tenbihat | Unsorted

Telegram-канал tenbihat - ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

7076

ተንቢሀት - የተለያዩ ኢስላማዊ ትምህርቶች የሚቀርቡበት ቻነል nesiha.com

Subscribe to a channel

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

إني أحب شيخنا محبة ** تقربا إلى الذي لا ند له
https://youtu.be/eTkxtKySpf0?si=EbonGLdGPXiITXZz

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

👆👆👆
🔖 ሒጃብን ከመልበስ ምን ከለከለሽ ?

ዛሬ አብዛኛው ሙስሊም እህቶቻችን በሒጃብ ጉዳይ ፍጹም መዘናጋታቸው ጎልቶ ይታያል ለዚህም በተደጋጋሚ እንደምክንያት የሚያቀርቧቸው 10 ነጥቦችን ሸሪዓው የሚሰጣቸውን ምላሾችን በማስመልከት የቀረበ ትምህርት።

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሐሰን ማሜ

Share link
/channel/nesihastudio/2251

የነሲሓ ኢስላማዊ ስቱዲዮ ሙሐደራዎችና ቂርዓቶች የሚቀርቡበት ቻናል
👇🏼👇🏼👇🏼
/channel/nesihastudio

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

👆🏻👆🏻👆🏻
📚የቴሌ እና ሌሎች አክሲዮኖችን ስለመግዛት


🔗 ቴሌግራም ሊንክ
/channel/ustazilyas/1279

🎙በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ

____
🏳️ የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ የትምህርት መድረክ 
https://www.facebook.com/ustathilyas

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

በ2016(1446/47)ቁርአን እና የዲን ትምህርት ፈላጊዎች ልዩ እድል

    በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው ዳሩል ሐዲሥ ኢንስቲትዩት ለአዋቂ ወንዶች የተመላላሽ የቁርኣን ሒፍዝ ፕሮግራም እና ኪታብ ትምህርት ፕሮግራም በማዘጋጀት ምዝገባ ጀምሯል። ከታች የተቀመጡትን መስፈርት የምታሟሉ  ተማሪዎች ከመስከረም  3 -መስከረም 9 ድረስ በኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር ዋና መርከዝ 18 አደባባይ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ያስታውቃል።

 1. ለቁርአን ሒፍዝ ፕሮግራም
ቁርአን ነዘር በተጅዊድ የጨረሰ እና ቢያንስ 3ጁዝ የሀፈዘ የዲን ትምህርት እየተማረ የሚገኝ(መሰረታዊ የዲን ኪታቦችን የጨረሰ)
እድሜው ከ18 እስከ 25 የሆነ
     
2. በጀማሪ ጧሊበል ኢልም ደረጃ 
ቁረኣንና መሰረታዊ የአቂዳና ፊቅህ ኪታቦችን የቀራ

3. በመካከለኛ ጧሊበል ኢልም ደረጃ
በፊቅህ ፣ በአቂዳ፣ በነህው በሶርፍ መሰረታዊ መትኖችን የቀራ እና ዐረብኛ ማንበብ የሚችል
 ለሁሉም እርከኖች የጋራ መስፈርቶች
በጥሩ ስነ-ምግባር የታነጸ ለዚህም መረጃ ማቅረብ የሚችል።

የመርከዙን ደንቦች አክብሮ ለመማር ዝግጁ የሆነ።

ከተማረ በኋላ ዑማውን ለማገልገል ዝግጁ የሆነ።

መግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል።

ተያዥ ማቅረብ የሚችል።

👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ፡‐ 18 አደባባይ አካባቢ የሚገኘው ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 

👉 ትምህርቱ የሚሰጥባቸው ቀናት
👉 ለቁርአን በሳምንት 6 ቀናት፤ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ
👉 ለኪታብ በሳምንት 4 ቀናት ከሰኞ እስከ ሐሙስ
👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ሰዓት፡‐ ከጠዋቱ 3:00 እስከ 6:00 
👉 ለምዝገባና ለበለጠ መረጃ:- ስልክ 0912617007
                      
 ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር

____
Ibnu Mas'oud islamic center
/channel/merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣የመዝጊያ ፕሮግራም

በኢብን መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የዳሩል ሐዲስ የሸሪዓና የቋንቋ ኢንስቲትዩት ባለፈው አንድ ዓመትና በዚህ ክረምት ወራት ለወንድ ታዳጊዎችና ወጣቶች ሲሰጥ የቆየውን ትምህርት መጠናቀቅ ምክኒያት በማድረግ የተዘጋጀ ፕሮግራም

በዕለቱም

⚡️በተለያዩ ዳዒዎች የሙሀደራ ፕሮግራም

⚡️በተማሪዎች የሚቀርቡ  ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ይኖራሉ

🗓 አሁድ ጷጉሜ  03/2016

⏰ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ጀምሮ

🕌 18 በሚገኘው ኢብን መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ነሲሃ መስጂድ

/channel/darulhadis18

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

አንድ እሽግ ደብተር ለአንድ ተማሪ

ለየቲሞች እና መግዛት ለማይችሉ ተማሪዎች ድጋፍ ያድርጉ

ነሲሓ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት ባህርዳር  ቅርንጫፍ

ንግድ ባንክ
1000441566666

ሂጅራ ባንክ
1001318180001

አዋሽ ባንክ
014251151025300


ለበለጠ መረጃ : -
📱
0904947575
📱
0913881760
📱0918711081

http://t.me/nesihacharitybdr

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

የ 4ኛው ሚራሱል አንቢያእ የዒልም ኮርስ ዘጋቢ ቪድዮ
تقرير فيديو عن دورة ميراث الأنبياء الرابعة
نسأل الله تعالى أن يجزي المشايخ والطلاب المشاركين خير الجزاء، ونسأله أن يرزقنا علما نافعا وعملا صالحا متقبلا.

