ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻: https://api.whatsapp.com/send?phone=
መስሩቅ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦
"አንድ ሰው በዕወቀቱ መደነቁ ለጅህልናው በቂው ነው፣
አላህን መፍራቱ ከዕውቀት በቂው ነው።"
【ሙሰነፍ ኢብኑ አቢ ሸይባ፤13/405】
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
«የሰው ልጅ (በህይወት ሳለ) አንዲትም ሰዓት አላህን ባለማውሳት(ያለ ዚክር) በማለፏ የተነሳ የቂያማ ቀን ይጸጸታል።»
"ሰላት ተራዊሕ ወይም ተሀጁድ ላይ ለወላጆችህ ዱዓ ማድረግህ ፤ አሥር ግመሎችን አርደህ ሰደቃ ከማውጣት ይበልጣል።"
#ሸይኽ_ኡሰይሚን
ሱለይማን ኢብኑ ዐብዱል መሊክ አቡ ሓዚምን እንዲህ ሲሉ ጠየቋቸው፦
👉"ለምንድን ነው እኛ ሞትን የምንጠላው?”
አቡ ሓዚምም፦
“ምክንያቱም ዱንያችሁን ገንብታችሁ አኼራችሁን ስላበላሻችሁ፤ ከገነባችኃት ዱኒያ ወደ አፈራረሳችሁት ቦታ መሸጋገር ስለምትጠሉ ነው።"በማለት መለሱላቸው።
📚 【ታሪኽ አዲመሽቂይ ሊብኑ ዐሳኪር 20/22】
"…ወራችሁ(ረመዳን) መጎደሉን ተያይዞታል።
እናንተ ደግሞ መልካም ስራችሁን ጨመርመር አድርጉ።"
(ኢብኑ ረጀብ/ለጣኢፉ አልመዓሪፍ /262)
Te»/channel/sultan_54
አላህ መልካም የሻለት ባርያን ችግሮች እና በሽታን ያፈራርቅበታል
Читать полностью…በዚህ ወር የሚወደዱ 4 ተግባራት
በሽይኽ ዐብዱሰላም አሽወይዒር
ወቅታዊ ኹጥባህ ስለ ውዱ ነቢያችን ﷺ
ረመዿን 14/1446 ዓ.ሂ. የጁሙዓህ ኹጥባህ
በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
ስለ አንዳንድ ብዥታዎችም ምላሽ ሰጥቶበታል።
ለምሳሌ፦ እናታችን ዓኢሻህን ለምን በ9 አመቷ አገቧት? ስለሚለው ጉዳይ።
ሰሓቦች ለነቢዩ ﷺ ክብር
የነበራቸው መቆርቆር
🔴 የዛሬው የጁምዓ ኹጥባ
🎙 خطبة الجمعة
إلا رسول الله
❗️ነቢያችን ﷺ ህልውናችን ናቸው!
🕌 ቃሊቲ ቸራሊያ ሀምዛ ቁ/1 መስጂድ
🗓 ረመዷን 13/1446 አ/ሂ
http://t.me/sultan_54
በረመዳን የምትደረግ አንዲት ተስቢሕ
ሌላ ግዜ ከምትደረገው ተስቢሕ አንድ ሺህ ግዜ ትበልጣለች!
«አደራህን! የቁርኣን ብርሃንን በኃጢአት ፅልመት አንዳታጠፋ!«
ዶ/ፋይዝ አስ_ሰሪሕ
ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"በረመዳን የሚፈፀም ኃጢአት በሌላ ጊዜ ከሚፈፀም ኃጢአት ወንጀሉ የከፋ ነው።" [መጅሙዑ ፈታዋ ወመቃላት፡ 15/446]
"በአላህ መንገድ(ጂሃድ ላይ ሳለ) አንድ ቀን የጾመ፣ ከጀሀነም እሳት ሰባ አመት ያህል ርቀት አላህ ፊቱን ያርቀዋል።"
(ቡኻሪና ሙስሊም)
የምዕመናን እናት ዓኢሻ (ረዲየላዑ ዓንሀ) እንዲህ ትላለች፦
‹‹የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ከረመዳን የመጨረሻዎቹ አስርት ከሌላ ጊዜ በተለየ መልኩ (በዒባዳ) ላይ ይተጉ ነበር››
📚ሙስሊም ዘግበውታል
"ፈረሶች በውድድር ላይ ሳሉ መጨረሻ ሲቀራርቡ ድልን ለማስመዝገብ ከፍተኛ ጥረት ያደርጋሉ። ስለዚህ፣ ፈረሶች ከአንተ የበለጠ ብልህ አይሁኑ! ሥራዎች በመጨረሻዎቻቸው ነው የሚገመገሙት።"
- ኢብን አልጃውዚ
🔸ተራዊሕ ላይ ስንት እና ስንት ወጣቶች ሲልፈሰፈሱ በእድሜያቸው የገፉ አባቶች ጥንካሬና ብርታት ስታይ....
ጉዳዩ የቀልብ እንጂ የቁዋ(ጉልበት) አለመሆኑ ትገነዘባለህ!!
