ለኢትዮጵያዊያን የሚያስፈልጉ ስድስቱ “መ” ዎች:-
1) መወያየት- ችግሮችን ከግጭት ይልቅ በውይይት መፍታት
2) መትከል- ከችግኝ ባሻገር ለኢትዮጵያ የሚበጁ ተቋማትን በመትከል ሀገርን ማጽናት
3) መታደስ- እሳቤዎቻችንና አኗኗራችንን ወቅቱን በዋጀ መልኩ ማደስ
4) መሰብሰብ- ግብርን ጨምሮ ለህዝብ ጥቅም የሚውሉ ገቢዎችን መሰብሰብ
5) መነጠል- ከክፉ ሃሳብን፣ ከዘረኝነት እና ከሰፈርተኝነትን መነጠል
6) መዘጋጀት- አሁናዊ ሁኔታዎችን በሚዋጅ መልኩ ጠንካራ የመከላከያ ኃይል ማዘጋጀት ፤ ለዚህ ደግሞ እርስ በርስ ማገር በመሆን አገርን ማጠናከር፡፡
@AbiyAhmedAli 💪
"መንግስት በሰለጠነ መንገድ ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ ቅድሚያ መስጠቱን እንደ ድክመት የሚቆጥሩ ካሉ፤ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ነው" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
“Dhaabbileen siyaasaa morkattootaa Itiyoophiyaa keessatti aadaa siyaasaa hirmaachisaa ta’e uumaa jedhanii gaafataa turan. Mootummaanis aadaa siyaasaa hirmaachisaa ta’e dhugoomsuu eegaleera. waliinis hojjetaa jira. kun biyyattiif haaraadha, bu’aa jijjiiramichaatis.
Haata’u malee mootummaan dhaabbilee siyaasaa morkattootaa ofitti qabee yammuu waliin hojjetu qaamoleen kaleessa aadaa siyaasaa hirmaachisaa ta’e uumaa jedhanii mootummaa gaafataa turan jalqabbii kana jajjabeessuu dhiisanii deebisanii morumu.
Bakka bu’oota dhaabbilee morkattootaa mootummaa waliin biyya isaaniif hojjetanis akka diinaatti ilaaluun, deebisaniimmoo kan ummataaf qabsaa’u, kan ummataaf quuqamu nu qofa jedhanii yaadu. Haala kanaan aadaa siyaasaa hirmaachisaa ta’e Itiyoophiyaa keessatti dhugoomsuu hin dandeenyu.
Garaagartummaan siyaasaa yoo jiraates dhimma biyyaafi ummataarratti waliin hojjechuun aadeffatamuu qaba, waraanarraa gara mariif marabbaati fuulleffachuun murteessaadha. – Ministira Muummee Dr Abiyyi Ahimad
ህግ ማስከበርን በተመለከተ
"ሶስት ክላሽ ሲይዙ አራት ኪሎ ይታያቸውና ውርውር የሚሉ አካላት፤ ትንሽ ሲቆነጠጡ ደግሞ ጀኖሳይድ ይላሉ፡፡ ይህ ተገቢነት የለውም፡፡ መንግስት በሰለጠነ መንገድ ችግሮች በውይይትና ድርድር እንዲፈቱ ቅድሚያ መስጠቱን እንደ ድክመት የሚቆጥሩ ካሉ፤ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ነው፡፡"
@AbiyAhmedAli 💪
"The Pretoria Agreement marks a cultural shift towards peaceful conflict resolution. Ceasing firing & restarting essential services like banks, airlines, and telecoms is progress. We've started returning war-displaced citizens to their villages per the agreement—a crucial step."
@AbiyAhmedAli 💪
"ሶስት ክላሽ ሲይዙ አራት ኪሎ ይታያቸውና ውርውር የሚሉ አካላት፤ ትንሽ ሲቆነጠጡ ደግሞ ጀኖሳይድ ይላሉ፡፡ ይህ ተገቢነት የለውም፡፡’’
@AbiyAhmedAli 💪
"በኤክስፖርት ገቢ ከአምናው ከ4 በመቶ በላይ ዕድገት ተመዝግቧል፣ ከሬሚታንስ 6.5 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
"በግጭት በሽፍታነት በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን እንይዛለን ብሎ ማሰብ እንደተበላ ብሎን ነው፤ ይሽከረከራልእንጂ አይጠብቅም፣ አይሰራምም"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲ ከፍ ብላ በአለም መድረክ ያለችበት አመት 2016
@AbiyAhmedAli 💪
2016 አ.ም በማር በፍራፍሬ በሻይ
ከፍተኛ ምርት አስመዝግበናል!