٢٢ صفر ١٤٤٦ هے
مركز ابن مسعود الإسلامي
أديس أبابا، إثيوبيا

____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

🔴የጁምዓ ኹጥባ

🎙 خطبة الجمعة
وفي السماء رزقكم…

❗️ሲሳያችሁ ከሰማይ ነው!


🕌 ቃሊቲ ሀምዛ መስጂድ

🗓 ሰፈር 10/1446 አ/ሂ

http://t.me/sultan_54

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

ረዛን አካዳሚ ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች የአስተዳደር ሰራተኞችና መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈሏጋል። ስለሆነም መስፈቱን የምታሟሉ አመልካቾች ተከታዮቹን ስልኮች ተጠቅማችሁ በማመልከት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።

+251912659250
+251922342549
+251902708870
____
🏷 Nesihajobs
http://t.me/nesihajobs

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣ለ2017 ምዝገባ  ጀምረናል (ለሴቶች)

"አላህ መልካም ለሻለት ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል”

ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር አዲስ አበባ 18 በሚገኘው መርከዝና  በቤተል ቅርንጫፍ ለ2016 የትምህርት ዘመን የዲን ትምህርቶችን ለመስጠት ምዝገባ ጀምሯል።

የሚሰጡ ትምህርቶች

1⃣ 📖 ቁርአን ለወጣቶች እና ለእናቶች

🔅 በነዘር (ለጀማሪዎች)
🔅 በነዘር (በተጅዊድ )

ከመሰረታዊ የዲን ትምህርት ጋር

🕥የሰአት አማራጭ

▪️ጠዋት ከ1:00-2:30 ጠዋት ከ3:00-6:30፣ከሰአት 8:00-9:30 ፣ከአስር በኋላ10:30-12:00

🔅 ቁርኣን ሂፍዝ (ከ2:30-10:00)

2⃣ ከ 15 -18 አመት ላሉ ታዳጊዎች የቀን ሙሉ የቁርኣንና የተርቢያ ትምህርት

3⃣ የ2 አመት የሰርተፊኬት ፕሮግራም(ከ3:00-6:30)

4⃣ለተማሪና ለሰራተኛ በሳምንት 1 ቀን ቅዳሜ ጠዋት (3:00-6:30) የኪታብ ቂርአት

5⃣ የ2 አመት የዲፕሎም ፕሮግራም

🗓የመመዝገቢያ ቀናት ከነሐሴ 1-20፣፡2016

ከሰኞ እስከ ጁሙዓ  ከጠዋቱ  3:00-9:30

ለበለጠ መረጃ፦
ለ18 ☎️ 0904 36 66 66

ለቤተል ☎️0911062499/
0913840323  ይደውሉ።

⚠️መልእክቱን ሼር በማድረግ  የበኩላችንን አስተዋጽዖ እናድርግ።

/channel/darulhadis18

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

⚘️ዲን እየተማሩ ነውን?

🪴ኢስላም ከማንኛውም ነገር በፊት ዕውቀትን በመገብየት ላይ አደራ ይላል፡፡ ምክንቱም የምናደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ዕውቀትን መሰረት ያላደረጉ ከሆነ አላዋቂ ሳሚ ... እንደሚባለው ብሂል ከልማቱ የምንዘፈቅበት አዘቅቱ ያመዝናል፡፡  አንዳንዴም በኛ ሳይገደብ የኛው የጥፋት ረመጥ ይቀጥልና ሌሎችን እኛ የሰመጥንበት አዘቅጥ ውስጥ እንዲዋኙ የጥፋት ጀልባ እና መቅዘፊያ እንድንሆን ያደርገናል፡፡ 
       
🪴ቁርአን ስለ እውቀት ፋይዳዎችና ስለ አዋቂዎች ደረጃ ብዙ ይላል። ዓዋቂው አምላካችን ስለ እውቀት ባለቤቶች ከፍ ያለ ደረጃ ዓዋቂዎች በሚገነዘቡት መልኩ እንዲህ ይላል፡-

"يَرْفَعِ اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا مِنكُمْ وَالَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ دَرَجَاتٍ" [٥٨:١١]
«አላህ ከናንተ እነዚያ ያመኑትንና እነዚያ ዕውቀት የተሰጡትን በደረጃ ከፍ ያደርጋል» ሙጃደላህ፡11
                           
🪴ታላቁ ሶሃብይና የቁርአን ተፍሲር ዓዋቂ ዓብደላህ ኢብኑ ዓባስ እንዲህ ሲል የአንቀፁን መልዕክት የሚያጠናክር ንግግር አላቸው «የተማሩ ሰዎች ደረጃ ከተራው ሙዕሚን ሰባት መቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡ ከአንዱ ደረጃ ወደ ሌላ ደረጃ ያለው ርቀት የአምስት መቶ ዓመት ርቀት ይሆናል»

በሌላ የቁርአን አንቀፅ አላህ እንዲህ ይላል፡-

"إِنَّمَا يَخْشَى اللَّهَ مِنْ عِبَادِهِ الْعُلَمَاءُ"  [٣٥:٢٨]
«አላህን ከባሮቹ ውስጥ የሚፈሩት ዐዋቂዎቹ ብቻ ናቸው»  ፋጢር፡28

🪴መልዕክተኛው (ﷺ)  እንዲህ አሉ፤ «ዕውቀትን ቅሰሙ አላህን የምትፈሩት ባወቃችሁት ልክ ነውና»

አዎን! የማያውቁትን አካል እንዴት ተገቢውን ፍራቻ ይፈሩታል?!

