ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም 15ኛ ዙር ሙሉ የሒሳብ መዝገብ አያያዝ (Principles and Practices of Accounting) የስድስት ወር የቅዳሜ እና እሑድ ስልጠና በመገናኛ ካምፓስ ይጀምራል።
👉 100% በተግባር የተደገፈ ስልጠና
👉 መሠረታዊ የአካውንቲንግ እና ኦዲት አሰራር፣ ሙሉ የአካውንቲንግ ሒሳብ አሰራር በፒስቺሪ ተደግፎ እና የግብር አያያዝ ትምህርቶችን አካቶ የሚሰጥ
👉 የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: /channel/sagetraininginstitute
TikTok: sage_training_institute" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
#HaramayaUniversity
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ኦንላይን ምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 28 እስከ ህዳር 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል።
በቅጣት ለመመዝገብ፦
ከህዳር 4-6/2017 ዓ.ም
Username እና Password ከሬጅስትራር ቢሮ በመውሰድ የኦንላይን ፖርታሉ ላይ መግባት ይችላሉ።
የኦንላይን ፖርታሉ የሚሠራው በዩኒቨርሲቲው ኔትወርክ ብቻ መሆኑ ተገልጿል።
(የምዝገባ ሒደቱ እና የሚያስፈልጉ ሰነዶች ዝርዝር መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
መመሳሰል ሰልችቷችኋል?
ጎልቶ አለመታየት ሰልችቷችኋል?
የተለመደውን አሰራር መከተል ሰልችቷችኋል?
ለስልጠናው አሁኑኑ ይመዝገቡ! https://forms.gle/31AALNPpZGvTYRnLA
ለምርቶቻችሁ እና ለአገልግሎቶቻችሁ አዳዲስና ለየት ያሉ ሀሳቦችን ለማምጣት ይህንን ነፃ የኦንላይን ስልጠና ውሰዱ!
🗓 ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም
🕒 ከቀኑ 8:00 እስከ 11:00 ሰዓት
#ፈጠራ #Creativity #Mesirat
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም አዲስ ገቢ (1ኛ ዓመት) እና የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ከህዳር 4 እስከ 6/2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
-ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ።
@tikvahuniversity
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
https://maps.app.goo.gl/H3PM1NrTcQ4SWkK17
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ+ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ማኅበር መስራች አባል ሆነ።
ማኅበሩ በዘጠኙ የብሪክስ+ ሀገራት ዩኒቨርሲቲዎች ጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመስራች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱ ሆኗል።
የብሪክስ+ ቡድንን ለመቀላቀል ፍላጎት ያላቸው የ 34 ሀገራት ዩኒቨርሲቲውዎችም የማኅበር አባል መሆናቸውን ከማኅበሩ ድረ-ገፅ ላይ የተገኘ መረጃ ያሳያል።
ዓለም አቀፍ ድጋፍ ማጠናከር፣ ልምድ ልውውጥ፣ የትምህርት ትብብርና ኔትወርኪንግ እንዲሁም ዓለም አቀፍ የአቅም ግንባታ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማጎልበት ማኅበሩ የሚያከናውናቸው ተግባራት ናቸው።
@tikvahuniversity
#HaramyaUniversity
በ2017 ትምህርት ዘመን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የፍሬሽማን ቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከህዳር 9 እስከ 11/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ የሚያስፈልጉ፦
- የ8ኛ ክፍል ካርድ፣
- ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
- የ12ኛ ከፍል ሰርትፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
- 6 ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
- ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
ከላይ የተዘረዘሩትን የትምህርት ማስረጃዎች እና ፎቶግራፍ ስካን አድርጋችሁ በሶፍት ኮፒ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
@tikvahuniversity
💫 ከዳር እስከ ዳር አስተማማኙን ኔትወርካችንን እያሰፋን ወደ እናንተ እየቀረብን ነው! 🙌 ከአስተማማኙ ኔትወርካችን ጋር አሁንም በአብሮነት ወደፊት!
አስተማማኙን ኔትወርክ ዛሬውኑ እንቀላቀል!
የቴሌግራም ቦታችንን /channel/official_safaricomet_bot በመጠቀም የአየር ሰዓት ወይም ልዩ ልዩ ጥቅሎችን እንግዛ!
