ትድረሰን

@mekermuse
@mekermuse

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

             
#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ለሃሳብ አስተያየት

@ortodoxtewahedoo

#ወስብሐት_ለእግዚአብሔር

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

መቀሌ ከእናቴ ጋር ነው ምኖረው እና ታናሽ የ 11 አመት ወንድም አለኝ የቤት ኪራይ ደሞ 2500 ነው ምንከፍለው እናቴ ምግብ ቤት ነበር ተቀጥራ ምሰራው እና በጦርነት ምክንያት ቅነሳ ተደርጎ ተቀነሰች እና ሌላ ስራ ደሞ አጣች አባቴ ደሞ በሂወት አሁን የለም  በጣም ነው የተቸገርነው ማርያምን ወንድሞቸ ምንም የምንበላው ነገር የለንም ያቅማችሁን የቻላቹትን ተባበሩን 🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ተባበሩኝ ወንድሞቸ በማርያም በናታቹ ለእራት የሚሆን እንጀራ መግዣ ተባበሩኝ ወንድሞቸ በማርያም እንጀራ መግዣ ተባበሩኝ ቤተሰብ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ራብ ላይ ነው ያለሁት ወንድሞቸ በማርያም ተባበሩኝ 10 ትሁን 20 እርዱኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ራብ ላይ ነው ያለሁት ወንድሞቸ በማርያም ተባበሩኝ 10 ትሁን 20 እርዱኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

መቀሌ ከእናቴ ጋር ነው ምኖረው እና ታናሽ የ 11 አመት ወንድም አለኝ የቤት ኪራይ ደሞ 2500 ነው ምንከፍለው እናቴ ምግብ ቤት ነበር ተቀጥራ ምሰራው እና በጦርነት ምክንያት ቅነሳ ተደርጎ ተቀነሰች እና ሌላ ስራ ደሞ አጣች አባቴ ደሞ በሂወት አሁን የለም  በጣም ነው የተቸገርነው ማርያምን ወንድሞቸ ምንም የምንበላው ነገር የለንም ያቅማችሁን የቻላቹትን ተባበሩን 🙏🙏

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

ራብ ላይ ነው ያለሁት ወንድሞቸ በማርያም ተባበሩኝ 10 ትሁን 20 እርዱኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

እረ ወንድሞቸ በማርያም ተባበሩኝ ድረሱልኝ ምንም ምበላው ነገር የለኝም ያቅማችሁን የቻላቹትን አግዙኝ ቤተሰብ ተባበሪኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

10 ትሁን 20 ተባበሩኝ ያላችሁን ያቅማችሁን ወንድሞቸ ተባበሩኝ በናታቱ በማርያም እርዱኝ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

#ከስንክሳር_ገጾች አንድ ቅዱስ - ሰኔ 23

አባ ኖብ


ዳግመኛ በዚህ ቀን ታላቁ ሰማዕት አባ ኖብ አርፏል። በዚህ ስም የሚጠሩ ብዙ ቅዱሳን ቢኖሩም ዋናው ይኼው ቅዱስ ነው።

አባ ኖብ እንደ ገዳማውያን በበርሐ የተጋደለ፥ እንደ ሊቃውንት መጻሕፍትን ያመሰጠረ፥ በተለይ ደግሞ በዘመነ ሰማዕታት ጭንቅ ጭንቅ መከራዎችን የተቀበለ አባት ነው። ስለ ገድሉ ብዛት ኃያል ሰማዕት አንገቱን ስላልተቆረጠም ሰማዕት ዘእንበለ ደም ይባላል። ዘመነ ሰማዕታትን ካለፉ 72ቱ ከዋክብትም አንዱ ነው። ከመፍቀሬ ጥበብ ቅዱስ ሰሎሞን፥ ከኃያሉ ሰማዕት አባ ኖብ በረከትን አምላካችን ይክፈለን።

ሰኔ 23 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት

1. ነቢየ ጽድቅ ቅዱስ ሰሎሞን (ንጉሠ እሥራኤል)
2. ቅዱስ አባ ኖብ (ሰማዕት ወጻድቅ)
3. ቅዱሳን መርቆሬዎስ፥ ፊልዾስና ቶማስ (ሰማዕታት)
ወርኃዊ በዓላት

1፡ ቅዱስ ዳዊት ልበ አምላክ
2፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት
3፡ ቅዱስ ጢሞቴዎስ ገዳማዊ
4፡ አባ ሳሙኤል
5፡ አባ ስምዖን
6፡ አባ ገብርኤል
7፡ ቅዱስ ዳንኤል ነቢይ

Читать полностью…

ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ የመወያያ ግሩፕ

10 ትሁን 20 ተባበሩኝ ያላችሁን ያቅማችሁን ወንድሞቸ ተባበሩኝ በናታቱ በማርያም እርዱኝ

Читать полностью…
Subscribe to a channel