🪴አላህ መልዕክተኛው (ﷺ) እንዲጨምርላቸው እንዲጠይቁት ያዘዘው ብቸኛ ነገር ዕውቀት ነው! ከየት አመጣኸው ትይኝ ይሆናልና ማስረጃውን :-

"وَقُل رَّبِّ زِدْنِي عِلْمًا "
«ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትን ጨምርልኝ በል» 20፡114

🪴የትኛውም የዕውቀት ደረጃ ላይ ብንገኝ በአላህ ከታገዝንና ጥረት ካደረግን ብዙ መሻሻል ይቻላልና አሁኑኑ ጥረት ማድረጉን እንጀምር።

🤲አላህ  በኢስላማዊ ዕውቀት ወደተሻለ ደረጃ ከፍ እንል አንድ ያግዘን፤ እውቀትን ያግራልን። ልባችንን በቁርአን ያብራልን።

አሚን !
_
@abujunaidposts

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

  📣 بشرى سارة لطلبة العلم

✍ التعليق على رسالة الشيخ محمد ابن عبد الوهاب إلى أهل القصيم
   
لقاء علمي مع الشيخ الدكتور خالد بن عبد اللطيف محمد نور حفظه الله

✍ السبت والأحد ٢١-٢٢ محرم ١٤٤٥ هے بدأ من الساعة التاسعة والنصف صباحا

المكان؛ مسجد النصيحة بمركز ابن مسعود الإسلامي في حي ١٨، أديس أببا

/////___////

🌟 ልዩ የዒልም መድረክ በነሲሓ መስጂድ
ከዶ/ር ሸይኽ ኻሊድ ዓብዱለጢፍ ሀፊዘሁላህ

👌ቅዳሜና እሁድ ሐምሌ 20‐21/2016 ቅዳሜና አሁድ ከ 3፡30 ጀምሮ 18 ማዞሪያ በሚገኘው ነሲሓ መስጂድ

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር

____
🕌 ibnu Masoud islamic Center
t.me/merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

🌟 የአሉባልታው ክስተት

🎙 ኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን ማሜ

Share link
/channel/nesihastudio/2266

🌟 2002 የጃሊያ ሙሐደራዎች

____
🏳ነሲሀ ኢስላማዊ ስቱዲዮ
@nesihastudio

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

✨የሴቶች አረፋ እና ተያያዥ ነጥቦች

🎙በሸይኽ ኢልያስ አህመድ (ሐፊዘሁላህ)

@ustazilyas

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣 አስደሳች ዜና ለወላጆች

ክረምት እየደረሰ ነው ……

አያምልጦት እድሉን ይጠቀሙ !


ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ዳረል ሀዲስ ከ 10 አመት በላይ ላሉ ለሴት ታዳጊዎችና ወጣቶች ልዩ የ 2 ወር የዲን ኮርስ በ4 ደረጃዎች አዘጋጅቶ መምጣታችሁን እየጠበቀ ነው።

ይህ ኮርስ በአላህ ፈቃድ

✔️እምነታችውን ከምንጩ የሚያውቁበት !

✔️ተቀባይነት ያለው ሶላት እንዲሰግዱ የሚያግዛቸውን ት/ት የሚያገኙበት!


✔️ኢስላማዊ ስነ ምግባርና አደቦችን የሚቀስሙበት!

✔️አርአያዎቻቸውን የሚተዋወቁበት!

✔️ለሴት ልጆች የሚያስፈልጋቸውን ክህሎት የሚማሩበት!

🔸በየደረጃው የሚሰጡ ኮርሶች ፦
☑️ቃኢዳ
☑️ቁርአን
☑️ዐቂዳ 
☑️ ፊቅህ
☑️ ተርቢያ 
☑️ ሲራ
☑️ ተጅዊድ…

ትምህርቱ የሚሰጠው
📆ከሐምሌ 1-ነሐሴ 30
🕘ጠዋት ከ2:30-6:30

የምዝገባ ቀን፦ ከሰኔ 3-23(የኢድ ቀናቶች ዝግ ነው)
ሰአት :-ከጠዋት 3:00-9:00

▫️ለበለጠ መረጃ:-

1.ለ18 ማዞሪያ (መርከዝ ዋና ቢሮ)
0904366666

2.ለቤተል ቅርንጫፍ
0911105653/0911375952

3 ለፉሪ ቅርንጫፍ
0911479151/
0912058590
⚠️ወላጆች ልጆቻችሁን በማስመዝገብ ለልጆቻችሁ መስተካከል ሰበብ በማድረስ ኀላፊነታችሁን ተወጡ!

👆መልዕክቱን ሼር እናድርገው።

@darulhadis18

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

#እሑድ 08፡00 የጋራአሻራ

@nesihatv

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

🔖 ሒጃብን ከመልበስ ምን ከለከለሽ ?

ዛሬ አብዛኛው ሙስሊም እህቶቻችን በሒጃብ ጉዳይ ፍጹም መዘናጋታቸው ጎልቶ ይታያል ለዚህም በተደጋጋሚ እንደምክንያት የሚያቀርቧቸው 10 ነጥቦችን ሸሪዓው የሚሰጣቸውን ምላሾችን በማስመልከት የቀረበ ትምህርት።

🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ ሐሰን ማሜ

Share link
/channel/nesihastudio/2251


የነሲሓ ኢስላማዊ ስቱዲዮ ሙሐደራዎችና ቂርዓቶች የሚቀርቡበት ቻናል
👇🏼👇🏼👇🏼
/channel/nesihastudio

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

በ2017(1446/47)ቁርአን እና የዲን ትምህርት ፈላጊዎች ልዩ እድል

    በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው ዳሩል ሐዲሥ ኢንስቲትዩት ለአዋቂ ወንዶች የተመላላሽ የቁርኣን ሒፍዝ ፕሮግራም እና ኪታብ ትምህርት ፕሮግራም በማዘጋጀት ምዝገባ ጀምሯል። ከታች የተቀመጡትን መስፈርት የምታሟሉ  ተማሪዎች ከመስከረም  3 -መስከረም 9 ድረስ በኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር ዋና መርከዝ 18 አደባባይ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ያስታውቃል።

 1. ለቁርአን ሒፍዝ ፕሮግራም
ቁርአን ነዘር በተጅዊድ የጨረሰ እና ቢያንስ 3ጁዝ የሀፈዘ የዲን ትምህርት እየተማረ የሚገኝ(መሰረታዊ የዲን ኪታቦችን የጨረሰ)
እድሜው ከ18 እስከ 25 የሆነ
     