Te»http://t.me/sultan_54
القارئ الشيخ أبو بكر الشاطري
Читать полностью…ያረብ ከፆሙት እንጂ ከተራቡት አታደርገን🤲
Читать полностью…የፈጅር ቲላዋ!
"መቃም ሂጃዚይ"
ዛሬ መስጂድ ጠልሃ አለም ባንክ ትሮፒካል
«ሴቶች ነሺዳን እያዜሙ እና ቁርኣን እያነበቡ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ብቅ ብቅ ማለት የተለመደ ነገር እየሆነ መጥቷል። ይሄ ነገር ደዕዋ ሆነ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ከመውደድ አይካተትም። ይልቁንም ለአመፅ እና ለፈተና የቀረበ ነው።
አጅነቢይ ወንዶች ፊት ቁርኣንን መቅራትና ነሺዳ ማዜም እንዲሁም የሴቶችን ቅላፄን ማስዋብ፤ በቁርኣን የተወገዘው ንግግርን ማለዘብ ውስጥ ይካተታል። ለወንዶችም እነሱን ማዳመጥ ፈተና ነው። ጥቂት የማይባሉ ሴቶች ቻነል ከፍተው ይህን ድርጊታቸውን ደዕዋ ነው ብለው መሞገታቸው ፈተናውን እና መከራ ያባብሰዋል።
አላሁ ሙስተዓን
اللهم ردنا إلى دينك ردا جميلا.»
ኡስታዝ ሱልጧን ኸዽር
🕌 አዲስ ሙሓደራ
رمضان فرصة العمر
💠 ረመዳን ታላቅ ዕድል!
⏰ ዛሬ ቅዳሜ ረመዷን 15/1446 አ/ሂ
ከዝሁር በኋላ
🕌 ቃሊቲ ገላን ኮንዶሚኒየም ሀምዛ ቁ/3
መስጂድ የተደረገ ሙሃደራ
/channel/sultan_54
ኢብኑል ቀዪም- አላህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ብለዋል፦
"የቁርኣን ባለቤቶች ማለት እነሱ ቁርኣንን ትርጉሙን ያወቁና በውስጡ የተደነገገውን የሚሠሩት ናቸው፣ ምንም እንኳን በልባቸው ባይሸመድዱትም። ያ በቃሉ የሸመደደ እና ቁርኣን ያዘዘውን የማያውቅ እንዲሁም በውስጡ የተደነገገውን የማይሠራ ሰው ግን፤ የቁርኣን ባለቤት አይደለም፣ ምንም እንኳን ፊደሎቹን እንደ ዒላማውን የማይስት ቀስት ያህል ቢያስተካክልም።"
📚ዛድ አል-ሚዕድ (402/1)
قال ابن القيم - رحمه الله - : " أهل القرآن هم العالِمُون به العامِلون بما فيه، وإن لــــــم يحفظوه عن ظهر قلب.
وأما مَن حفِظه ولــــم يفهمه ولم يعمل به، فليس من أهله، وإن أقام حروفه إقامةَ السهم ".
📚- زاد المعاد (٤٠٢/١) .
በረመዳን ውስጥ በሳምንት ቁርኣንን ለማኽተም 🌹
✔️ፈጅር ላይ 20 ገፅ
✔️ዙህር 15 ገፅ
✔️ዐስር ላይ 12 ገፅ
✔️መግሪብ ላይ 13 ገፅ
✔️ዒሻእ ላይ 14 ገፅ
✔️ስሑር ላይ 12 ገፅ
«وفقنا الله وإياكم لما يحب ويرضى ..»🍃🌷
ما جالَس القُرآنَ أحدٌ فقامَ عنه إلا بزيادةٍ أو نُقصان،
"ونُنزّل مِن القرآن ما هو شفاءٌ ورحمةٌ للمؤمنين ولا يزيدُ الظّالمين إلّا خَسارًا".
📖 “ቁርኣንን ሲቀራ ፈታ ያላለ፤ አላህ ጭርታውን አያስወግድለት።”
✍ ፉደይይል ኢብኑ ዒያድ
📕 አልዑዝላ ሊኢብኒ አቢ ዱንያ (32)
إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡
(ሱረቱ አል ሒጅር: 95)
"ይህ ከአላህ ለመልክተኛው ተሳላቂዎች እርሳቸውን እንደማይጎዳቸው የተሰጠ ቃል ነው። አላህ ለመልክተኛው እንደሚበቃቸው እና በሚፈልገው አይነት ቅጣት ሊቀጣቸው(ሊበቀልላቸው) ቃል ገብቷል። አላህም በእርግጥ ቃሉን ፈጽሟል፤ ማንም በመልክተኛው ወይም በርሳቸው ሸሪዓ ላይ የሚያላግጥ አላህ ያጠፈዋል። በክፉ አማሟትም ይቀጠዋል።”
📕 [ተፍሲሩ አስ–ሰዕዲይ] (2/341)
"ሰላት ተራዊሕ ወይም ተሀጁድ ላይ ለወላጆችህ ዱዓ ማድረግህ ፤ አሥር ግመሎችን አርደህ ሰደቃ ከማውጣት ይበልጣል።"
#ሸይኽ_ኡሰይሚን