ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻: https://api.whatsapp.com/send?phone=
በዚህ አመት ሐጅ ማድረግ ያልቻላችሁ ኢብኑ ረጀብ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡-
«√ ዐረፋህ ተራራ ላይ የመቆም እድል ያላገኘ፣ በሚያውቀው የአምላኩ ወሰን ላይ ታቅቦ ይቁም።
√ በሙዝደሊፋም ማደር ያልቻለ ሰው እሱ ዘንድ ይቃረብበት ዘንድ ለአምላኩ ታዛዥ ሆኖ ይደር።
√ ስጦታንም በሚና ማረድ ያልቻለው ሰው ለአምላኩ ሲል ፍላጎቱን ይረድ (ዝንባሌውን ይቃረን)።
√ ወደ ቤቱ (ከዕባህ) ድረስ በርቀት ምክንያት መድረስ ያልቻለም ከደም ስሩ ቅርብ ወደ ሆነው የቤቱ ጌታ ዘንድ ይከጅል።»
[ኢብኑ ረጀብ: ለጣኢፉ-ል-መዓረፍ: ገፅ 633]
ተክቢራ
በቃሪእ ሰዕድ አልጋሚዲይ ድምፅ
احيوا سنة التكبيــــــــــر
وذكــــــــــروا بها
الله اكبر ، الله أكبر ، الله أكبر
🍃 لاإله إلا الله 🍃
الله أكبـــــــر ، الله أكبـــــــر
🍃 ولله الحمد 🍃
🌸🍃
/channel/sultan_54
🔴 የዛሬው የጁምዓ ኹጥባ
🎙 خطبة الجمعة
عقيدة أهل السنة و الجماعة
✨ የአህሉ አስ' ሱነቲ ወልጀማ0ህ
ዐቂዳ
⚠️ሊደመጥ የሚገባ ኹጥባ❗️
🎙በኡስታዝ ሱልጧን ኸድር
💫የአጅሩ ተካፋይ እንድንሆን ሼር!
🕌 ቃሊቲ ሀምዛ መስጂድ
🗓 ዙል ሒጃ 3/1446 አ/ሂ
http://t.me/kalityhamzamesjid
«በትክክለኛው እና ሚዛን በሚደፋው አቋም፤
ጥፍር እና ፀጉር መቁረጥ ክልከላ ኡድሂያ የሚያርደውን አካል (አባወራውን) ብቻ እንጂ መላ ቤተሰቡን አይመለከትም። በተለይም ገንዘቡን አውጥቶ ኡድሒያ የገዛውን ሰው።»
✍(ኢብኑ ባዝ)
📚ፈታዋ ኢስላሚያ (2/316
“ሰላት በሸሪዓችን ከተደንገገበት ሚስጥሮች አንዱ ከዱንያዊ ችግሮች፣ መከራዎች እና ጭንቀቶች እረፍት በማድረግ (በመገላገል) ወደርሷ ለመጠጋት ነው።”
(ኢማሙ አሽ ሻጢቢይ)
«በብዙ ልፋት የተገነባን ወንድማማችነት በሆነ አላፊ ክስተት ምክንያት እንዳልነበር አድርጋችሁ አታውድሙ!»
ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ (ሀፊዘሁላህ)
አል-በይሀቂ አቡ በክር አል-አሽዕሪ እንዲህ ብለዋል፡-
**ኢማም ሻፊዒ እንዲህ ብለዋል፡-
የሚከተለው የቁርኣን አንቀፅ
«{مَنْ فِي السَّمَاءِ}» («በሰማይ ያለው») የሚለውን ትርጉሙ፡-
«ከሰማይ በላይ፣ ከዐርሽ ላይ ያለ ነው»
እሱም ፦ «{الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى}» («አል-ራህማን በዐርሽ ላይ ሆነ።») የሚለው አንቀፅ ያስረዳል።
ማንኛውም ከፍ ያለ ነገር «ሰማይ» ይባላል። ዐርሸም ከሁሉም ሰማያት በላይ የሚገኝ ሲሆን፣ እርሱ ደግሞ ከዐርሽ ላይ ከፍ ያለ ሲሆኑ «እንዴት» ወይም «አኳሃኑ» ሳይጠየቅ (بلا كيف) እንደሆነ ተገልጿል።
(መናቂብ አሽ–ሻፊዒ፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 398)
قال قتادة رحمه الله:
والله،،لقد عَظَّمَ اللهُ حرمة
المؤمن،،حتى نهاك أن
تظن بأخيك إلا خيراً
(التوبيخ والتنبيه/٢٢٩)
🔴 ማለዳዎን በዚህ በሚማርክ ቲላዋ ይጀምሩና ቀንዎን ያስውቡ!