2. በጀማሪ ጧሊበል ኢልም ደረጃ 
ቁረኣንና መሰረታዊ የአቂዳና ፊቅህ ኪታቦችን የቀራ

3. በመካከለኛ ጧሊበል ኢልም ደረጃ
በፊቅህ ፣ በአቂዳ፣ በነህው በሶርፍ መሰረታዊ መትኖችን የቀራ እና ዐረብኛ ማንበብ የሚችል
 ለሁሉም እርከኖች የጋራ መስፈርቶች
በጥሩ ስነ-ምግባር የታነጸ ለዚህም መረጃ ማቅረብ የሚችል።

የመርከዙን ደንቦች አክብሮ ለመማር ዝግጁ የሆነ።

ከተማረ በኋላ ዑማውን ለማገልገል ዝግጁ የሆነ።

መግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል።

ተያዥ ማቅረብ የሚችል።

👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ፡‐ 18 አደባባይ አካባቢ የሚገኘው ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 

👉 ትምህርቱ የሚሰጥባቸው ቀናት
👉 ለቁርአን በሳምንት 6 ቀናት፤ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ
👉 ለኪታብ በሳምንት 4 ቀናት ከሰኞ እስከ ሐሙስ
👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ሰዓት፡‐ ከጠዋቱ 3:00 እስከ 6:00 
👉 ለምዝገባና ለበለጠ መረጃ:- ስልክ 0912617007
                      
 ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር

____
Ibnu Mas'oud islamic center
/channel/merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

የመውሊድ በዓል በሚዛን ላይ
""""""""""""""""""""""""
ነሲሓ መጽሔት ቅጽ Vol2 ቁጥር 1

ምስጋና ለአለማት ጌታ ለአላህ የተገባ ነው ፡፡ ሰላት እና ሰላም ለዐለማት እዝነት በተላኩት በነቢያችን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በሰሃባዎቻቸው እና እነርሱን በመልካም በተከተሉት ሁሉ ላይ እስከ እለተ ቂያማ (ትንሳኤ) ድረስ ይውረድ፡፡
ቁርዓን እና ሐዲስን እንዲሁም ዝርዝር የሸሪዓ ህግጋትን በትክክል መረዳት ለሁሉም ሙስሊም በእጅጉ አስፈላጊ ቢሆንም ቀላል ግን አይደለም።
አላህ ለዚህ ኡማ ታላቅ ውለታ በመዋል ኡለማዎችን ሰጥቶን ያላቸውን ታላቅ ክብር ገልፆልናል፡፡ የሙስሊሞችን እምነት፣ የአምልኮ ‘ዒባዳ’ አተገባበር እና የስነምግባር እሴቶችን ማረም የዑለሞች ተቀዳሚ ተግባር ነው፡፡ ከሰሀቦችና እነሱን ከተከተሉ ታቢዒዮች መካከል ታላለቅ ዑለማዎች እና የፊቅህ ጠበብቶች ቁርዓንን በተገቢው መልኩ በመረዳት እና ዕድሜያቸውን ሙሉ በማስተማር ሀላፊነታቸውን ተወጥተዋል። ሰሃባዎች ከማንም በበለጠ በዕውቀት የበለፀጉ ከመሆናቸው ባሻገር የመልእክተኛውን ﷺ ንግግር እና ሱና በመተግበር ፋና ወጊዎች እንደነበሩ አያጠያይቅም።
አብደላህ ኢብን መስዑድ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና በአንድ ወቅት ስለሰሃባዎች እንዲህ ብለው ነበር፤ "ከዚህ ከነቢዩ ዑመት ከማንም በበለጠ፤ ቅን ልቦና፣ የጠለቀ እውቀት፣ የተቃና ፈለግ እና ያማረ ስብዕና ባለቤት ነበሩ። እነሱ ማለት አላህ ለነብዩ ጓደኝነት የመረጣቸው ህዝቦች ናቸው፡፡ ክብራቸውን እወቁላቸው። ፋናቸውንም ተከተሉ። እነሱ ቀጥተኛው መንገድ ላይ ነበሩ።" ኢብኑ ዐብደል በር / ጃሚዑል በያኒል ዒልም በሚባለው ኪታባቸው ቅጽ 2/946-947 ሰሃባዎች በሐቅ ላይ አንድነታቸውን ለመጠበቅ የተለያዩ ሸሪዓዊ አጀንዳዎች ላይ ይመካከሩና ይተራረሙ ነበር፡፡ ያልደረሳቸውን መረጃ ሲያገኙም ወደ ሐቅ ከመመለስ የሚያግዳቸው ነገር አልነበረም። ለሐቅ ተገዢ ስለነበሩ እርምት ለሰጣቸው አካል ምስጋና እና ክብራቸው ከመጨመሩ ባሻገር በመካከላቸው የነበረው ወዳጅነት አልጎዳም። ኢብኑ ተይሚያ እንዲህ ብለዋል "ሰሃባዎች፣ ታቢዒዮች እና ከእነርሱ በኋላ የመጡት ዑለማዎች በመካከላቸው አለመግባባት በተፈጠረ ጊዜ የአላህን ትዕዛዝ ይከተሉ ነበር፡፡ አላህ እንዲህ ብሏል «በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትሆኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፡፡» ሱረቱ ኒሳዕ : 59 በተለያዩ የዲን አጀንዳዎች ላይ በምክክር መልክ ይወያያሉ፡፡ አልፎ አልፎ የዒልምና እና የተግባር ጉዳዮች ላይ የአቋም ልዩነት ሲኖር መዋደድን፣ መተሳሰርን እና ኢስላማዊ ወንድማማችነትን በጠበቀ ሁኔታ ይተራረማሉ።" መጅሙዑል ፈታዋ 24/172