#MPESASafaricom #SafaricomEthiopia
#1Wedefit #Furtheraheadtogether
#HawassaUniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በመደበኛ የዲግሪ ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ኀዳር 9 እና 10/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
- የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ግቢ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➭ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➭ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ፣
➭ የስፖርት ትጥቅ
@tikvahuniversity
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
https://maps.app.goo.gl/H3PM1NrTcQ4SWkK17
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምደባ ይፋ ሆኗል።
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።
ምደባችሁን ለማየት
በድረ ገጽ፦
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም፦
/channel/moestudentbot
ትምህርት ሚኒስቴር የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።
@tikvahuniuversity
#ጥቆማ
የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና ፈተና (IELTS Test) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ይውሰዱ፡፡
ብሪቲሽ ካውንስል ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የ IELTS ፈተና ኅዳር 21/2017 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ይሰጣል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ፈተናውን መውሰድ የሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል።
የፈተና ቦታ፦ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ
ሁለት አይነት የ IELTS ፈተናዎች (IELTS Academic and IELTS General Training) ይሰጣሉ፡፡
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://ethiopia.britishcouncil.org/exam/ielts
በአካል ለመመዝገብ፦ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ህንፃ ቁ. 130፣ ቢሮ ቁ. 408
ለበለጠ መረጃ፦ 0925629589
@tikvahuniversity
#ይመዝገቡ
የሁዋዌ አይሲቲ ውድድር 2024/25 ፕሮግራም ይፋ ሆኗል፡፡
በ9ኛው ዓለም አቀፍ የ2024/25 አይሲቲ ውድድር ለመሳተፍ የምትፈልጉ እስከ ታህሳስ 2017 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡
ኔትዎርኪንግ፣ ክላውድ ኮምፒውተር እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ውድድሩ ከሚደረግባቸው የአይሲቲ ዘርፎች መካከል ይጠቀሳሉ።
በሁዋዌ የICT ውድድር (Huawei ICT Competition 2024-2025) ለመሳተፍ በቅድሚያ የሁዋዌ ICT አካዳሚ አባል ይሁኑ።
የአካዳሚው አባል ለመሆን 👇
https://e.huawei.com/en/talent/portal/#/
ለውድድሩ ምዝገባ ለማድረግ 👇
https://bit.ly/SAR2024-2025
@tikvahuniversity
ብሔራዊ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በማስተርስ መርሐግብር ያሰለጠናቸውን የመረጃና ደኅንነት ሰልጣኞችን አስመርቋል።
በምረቃ መርሐግብሩ ወቅት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ መረጃን መሰብሰብና መተንተን የሚችል ብቁ የመረጃና ደህንነት የሰው ኃይል ግንባታ እየተከናወነ ነው ተብሏል።
ብሔራዊ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ከ40 ዓመታት በላይ የመረጃና ደህንነት የሰው ኃይል በማፍራት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው።
@tikvahuniversity
ሰቨን ስታር ጤና ሳይንስ እና ቢዝነስ ኮሌጅ
★ የዕውቅና ፈቃድ ያለው!
ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የተቋቋመው ሰቨን ስታር ጤና ሳይንስ እና ቢዝነስ ኮሌጅ፤ ክህሎትን መሰረት ያደረገ ተግባራዊ የትምህርት አሰጣጥን የሚከተል ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ነው።
👉 በዲግሪ ፕሮግራም
- በቢዝነስ
በአካውንቲንግና ፋይናንስ፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት እና በሂዩማን ሪሶርስ ማኔጅመንት
- በጤና
በራዲዮሎጅ፣ በፋርማሲ፣ በላቦራቶሪ፣ በነርሲንግ፣ በሚድዋይፈሪ እና በፐብሊክ ሄልዝ
👉 በቴክኒክና ሙያ (TVET)
በጤና እና በቢዝነስ የስልጠና መስኮች
👉 በ Remedial Program
🔔 በቀን እና በማታ መርሐግብር ተማሪዎችን ለመቀበል በምዝገባ ላይ ነን!
አድራሻ፦ ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የባቡር ትኬት መቁረጫው ፊት ለፊት
☎️ 0982373737 / 0111265694
ምዝገባ ጀምረናል!