تلاوة عاطرة للشيخ علي حذيفي حفظه الله
አል-ኢማም አሕመድ (241 ዓ.ሂ) እንዲህ ብለው ነበር፦
..وَلَا نُزِيلُ عَنْهُ صِفَةً مِنْ صِفَاتِهِ لشَنَاعَةٍ شُنِّعَتْ..
=› «የሚፀየፍ ተፀይፎ ስላወገዘ (ብለን) ከባህሪያቱ አንዱንም አናስወግድም!»
[ኢብኑ በጥ-ጠህ - “አል-ኢባና” ጥራዝ 3 ገፅ 326፣ ኢብኑ ቁዳማህ - “ዘም-ሙ’ት-ተእዊል” ገፅ 22]
➪ዑመር ኢብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል፦
🌹《አንድ ሙስሊም ከወንድሙ የሚደርሰውን ወሬ በመልካም መተረጎም እየቻለ በመጥፎ ጥርጣሬ ሊያስተናግደው አይገባም።》
ሊቢኒል ሙፍሊሕ 2/47}
📚{አልአዳቡ አሸርዒያህ
#ሑስኑ_ዘን_በወንድሞች_መካከል_ቢሰፍን_ኖሮ_በርካታ_አለመግባባቶች_በከሰሙ_ነበር።
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«በጁምዓ ሌሊትና በጁምዓ ቀን ላይ በእኔ ላይ ሰለዋት ማውረድ አብዙ፣ በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በእርሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል።»
ኢማሙ አልባኒ ሀዲሱን ፦ " ሐሰን " ብለውታል።
تلاوة خاشعة من سورة مريم
#بندر_بليلة
#اكسبلور #
اجر_لي_ولكم
#تلاوة_خاشعة
quran#
#سبحان_الله_وبحمده_سبحان_الله_العظيم
#سبحان_الله_وبحمده_سبحان_الله_العظيم
#اللهم_صل_وسلم_على_نبينا_محمد
#تلاوة_حجازية
ሀሰን ታጁ እና የኸዋሪጆች መመሳሰል!
ሐሰን ታጁ ሰሞኑን የምርጫ ግዜ ስለተቃረበ፣ በመጅሊስና አመራሮች ላይ ከባድ የማጠልሸት ዘመቻ እና ቅስቀሳ አጠናክሮ ቀጥሎበታል።
እስከ ደሴው የአንድነት እና ሰደቃ ፕሮግራም ላይ አሁን ወሃቢያ እያለ ከሚዘልፋቸው እና ከሚቀጥፍባቸው ሰዎች ጋር ትግሉን ደግፎ ተሳትፎ ሲያደርግ ነበር፣ ይሁንና የኋላ ኋላ መታሰር ስላልፈለገ የወያኔ ተልእኮ ተሰጥቶት መንግስትን ይቅርታ ጠይቀው እንዲወጡ ሽማግሌ፣አስታራቂ በመመስል ከአቋማቸው እንዲመለሱ ሲወተውታቸው ስላልተቀበሉት፣ በመጅሊስ የስልጣን እርከን ላይ ስላልተሳተፈ በእልህ ከአሕባሽ ጋር ተደምሯል።
ምን ስለከሉት?!
ዲኑን በነፃነት እንዲያረምድ እንቅፋት አልሆኑበት፣ እንደልቡ ሲዛለፍና ሲቀጥፍ አልከሰሱት አላሳሰሩት፣ ይህን ያህል ጥላቻ የሚሰብከው ለምን ይሆን?ከኸዋሪጆች አንዱ ወደ ሐሰን አል-በስሪይ መጥቶ፣ እንዲህ አላቸው፦
“በኸዋሪጆች ላይ ምን ይላሉ?”
ሐሰን አል በስሪይም፦“እነሱ የዱንያ ሰዎች(ጥቅመኞች) ናቸው።” በማለት መለሱ።
ሰውየውም፝ “ይህን ከየት አምጥተው ሊናገሩ ቻሉ? ከእነሱ ውስጥ አንድ ሰው ጦሩ (መሳሪያ ታጥቀው)እስኪስከበረ ድረስ ይጓዛል፣ ከቤተሰቡና ከልጆቹም ተለይቶ ለጂሃድ ይዘምታል!”
ሐሰን አል በስሪይም ፦"እስኪ ንገረኝ አሚርህ ሶላት፣ ዘካ፣ ሐጅ ወይም ዑምራ እንዳትሠራ ይከለክልሃልን?”