በየዓመቱ የረቢዐል አወል ወር በገባ ቁጥር የነቢያችንን የልደት በዓል መውሊድን የማክበር ጉዳይ ሰዎችን ሲያወዛግብና መነጋገሪያ ሲሆን ይታያል። አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ሙእሚኖችን በመሰረታዊም ይሁን በቅርንጫፋዊ የዲን ጉዳዮች ላይ አለመግባባት ቢፈጠሩ ጉዳያቸውን ወደ ቁርዓንና ሐዲስ በመመለስ መፍትሄ እንዲፈልጉ በሚከተለው የቁርዓን አንቀጽ አዟል፡፡

فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا ٤:٥٩

«በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው» ሱረቱ ኒሳዕ : 59


ከዚህ ቁርአናዊ መመሪያ በመነሳት ለአንባቢዎቻችን ነሲሓ ይሆን ዘንድ ትክክለኛውን አቋም እናመላክታለን። አላህ ሀቁን አይተው ከሚከተሉት ሰዎች ያድርገን። ይህ በዓል በሸሪዓ መሰረት የሌለውና ሰዎች በዲን ውስጥ የጨመሩት አዲስ ነገር ከመሆኑ ባሻገር አላህና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ተግባር በቀን የተገደበ ወደ አላህ መቃረቢያ አምልኮ ማድረግ መሆኑ ዋነኞቹ የመውሊድ ችግሮች ሲሆኑ፤ በተጨማሪም ክርስቲያኖችን በመፎካከር የመጣ መሆኑ ከእነሱ ጋር መመሳሰል ነው። በተጨማሪ በዚህ በዓል ውስጥ በሸሪዓ የተወገዙ በርካታ ተግባራት ይፈፀማሉ። መውሊድ አንድን ስራ ቢድዓ የሚያሰኙ ምክንያቶች ሁሉ እንዳሉበት አያጠራጥርም። ይህም በሚከተሉት ሶስት ነጥቦች ይብራራል፤
1) አዲስ ነገር መፍጠር (ኢሕዳስ)
ካለ ሸሪዓዊ ማስረጃ፤ ማንኛውንም ቀን ወይም ወር ልዩ ሀይማኖታዊ ክንውን የሚፈፀምበት እንደሆነ በማሰብ በዋጂብነት ወይም ሱናነት ሰዎችን የምናበረታታበት ከሆነ በዲን ውስጥ አዲስ ነገር መፍጠር ነውና ሀራም ነው።

አሏህ እንዲህ ብሏል:-
أَمْ لَهُمْ شُرَكَاءُ شَرَعُوا لَهُمْ مِنَ الدِّينِ مَا لَمْ يَأْذَنْ بِهِ اللَّهُ
«ከሀይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነሱ የደነገጉ ተጋሪዎች ለእነርሱ አሏቸውን?» ሱረቱ ሹራ ቁጥር 21

ቡኻሪ እና ሙስሊም በዘገቡት የተረጋገጠ ሰሂህ ሐዲስ ነቢያችን ﷺ ብለዋል፤

مَنْ أحْدَثَ في أمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ مِنْهُ فَهُوَ رَدٌّ

«በዲናችን ውስጥ ከእርሱ ያልሆነን ነገር የፈጠረ ስራው ተመላሽ ይደረግበታል» ብለዋል።

ይህ ማለት በሸሪዓ ያልተደነገገን ነገር ፈጥሮ ቢፈፅም ተቀባይነት አያገኝም ማለት ነው።

እንደሚታወቀው፤ መውሊድን ረሱል ﷺ የተከበሩት ኸሊፋዎች እና ሌሎችም ሰሀባዎች አላከበሩትም። እንደዚሁ በተከበረው ዘመን ውስጥ የኖሩት ሰሀባዎችን በመልካም ሲከተሉ የነበሩ ታቢዒዮች አልሰሩትም። እነሱ ደግሞ ከማንም በላይ የሱና አዋቂዎችና ለነቢያችን የነበራቸው ውዴታም ከማንም በላይ እንደነበር እሙን ነው። የነብዩን ፈለግ በሚገባ በመከተልም የማይታሙ እንደ ነበሩ ለማንም ግልፅ ነው። ለኛ አርአያ መሆናቸውም ተነግሮናል። ምንም ሳንጨምር መንገዳቸውን አጥብቀን እንድንይዝ የአላህ መልዕክተኛ አደራ ብለውናል፤

عَلَيْكُمْ بِسُنَّتِي وَسُنَّةِ الْخُلَفَاءِ الرَّاشِدِينَ الْمَهْدِيِّينَ، وَعَضُّوا عَلَيْهَا بِالنَّوَاجِذِ، وَإِيَّاكُمْ وَمُحْدَثَاتِ الْأُمُورِ، فَإِنَّ كُلَّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ، وَكُلَّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ
«የእኔን እና የቅን ምትኮቼን ሱና አደራ! በጥርሶችችሁ አጥብቃችሁ ያዙ! አዳዲስ ፈጠራዎችን ተጠንቀቁ (ተከልከሉ)፣ በዲን ውስጥ የተጨመረ ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው» ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል

መውሊድ በቀደምቶቹ ዘመን እንዳልነበረ እና ኃላ የተፈጠረ (ሙህደስ) ለመሆኑ መውሊድ አክባሪዎች ሁሉ የማይክዱት እውነታ ነው። መውሊድ ማክበርን ለመጀመሪያ ጊዜ የጀመሩት ከአራተኛው
ክ/ዘመን በኋላ እራሳቸውን ፋጢሚዮች ብለው ይጠሩ የነበሩት ኡበይዲዩች ግብፅን በ362 ዓመተ ሂጅራ የወራሩ ጊዜ ነበር።

ቀጣዩን ያንብቡ👇 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=1336321059824881&id=1003047829818874

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣የክረምት ትምህርት መዝጊያ ፕሮግራም ለሴቶች

ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር በክረምቱ በዋናው መርከዙና በቅርንጫፎቹ ለታዳጊና ወጣት ሴቶች ሲሰጥ የቆየውን ትምህርት መጠናቀቁን ምክኒያት በማድረግ የተዘ ጋጀ ልዩ መድረክ።

🗞በዕለቱ የሚኖሩን ፕሮግራሞች

▫️ምክር ለተማሪዎች:የተማሩትን መተግበር

▫️ምክር ለወላጆች: ልጆች ከአላህ የተሰጡን አደራዎች

▫️በተማሪዎች የሚቀርቡ ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች

🗓የፊታችን ቅዳሜ ጷግሜ 2፣2016

🕡 ከ3:00-6:30

📎መልእክቱን በማሰራጨት በኸይር ስራ ተሳታፊ እንሁን!