apply now :- https://forms.gle/2X9QHTFR6XUmrg8Q7
#DireDawaUniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ማስረጃ፣
- የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።
Note:
በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል በመሙለት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፥ የሞላችሁትን ቀሪ ፎርም ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል፡፡
የ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የ2017 ትምህርት ዘመን ክፍያ ተመንን ይፋ አድርጓል።
በዩኒቨርሲቲው ሴኔት በፀደደቀ መመሪያ መሠረት አዲስ የማስተርስ እና የፒ.ኤች.ዲ. ፕግራሞች የክፍያ ተመን ከ2017 ዓ.ም የአንደኛ ሴሚስተር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
በዚህም የማስተርስ እና የፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች የምዝገባ ክፍያ ለኢትዮጵያውያን ብቻ በሴሚስተር ብር 300 መሆኑ ታውቋል፡፡
(የዩኒቨርሲቲው የክፍያዎች ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity
ልዩ የትምህርት ድጋፍ ዕድል ከፋዌ ኢትዮጵያ
ፋዌ ኢትዮጵያ ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር እድሚያቸው ከ 15 እስክ 25 የሆኑ ወጣቶችን በተለይም በዝቅተኛ ኢኮኖሚያዊ ደረጃ የሚገኙ ሴት እና የአካል ጉዳተኛ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የከፍተኛ የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ እንድትሆኑ ሲጋብዝ ታላቅ ደስታ ይሰማዋል፡፡
ዕድሉ ሁሉን አቀፍ የገንዘብ፣ የትምህርት እና ስልጠና እንዲሁም የማኅበራዊ ድጋፍን የሚያካትት ሲሆን፤ የትምህርት ድጋፉ የሚሰጠው በቴክኒክና ሙያ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በሚሰጡ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ተዛማጅ የትምህርት ዘርፎች (STEM) ኮርሶች ነው፡፡
ምዝገባው የሚካሔደው በአዲስ አበባ ጄኔራል ዊንጌት ፖሊቴክኒክ እና ተግባረ እድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች፣ በአዳማ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ፣ በሀዋሳ ፖሊቴክኒክ እና በሀዋሳ ተግባረ እድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጆች እንዲሁም በባህር ዳር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በሚሰጡት መደበኛ የትምህርትና ስልጠና መርሐግብሮች ነው። አመልካቾች በ2014፣ 2015 ወይም 2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱ እና የ2017 ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ መግቢያ ውጤት የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡
የማመልከቻ ቀናት ከጥቅምት 22-29/2017 ዓ.ም ባሉት የሥራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
ለበለጠ መረጃ፦
አዲስ አበባ 0911330024 / 0902662688
አዳማ 0911383055
ባህርዳር 0913042043
ሀዋሳ 0965679139
ድረ-ገፅ 👉 www.faweethiopia.org
ሴቶችን ማስተማር ህብረተሰብን ማስተማር ነው!
ምዝግባውም ሆነ የመረጣው ሒደተ ከማንኛውም ክፍያ ነጻ ነው።
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በኅብረተሰብ ጤና የማስተርስ ፕሮግራም (MPH) መደበኛ እና የእረፍት ቀናት አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 3:00 የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለፈተና ስትሔዱ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ያስፈልጋል።
የፈተና ቦታ፦
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የአካዳሚክ ህንፃ
@tikvahuniversity
የፊታችን ሰኞ ህዳር 2/2017 ዓ.ም 6ኛ ዙር የኢንቴሪየር ዲዛይን (Interior Design) ስልጠና ይጀምራል።
👉 Sketch-Up, Revit, Rhino, 3D Max እና Lumion ሶፍትዌሮችን በአንድ ላይ
👉 ከንድፈ ሀሳብ እና ሶፍትዌር ስልጠና በተጨማሪ በተግባር በወርክሾፕም የሚሰጥ
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: /channel/sagetraininginstitute
TikTok: sage_training_institute" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
#OdaBultumUniversity
በ2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያስመዘገባችሁ እና በ2017 ዓ.ም ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 4 እና 5/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ለማድረግ የሚያስፈልጉ፦
- የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
- ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
- አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣
- አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
@tikvahuniversity
ክቡር ኮሌጅ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያላሟሉ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ መርሐግብር (Remedial Program) ለመስጠት ምዝገባ ጀምሯል!