ሰውየው አለ፡ “አይ አይከለክለኝም።” በማለት መለሰ።
ሐሰን አልበስሪይም ፣ እርሱ (የምትዋጋው) ለዓለማዊ ጥቅም ብለህ አንተ በርሱ ላይ አመፅ የምታነሳሳወ።” በማለት መለሱለት።
📚البصائر والذخائر، لأبي حيان التوحيدي ت 400ه)
ጀግንነት ሁል ጊዜ በመናገር አይደለም፣ ጥበብም ሁል ጊዜ በዝምታ ውስጥ አይደለችም። አላህ ዘንድ ያለውን ምንዳ ከጅለው በዒልም ለሚናገሩ እና በጥበብ ዝም የሚሉ ሁሉ የአላህ እዝነት በነርሱ ላይ ይሁን።
✍አሸይኽ ሱለይማን አር–ሩሓይሊ ሐፊዘሁላህ
ከቲውተር ገፃቸው የተወሰደ
ዛሬ ዙል ሂጃህ 7 ነው።
ተክቢራችሁ እስከ ሰማይ ጣራ እስኪደርስ!
ተክቢራ አድርጉ።
የሙስሊሞች ስብስብ ሆይ!
የአላህ ውዴታ በወላጆች ውዴታ ውስጥ ነው፣ የአላህ ቁጣም በወላጆች ቁጣ ውስጥ ተያይዟል።
ዓብደላህ ኢብን ዓምር (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፉት፦ ነቢዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
"የጌታ ውዴታ በወላጅ ውዴታ ውስጥ ነው፣ የጌታም ቁጣ በወላጅ ቁጣ ውስጥ ነው።"**
(ተርሚዚ ዘግበውታል)
#كبروا_كبروا...☄
الله أكبر الله أكبر؛ لا إله إلاّ الله؛ الله أكبر الله أكبر؛ ولله الحمد.
كبروا ليبلغ تكبيركم عنان السماء
كبروا فإن الله عظيم يستحق الثناء
t.me/sultan_54
📚 የልዩነት(መከፋፈል) መፍትሔዎች
👉 በሙስሊሞች መካከል መከፋፈል ከመከሰቱ በፊት በምን እንከላከል ልዩነቶች ወይም መከፋፈል ከተከሰተስ ምን እናድርግ ?
👉 ሙስሊሞችን ለመለያየት ወይም መከፋፈል እየዳረጉ ያሉት ሊያለያዩ የሚችሉ ነጥቦች ናቸው ?
👉 ሊያለያዩ የሚችሉ ነጥቦች ምንድን ናቸው ልናልፋቸውስ የምንችለው ነጥቦችስ ምንድን ናቸው ?
👉 "በተስማማንበት ነገር እንሰባሰብ ባልተስማምንበት ነገር አንዱ ለሌላው ኡዙር ይስጥ የሚለው መርህ" ትክክለኛ ነው ?
🎙 በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
🔖 በኦዲዮ (MP3)
/channel/ustazilyas/889
«ሷሊሖች (ጻድቃን) ኃጢአት የሌላቸው ናቸው ብለህ ታስባለህን?!
እነሱ ግን ኃጢአታቸው ድብቅ ነው በግልጽ/በአደባባይ አያደረጉትም፣
ምህረት ጠይቀዋል፣ ኃጢአታቸውን (ስህተታቸውን) ለመሸፈን ወይም ለማጽደቅ አልሞከሩም፣ኃጢአት ( ስህተታቸውን) አምነው ተቀብለዋል፣
ከመጥፎም ስራ በኋላ መልካምን ሠርተዋል።»
✍ኢብኑል ቀዪም
ኩኑዝ... የማንነት እነፃ
ልዩና ወቅታዊ የሙሀደራ መድረክ
هَـٰذَا بَیَانࣱ لِّلنَّاسِ وَهُدࣰى وَمَوۡعِظَةࣱ لِّلۡمُتَّقِینَ
በአላህ ፈቃድ እሁድ ግንቦት 17/2017 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ እንደ አዲስ በተገነባው ኡስማን ኢብኑ ዓፋን (ሸህ ደሊል) መስጂድ ልዩ የሙሀደራ ዝግጅት ይካሄዳል።
🔉የቀናቶች ንጉስ
በኡስታዝ መሐመድ ሀሰን ማሜ
እና
🔉 ብዥታና እውነታ
በአቡጁነይድ ሳላህ አህመድ
«አላህ መልካም የሻለትን ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል» ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
____
🕌 ibnu Masoud islamic Center
t.me/merkezuna
"ነቢዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ኡመታቸውን ሽንት ቤት ገብቶ ስለመጸዳዳት (ኢስቲንጃእን) አስተምረው ስለ አላህ ጌትነት፣ብቸኛ ተመላኪነት እና ባህሪያቱ (ተውሒድን) አላስተማሩም ብሎ ማሰብ ዘበት ነው።"
ኢማም ማሊክ
قال الإمام مالك رحمه الله : (محال أن يظن بالنبي - صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ -، أنه علَّم أمته الاستنجاء ولم يعلمهم التوحيد) .
ስለ አላህ መገለጫ ባህሪያት በተነገረ ቁጥር ከፍጡራን ጋር የማመሳሰል አባዜ የተጠናወታቸው ሰዎችን በተመለከተ የተሰጠ ድንቅ ምሳሌ!!