🕌18 አካባቢ በሚገኘው መርከዝ ኢብኑ መሰኡድ ኢስላሚክ ሴንተር

/channel/darulhadis18

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

#ጥያቄና_መልስ

❓በሰርግ ወቅት ሴቶች መጨፈር የሚችሉት ከኒካው በፊት ነው ወይንስ በኋላ ?

🔖 በኦዲዮ (MP3)

🔗 ቪዲዮውን ለመከታተል
https://fb.watch/u9bhgDJPnk/

🎙በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ

____
🏳️ የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ የትምህርት መድረክ 
https://www.facebook.com/ustathilyas

t.me/ustazilyas

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

🎓 በዓይነቱ ልዩ የኮርስ ማጠናቀቂያ ፕሮግራም በኢማም አህመድ መስጂድ ተጋብዘዋል። በዕለቱም፤

⭐️ ከተለያዩ ሀገራት በመጡ ታላላቅ ኡለማዎች ምክር ይሰጣል

⭐️ ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች የሽልማት ስነስርዓት

⭐️ በኮርሱ ተሳታፊዎች የሚቀርቡ እና ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ይኖራሉ

🗓 እሁድ ነሀሴ 19/2016

⏰ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ

🕌  ፕሮግራሙ የሚካሄደው አለም ባንክ በሚገኘው ኢማሙ አህመድ መስጆድ ነው


_
ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣 (ለሴቶች) ለ2017 ምዝገባ  ጀምረናል

"አላህ መልካም ለሻለት ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል”

ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር አዲስ አበባ 18 በሚገኘው መርከዝና  በቤተል ቅርንጫፍ ለ2016 የትምህርት ዘመን የዲን ትምህርቶችን ለመስጠት ምዝገባ ጀምሯል።

የሚሰጡ ትምህርቶች

1⃣ 📖 ቁርአን ለወጣቶች እና ለእናቶች

🔅 በነዘር (ለጀማሪዎች)
🔅 በነዘር (በተጅዊድ )

ከመሰረታዊ የዲን ትምህርት ጋር

🕥 የሰአት አማራጭ

▪️ጠዋት ከ1:00-2:30 ጠዋት ከ3:00-6:30፣ከሰአት 8:00-9:30 ፣ከአስር በኋላ10:30-12:00

🔅 ቁርኣን ሂፍዝ (ከ2:30-10:00)

2⃣ ከ 15 -18 አመት ላሉ ታዳጊዎች የቀን ሙሉ የቁርኣንና የተርቢያ ትምህርት

3⃣ የ2 አመት የሰርተፊኬት ፕሮግራም(ከ3:00-6:30)

4⃣ ለተማሪና ለሰራተኛ በሳምንት 1 ቀን ቅዳሜ ጠዋት (3:00-6:30) የኪታብ ቂርአት

5⃣ የ2 አመት የዲፕሎም ፕሮግራም

🗓የመመዝገቢያ ቀናት ከነሐሴ 1-20፣፡2016

ከሰኞ እስከ ጁሙዓ  ከጠዋቱ  3:00-9:30

ለበለጠ መረጃ፦
ለ18 ☎️ 0904 36 66 66

ለቤተል ☎️0911062499/
0913840323  ይደውሉ።

⚠️መልእክቱን ሼር በማድረግ  የበኩላችንን አስተዋጽዖ እናድርግ።

___
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣 بشرى سارة لطلبة العلم
    
 √  التعليق على كتاب
الأربعين في حقوق رب العالـمين
   
🎙 الشيخ  جلال إبراهيم سليمان 

√ مجالس في علوم القرآن الكريم
لقاء علمي مع الشيخ  بلال يوسف يعقوب

التاريخ:- السبت والأحد صفر (6-7) 1446هـ

المكان؛ مسجد النصيحة بمركز ابن مسعود الإسلامي في حي 18 أديس أبابا
 
يبدأ الدرس في الساعة التاسعة والنصف صباحًا إن شاء الله

////////////

📣 ልዩ  የኢልም መድረክ በታላላቅ መሻኢኾች

1.  አልአርበኢን ፊ ሁቁቅ ረቢል አለሚን በሸኽ ጀላል ኢብራሒም ሱለይማን

2.  መጃሊስ ፊ ኡሉሚል ቁርአን በሸኽ ቢላል ዩሱፍ ያዕቁብ

🗓 ቅዳሜና እሁድ ነሀሴ 4-5 /2016
ከ3:30 እስከ ዙሁር

አድራሻ፤ 18 በሚገኘው ነሲሐ መስጅድ

_
🕌 ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
t.me/merkezuna

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣ለ2017 ምዝገባ  ጀምረናል

"አላህ መልካም ለሻለት ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል”

ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር አዲስ አበባ 18 በሚገኘው መርከዝና  በቤተል ቅርንጫፍ ለ2016 የትምህርት ዘመን የዲን ትምህርቶችን ለመስጠት ምዝገባ ጀምሯል።

የሚሰጡ ትምህርቶች

1⃣ 📖 ቁርአን ለወጣቶች እና ለእናቶች

🔅 በነዘር (ለጀማሪዎች)
🔅 በነዘር (በተጅዊድ )