👉 በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት መሠረት
👉 በተጨማሪ የጥናትና የፈተና አወሳሰድ ክህሎት ስልጠናን ያካተተ
👉 የበይነ መረብ የፈተና አሰጣጥ ስልጠናን ያካተተ
👉 ትምህርቱ ብቃት ባላቸው መምህራን እንዲሁም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት አሰጣጥ ልምድ ባለው ተቋም በመታገዝ ይሰጣል፡፡
Website: https://kibur.edu.et
አድራሻ፦ ጀሞ ሚካኤል ከአፍሪካ ህንፃ አጠገብ
☎️ 0113854042 / 0904848586
/channel/kiburcollege
#RayaUniversity
በ2017 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የማጠናከሪያ ትምህርት (Remedial Program) ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ህዳር 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ትምህርት ህዳር 9/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር ለአስር የሀገር ውስጥ የምርምር ጆርናሎች ዕውቅና ሰጥቷል፡፡
በ2016 ዓ.ም ዕውቅና ለማግኘት ካመለክቱ የአገር ውስጥ የምርምር ጆርናሎች መካከል መስፈርቱን ላሟሉ አስር (10) የምርምር ጆርናሎች ለሦስት ተከታታይ ዓመታት የሚቆይ ዕውቅና መስጠቱን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
ዕውቅና የተሰጣቸው ጆርናሎች፦
1. Berhan International Research Journal of Sciences and Humanities
2. Choke Journal of Science and Technology
3. Ethiopian Journal of Applied Sciences and Technology
4. Ethiopian Journal of Biological Sciences
5. Science, Technology and Arts Research Journal
6. Ethiopian Journal of Business and Social Science
7. Ethiopian Journal of Economics
8. Ethiopian Journal of Language, Culture and Communication
9. Ethiopian Journal of Sport Science
10. RADA Multidisciplinary Research
@tikvahuniversity
የፊታችን ሰኞ ህዳር 2/2017 ዓ.ም 17ኛ እና 18ኛ ዙር የድረ-ገፅ እና ሞባይል መተግበሪያ ማበልፀግ (Full-Stack Website and Mobile Application Development) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ይጀምራል።
👉 100% በተግባር የተደገፈ ስልጠና
👉 መሠረታዊ የኮምፒውተር እና ፕሮግራሚንግ ትምህርቶችን አካቶ የሚሰጥ
👉 Front-end እና Back-end በአንድ ላይ እስከ Deployment ያካተተ
👉 በተግባር ድረ-ገፅ እና ሞባይል መተግበሪያ እያበለፀጉ የሚሰለጥኑበት
👉 የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: /channel/sagetraininginstitute
TikTok: sage_training_institute" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
https://maps.app.goo.gl/H3PM1NrTcQ4SWkK17
የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም 29ኛ፣ 30ኛ እና 31ኛ ዙር የግራፊክ ዲዛይን፣ ቪዲዮ ኢዲቲንግ፣ ሞሽን ግራፊክ እና ዲጂታል ማርኬቲንግ ስልጠና በቅዳሜ እና እሑድ በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ይጀምራሉ።
👉 100% በተግባር የተደገፈ ስልጠና
👉 Advanced Graphics + Video Editing + Motion Graphics + Digital Marketing በአንድ ላይ
👉 ከ50 በላይ ፕሮጀክቶች ያሉት
👉 የሥራ ላይ ስልጠና (Internship) የተመቻቸለት
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2 መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: /channel/sagetraininginstitute
TikTok: sage_training_institute" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
ሁዋዌ በ8ኛው ዓለም አቀፍ የ2023/24 አይሲቲ ውድድር የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎችን ሸልሟል።
ዘጠኝ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባለፈው ዓመት በአገር አቀፍ እና በአህጉር አቀፍ የፍጻሜ ውድድሮች በክላውድ ትራክ፣ በኮምፒውቲንግ ትራክ እና በኔትወርክ ትራክ መወዳደራቸው ይታወሳል።
120 ተማሪዎች ለአገር አቀፍ የፍጻሜ ውድድር አልፈው የተሳትፎ ሰርተፍኬት መውሰዳቸውን ሁዋዌ ገልጿል፡፡
ከእነዚህ ውስጥ ዘጠኝ ተማሪዎች ኢትዮጵያን ወክለው በቱኒዚያ በተካሄደው ክፍለ አህጉራዊ ውድድር የሦስተኛ ደረጃን ሽልማት ማግኘታቸውና ሦስት ተማሪዎች ያሉት ቡድን ደግሞ፣ በቻይና ሼንዘን ከተማ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የፍጻሜ ውድድር መሳተፋቸው አይዘነጋም፡፡
@tikvahuniversity
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
https://maps.app.goo.gl/H3PM1NrTcQ4SWkK17
#MizanTepiUniversity
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ወደ ተቋሙ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው ኅዳር 2 እና 3/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
- የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ሚዛን አማን በሚገኘው ዋናው ግቢ
- የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት፣ - ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣
- ዘጠኝ 3×4 ፎቶግራፍ፣
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡
@tikvahuniversity