የሀዲሱ ትርጉም በአማርኛ፡**
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"አምላካችን (በትንሣኤ ቀን) ባቱን(ሳቁን) ገልጠ ያሳያል፤ በዚያን ጊዜ እያንዳንዱ ወንድና ሴት አማኝ ይስገድለታል። ነገር ግን ዱንያ ላይ ሳለ ለይዩልኝ እና ለይስሙልኝ የሚሰግዱት ሰዎች ለመስገድ ሲሞክሩ ጀርባቸው እንደ አንድ ጠፍጣፋ ትሪ( መገጣጠሚያ የለሌው) ይሆናል። (በዚህ ሁኔታ) መስገድ አይችሉም።"
ቡኻሪ ዘግበውታል።
ማስታወሻ፡** የአላህ ባሕርያት በተመለከተ (እንደ "እግር" "ባት" ያሉ መግለጫዎች) እንደ አህሉ ሱናህ አረዳድ ትርጉማቸውን ሳናቆለምም፣ሳናዛባ፣ ከፍጡራን ባሕርያት ጋር ሳናመሳስል መቀበል ግድ ነው።
ውድ ወንድምና እህቶቼ በዚህ በተከበረ ቀን አንድ መልካም ስራ ልጠቁማችሁ!
ከ አሁን በፊት ስለ እሷ በፖስትም ዘይነባ እደሻው ትባላለች።የልጆች እናት ናት፣ ባሏ በድንገት በታመመበት እና በከባድ የገንዘብ ችግር ውስጥ በወደቀችበት በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ላይ ለስራ ብለው የተበደሩትን ብር መክፈል ባለመቻላቸው ትልቅ ሰላም እጦት ውስጥ ትገኛለች። ከዚህ ቀደም ጥሩ ገቢ የነበራት ቢሆንም፣ አሁን ግን የንግድ ሥራዋ በመክሰሩ ከፍተኛ እዳ ውስጥ ገብታለች። ባሏም እዳውን ለመክፈል ሲሞክር በድንገት ታምሞ የአልጋ ቁራኛ ሆኗል።
ይህችን እህታችንን በምንችለው ሁሉ እንርዳ!
ለአላህ ብለን እንድረስላት! ሙእሚን መልካም ነገርን ከማድረግ አይሰለችም፣ እስከ ጀነት ድረስ።
የባንክ አካውንት: 1000449572557 (ዘይነባ እደሻው)―ደረሰኙን ከቻላችሁ በውስጥ ላኩላት!―
ስልክ: 0908509393
ደውለን እናፅናናት፣ አብሽሪ እንበላት!
ዘይነባ ስላጋጠማት ችግር በዝርዝር ለመስማት ይህንን የድምፅ መልዕክት በዚህ ሊንክ ገብተው ያዳምጡ፦
/channel/Eznetttt/442
🔴 የዛሬው የጁምዓ ኹጥባ
🎙 خطبة الجمعة
نعمة العافية
✨የ ዓፊያ ዋጋ
🎙በኡስታዝ ሱልጧን ኸድር
🕌 ቃሊቲ ሀምዛ መስጂድ
🗓 ዙልቂእዳ 12/1446 አ/ሂ
ولو كانت الدنيا تدوم لأهلها ..... لكان رسول الله حيا وباقيا
/channel/sultan_54
ነሲሓ ሪሳላ :
🔖 ሸይኽ ሙሀመድ ዓሊ አደም አል’ ኢትዮቢ ( ረህመሁሏህ) እንዲህ ይላሉ :
" በዚህ ፈትና በበዛበት ዘመን እራሱን ተቆጣጥሮ እውቀትን ለመፈለግ የሚጥር (ወጣት) ከአላህ ወልዮች ይቆጠራል ። "
[📚ፈዋኢድ አል‘ኢልሚያህ
ወዱረሩ ተርበውያ ገፅ–19 ]
🗓 ሀሙስ 30 , 2017
🗓 ዙልቂዕዳ 10 , 1446 ሒ
============
ነሲሓ ቲቪ
ኢስላማዊ እውቀት ለሁሉም!
📡 Nilesat /11545 / V / 27500
@nesihatv
🔴 ማለዳዎን በዚህ በሚማርክ ቲላዋ ይጀምሩና ቀንዎን ያስውቡ!
تلاوة عاطرة للشيخ علي جابر رحمه الله
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
( عليكم بسنتي وسنة الخلفاء الراشدين المهديين من بعدي ...)
”አደራችሁን ሱናዬን አጥብቃችሁ ያዙ፡፡ ከእኔም በኋላ የተመሩ
እና የተቃኑ ምትኮቼ ሱናንም አጥብቃችሁ ያዙ፡፡