ከመሰረታዊ የዲን ትምህርት ጋር

🕥የሰአት አማራጭ

▪️ጠዋት ከ1:00-2:30 ጠዋት ከ3:00-6:30፣ከሰአት 8:00-9:30 ፣ከአስር በኋላ10:30-12:00

🔅 ቁርኣን ሂፍዝ (ከ2:30-10:00)

2⃣ ከ 15 -18 አመት ላሉ ታዳጊዎች የቀን ሙሉ የቁርኣንና የተርቢያ ትምህርት

3⃣ የ2 አመት የሰርተፊኬት ፕሮግራም(ከ3:00-6:30)

4⃣ለተማሪና ለሰራተኛ በሳምንት 1 ቀን ቅዳሜ ጠዋት (3:00-6:30) የኪታብ ቂርአት

5⃣ የ2 አመት የዲፕሎም ፕሮግራም

🗓የመመዝገቢያ ቀናት ከነሐሴ 1-20፣፡2016

ከሰኞ እስከ ጁሙዓ  ከጠዋቱ  3:00-9:30

ለበለጠ መረጃ፦
ለ18 ☎️ 0904 36 66 66

ለቤተል ☎️0911062499/
0913840323  ይደውሉ።

⚠️መልእክቱን ሼር በማድረግ  የበኩላችንን አስተዋጽዖ እናድርግ።

/channel/darulhadis18

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

📣የሁለት ቀን የዲን ኮርስ ለሴት አስተማሪዎች

▫️በሱዳናዊዋ ኡስታዛ የሚሰጠው የ ነገው (የቅዳሜው) ኮርስ ከ 4:00 እስከ ዙሁር ሲሆን

▫️ኮርሱ ከሴት አስተማሪዎች የሚጠበቁ ነገሮች ምን እንደሆኑ እና በስራችን እንዴት ውጤታማ መሆን እንደምንችል የምንማርበት ይሆናል

▫️በተለይ የመድረሳ ሃላፊዎችና የቁር አን አስተማሪዎች በ ኡስታዛዋ ብዙ ትጠቀማላችሁና አያምልጣችሁ

አስተማሪ ለሆኑና አረብኛን መረዳት ለሚችሉ  ሴቶች መልእክቱን አስተላልፉ

መርከዝ ኢብኑ መስዑድ

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

ዓሹራዕ

ከተከበሩት የአላህ ወሮች ውስጥ ሙሐረም አንዱ ነው። ማክስኞ ሙሀረም 10 ጁላይ 16/7/2024 ደግሞ የዓሹራእ ፆም ይውላል።

ቱሩፋቱም፤ ያለፈውን አመት ወንጀል ያስምራል። በሰሒህ ሙስሊም እንደተዘገበው ሱናነቱ በይበልጥ የሚጠናከረው ከዘጠነኛው ቀን ሰኞ 15/7/2024 ጋር አብሮ ሲፆም ነው። ይህ ካልተቻለ ከአስራ አንደኛው ቀን እሮብ ጁላይ 17/7/2024 ጋር አብሮ መፆም ይወደዳል።

አላህ በመልካም ስራ ከሚሽቀዳደሙት ያድርገን!

✍🏻 የዶ/ር ሐይሰም ሰርሓን ሀፊዘሁላህ የአማርኛ ቻነል
/channel/hsarhan39

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

ብስራት ለወላጅና ለልጆች
እንኳን ደስ አላችሁ!!!


ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ከነሲሃ ቲቪ ጋር በመሆን ልዩ የክረምት ኮርስ በተመላላሽ እና በርቀት ለሁሉም ፆታ በተመቻቸ መልኩ ያዘጋጀን መሆናችንን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው።

🖍ዕድሜያቸው ከ10 - 12 ለሆኑ ልጆች፣
ከ13- 14 ለሞላቸው ታዳጊዎች፣ እንዲሁም 15 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ወጣቶች፣

✔️እምነታቸውን ከምንጩ የሚያውቁበት !
✔️የኢባዳን አፈፃፀም የሚማሩበት!
✔️ኢስላማዊ ተርቢያ የሚቀስሙበት!
✔️መልካም አርአያዎቻቸውን የሚተዋወቁበት ታላቅ መድረክ

በተጨማሪም ከሸሪዓዊ እውቀት ባሻገር ለወጣቶች የWeb Development ኮርስ በማዘጋጀት የቴክኖሎጂ እውቀታቸውን ከፍ የሚያደርጉበት እድል አመቻችቷል።

ምዝገባውንም በአካል መጥተው አሊያም በኦንላይን መመዝገብ ይችላሉ።
ለወንዶች ከሰኔ 17- 28 ባሉት ቀናት 18 በሚገኘው ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ዋና ቢሮ በስራ ሰዓት በአካል በመምጣት መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን፤
ለሴቶች ደግሞ ከሰኔ 17- 23 18 ባለው ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ,በቤቴልና በፉሪ ቅርጫፎች መመዝገብ ይችላሉ።

በተጨማሪም የትም ሳይሄዱ www.course.nesiha.tv ላይ በመግባት መመዝገብ ይችላሉ

📌ለበለጠ መረጃ
 ለወንዶች በስልክ ቁጥር 0912617007/0912023190/0912617005
 ለሴቶች ለ18 ኢብኑመስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 0904366666
ለቤቴል ቅርጫፍ 0911105653/0911375952/
ለፉሪ ቅርጫፍ 0911479151/0912058590 ይደውሉ፤ ይመዝገቡ፤ በእውቀት ብርሀን ከፍ ይበሉ።

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
@nesihatv

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

በዓረፋ ቀን ልንተገብራቸው የሚገቡ ዋና ዋና ተግባራት የትኞቹ ናቸው?