@AbiyAhmedAli 💪
የዲፕሎማሲ ስኬትና ውጤታማነት በእጥፍ ያደገበት አመት 2016
@AbiyAhmedAli 💪💪💪
ከለውጡ በኋላ የማር ምርት ከ30,000 ዘመናዊ ቀፎ ወደ 1 ሚሊየን ቀፎ ደርሰናል፡፡ ከ7 እጥፍ በላይ አሳድገናል፡፡ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
"ለድሀ ይበቃሀል ብለን አይደለም ምንሰራው በሚገባው ልክ እንጂ"
@AbiyAhmedAli
የባሕር በር ስምምነት የተፈራረምንበት አመት 2016 💪
@AbiyAhmedAli 💪💪💪
2016 ለኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነቷ በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነችበት!
2016 ተሳክቶልናል 💪💪💪
@AbiyAhmedAli 🙏
"የመድኃኒት አቅርቦትን በሀገር ውስጥ በመተካት ረገድ ከ 8% ወደ 36% ማድረስ ተችሏል"- የኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
@AbiyAhmedAli 💪
Utubaawwan Biyyaa…
Qonnaan Bultoota, Loltoota , Barsiisota!
Utubaawwan Itoophiyaa akka biyyaatti dhaabanii jiran keessaa qonnaan bultootni, loltootni fi barsiisotni isaan ijoodha.
@AbiyAhmedAli 💪
"የመገዳደል ታሪክ በእኛ ትውልድ ሊቆም ይገባል፤ ለኢትዮጵያ ዛሬም ነገም የሚበጀው በሰላምና በሰከነ መንገድ ተወያይቶ ችግሮችን መፍታት ነው፤ መንግሥት ለሰላም የሚከፈል ማንኛውንም ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነው" - ክቡር ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
@AbiyAhmedAli 💪
"Corruption, large or small, erodes our nation & must be eradicated. Legislative reforms & the property recovery bill are crucial steps in Ethiopia's fight against illegal wealth movements. Ensuring accountability where billions were previously moved illegally is essential now."
@AbiyAhmedAli 💪
Dhaloota egereef har'a ashaaraa keenya haa keenyu!
@AbiyAhmedAli 💪
"ኢትዮጵያ ከጥቂት ዓመታት በኋላ ከውጭ ሀገራት የምትፈልገው የስንዴ እርዳታ ሳይሆን ማሽን፣ ፓምፕ እና እውቀት ሊሆን ይችላል፡፡ ይህን ማድረግ ከቻልን የድህነት ምሳሌ የሆነችውን ኢትዮጵያን ስሟን ቀይረን፣ ብልፅግናን አረጋግጠን፣ ለብልፅግና መሰረት ጣልን ማለት ነው፡፡ ደግሞም እናሳካዋለን!!"
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
“የሀገር ምሰሶ ለሆኑት ወታደር እና መምህራን የሚገባቸውን ባይሆንም የምንችለውን በማድረግ ህይወታቸውን ለማሻሻል እንሰራለን” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
@AbiyAhmedAli 💪
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ትልቋ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ሳቢ አገር ናት!!
@AbiyAhmedAli 💪
ከ Trillion ችግር ወደ Trillion በጀት የተሸጋገርንበት
@AbiyAhmedAli 💪
በአምስት አመት የኢትዮጵያን GDP ከ86 ቢሊየን ወደ 205 ቢሊየን በእጥፍ ማሳደግ ተችሏል።
@AbiyAhmedAli 💪
Ethiopia has faced prolonged conflict & war. It's time to end this cycle of violence. The government prioritizes peace & has made significant efforts towards peaceful resolution. Sustainable progress depends on peaceful dialogue and resolving issues without resorting to conflict.
@AbiyAhmedAli
አሁን ላይ ያለብንን የእዳ ጫና ከአገራዊ ጥቅል ምርት አንጻር ወደ 17 ነጥብ 5 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል፡፡
@AbiyAhmedAli 💪💪💪
በግብርና ምርቶች ከአፍሪካ ቀዳሚነትን የያዝንበት አመት 🇪🇹 👌
@AbiyAhmedAli 💪
2016 የስኬት አመት
@prosperity2022
@aa_prosperity
@OromiaPParty
@AppAmhara
@AbiyAhmedAli
@AdanechAbiebie
@ShimelisAbdisa
@AregaKebde