ኢብኑ ረጀብ ለጣኢፉ አል-መዓሪፍ በተባለው ኪታባቸው ላይ የጠቀሱትን እና ሌሎችም ዑለማዎች ከጠቆሟቸው ነጥቦች ከዋና ዋናዎቹ የተወሰኑትን በአጭሩ እንመልከት:‐
ኢብኑ ረጀብ እንዲህ ይላሉ:- “በዓረፋ እለት ከእሳት ነፃ መውጣቱን እና ለወንጀሎቹ ምህረትን የሚፈልግ ሰው ለዚያ ሰበብ የሚሆኑ ነገሮችን መፈፀም ይኖርበታል:: ከነዚያ ሰበቦች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል:-
1️⃣ የዓረፋን ቀን መፆም:-
አቡ–ቀታዳ ረዲየላሁ ዓንሁ እንዳስተላለፉት:‐«የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ስለ እለተ ዓረፋ ጾም ተጠየቁ፤ እሳቸውም "ያለፈውን እና የመጪውን አመት ሀጢአት ያስምራል ብዬ በአላህ ላይ ተስፋ አደርጋለሁ" አሉ።» (ሙስሊም ዘግበውታል)

2️⃣ መላ አካላትን አላህ ከከለከላቸው ነገሮች ማራቅ በተለይ ፈፅሞ አላህ ምህረት ከማያድርግለት ወንጀል በእሱ ላይ ማጋራት (ሺርክ) እራሱን መጠበቅ ይኖርበታል::

3️⃣ የተውሂድ መገለጫ የሆነውን እና የአላህን አጋር የሌለው ብቸኛ አምላክነት እንዲሁም በሁሉ ነገር ላይ ቻይነት የሚያረጋግጠውን “ላ ኢላሃ ኢለላሁ ወህደሁ ላ ሸሪከ ለሁ ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሀምዱ ወሁወ ዓላ ኩሊ ሸይኢ ቀዲር ” የሚለውን ዚክር ማብዛት:: ይህ ዚክር በእለቱ አላህን ከምናወድስባቸው ቃላት የተሻለውና ምርጡ እንደሆነ መልእክተኛው ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ስለ ዓረፋ ቀን ዱዓእ በተናገሩበት ወቅት እንዲህ ሲሉ አሳውቀዋል:– "እኔና ከኔ በፊት የመጡት ነብያት ከተናገርነው ንግግር ሁሉ በላጩ ይህ ነው።"

4️⃣ አላህን ምህረት እንዲያደርግለት እና ከእሳት ነፃ ከሚወጡት ባሮቹ እንዲያደርገው አብዝቶ መለመን:: የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:- “ከዓረፋ ቀን የበለጠ አላህ ባሮቹን ከእሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን የለም::” (ሙስሊም ዘግበውታል)
በተጨማሪም ዱዓእ ተቀባይነት ሊያገኝበት ከሚችልባቸው ቀናት መካከል አንዱ እና ልዩ ቀን ነው:: መልእክተኛው ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ በማለት የዓረፋ ቀን ዱዓእ ገልፀዋል:- “ከዱዓኦች ሁሉ በላጩ የዓረፋ ቀን የሚደረግ ዱዓእ ነው::” ስለሆነም በዚህ ቀን ለራሳችን፣ ለወላጆቻችን፣ ለልጆቻችን፣ ለባለቤቶቻችን፣ ለቅርብ ዘመዶቻችን፣ በኛ ላይ ሀቅ ላላቸው እና ለመላው ሙስሊም ማህበረሰብ ሁሉ በርትተን ዱዓእ ልናደርግ ይገባል።

5⃣ በአጠቃላይ በተሰማራንበት ቦታ ሁሉ በቻልነው አቅም መልካም ነገሮችን ከማድረግ እንዲሁም አላህን ከማውሳት ልንሳነፍ አይገባም:: በተለይ ከሰላት በኋላ ተክቢራ ማድረግ ከዛሬው እለት ፈጅር ሰላት የሚጀምር መሆኑ ሊዘነጋ አይገባም:: ይህም ማለት ተክቢራ ማድረጉ ዛሬ የተጀመረው ከአምስቱ ግዴታ ሰላቶች በኋላ የተገደበ (ሙቀየድ) በመባል የሚታወቀው ነው እንጂ ከዚያ ውጪ ያልተገደበ (ሙጥለቅ) በመባል የሚታወቀው የተክቢራ አይነት እስከ አያመ-አተሽሪቅ ማብቂያ ማለትም የአስራ ሶስተኛው ቀን ፀሀይ እስከትጠልቅ ድረስ ይቀጥላል::

አላህ በመልካም ስራ ላይ ያበረታን እንዲሁም ይቀበለን!

✍️ ጣሀ አህመድ

🌐
/channel/tahaahmed9

Читать полностью…

ተንቢሃት Tenbihat – ኢስላማዊ ህግጋት እና ተግሳፃት

💎ከዱንያ ቀናቶች ሁሉ በላጭ ቀናት💎

➢ ከተከበሩት ወራት መካከል አንዱ የሐጅ ወር ዙልሂጃ ነው። ከቀናት ሁሉ አላህ ዘንድ የተወደዱት ደግሞ አስሩ የዙልሂጃ ቀናት ናቸው። እንደዉም ከዱንያ ቀናት ሁሉ ብልጫ ያለቸው እነኝህ ቀናት ናቸው።

➢ ጃቢር ኢብኑ ዐብዲላህ ባስተላለፉት ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል ፦

«ከዱንያ ቀናት ሁሉ ብልጫ ያላቸው፤ አስርቱ የዙልሂጃ ቀናት ናቸው »

(ሰሂሁል ጃሚዕ 1133)

📌 በነዚህ ቀናቶች በአላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑና ወደሱ የሚያቃርቡንን መልካም ስራዎች በመተግበር ላይ ልንበረታና ቤተሰቦቻችንንም የዚህ ኸይር ተቋዳሽ እንዲሆኑ በማድረግ ልናሳልፈው ይገባል።

📩 http://t.me/nesiha_ouserya

Читать полностью…
Subscribe to a channel