የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
#ዓድዋ129
ዛሬ የካቲት 23 መላ የኢትዮጵያ ህዝብና ጀግኖች አርበኞች በአንድነት የኢጣሊያንን ቅኝ ገዢ ጦር ዓድዋ ላይ ድል ያደረጉበት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
ንጉሰ ነገስት አፄ ሚኒልክ የመሯቸዉ ኢትዮጵያዉን ጀግኖች ኢትዮጵያን የወረረ ጠላታቸዉን ዓድዋ ላይ መትተዉ አሳፍረዉ፣ አዋርደው ፣ አንገት አስደፍተው የመለሱት ልክ በዛሬው ዕለት ከ129 ዓመታት በፊት ነበር።
#ዓድዋ
#የመላአፍሪካውያንድል
#Ethiopia
@tikvahethiopia
ስላም ውድ ተማሪዎቻችን የመመረቂያ ቀን ከ 22 /06/17ዓ/ም ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን እያሳወቅን እስከ ነገ የመመረቂያ ቀኑ ስለሚወሰን እንደተወሰነ ወዲያዉ የምናሳውቅ ይሆናል።
የተማሪወች ህብረት ጽ/ቤት
/channel/DBUstudent
ተጣባቂው የጂሲ ጨዋታ ተመልካቾችን እያዝናና ለተጨዋቾችና ደጋፊዎችም ከግቢ ከወጡም በኋላ የሚያስታውሱትን ጥሩ ትውስታን አየፈጠረ ከመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በነገው እለትም የፍፃሜው ጨዋታ በናርም እና ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም በማድረግ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ከጠባቂው የፍፃሜው ጨዋታ በፊት ግን በግማሽ ፍፃሜው ላይ የተሸነፉት ሁለት ቡድኖች ስፖርት እና አካውንቲንግ ለደረጃ የሚጫወቱ ይሆናል።
ጠዋት 2:30 የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
ረፋድ 4:30 ተጣባቂው የፍፃሜ ጨዋታ
ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም ከ ናርም
መላው የግቢያችን ተማሪዎችም ጨዋታውን እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አሰፈፃሚ
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
ማስተካከያ
ከላይ የተደረገው የሰዓት ለውጥ ላይ የአካውንቲግ ተማሪዎች ከሰዓት ፈተና በመኖሩ ምክንያት በድጋሚ ማስተካከያ ተደርጓል።
ጠዋት 2:30
NARM VS ACCOUNTING
ረፋድ 4:30
SPORT VS SOCIOLOGY +JOURNALISM
ለተፈጠረው የመረጃ ክፍተት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
የጂሲ ካፕ ውድድር ወደ አጓጊው ደረጃ ደርሷል።
አራት ቡድኖች ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
1, አካውንቲንግ
2, ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም
3, ናርም
4, ስፖርት
እነዚህ አራት ቡድኖች ደግሞ ወደ ፍፃሜው ለማለፍ የሚፋለሙ ይሆናል።
አካውንቲንግ ከ ናርም
ስፖርት ከ ሶሾሎጂ + ጆርናሊዝም
ሁለቱ ጨዋታዎች ሀሙስ ጠዋት 2:30 እና 4:30 ላይ የሚደረጉ ይሆናል።
በመጨረሻም አጓጊው የፍፃሜ ጨዋታ ቅዳሜ የሚደረግ ይሆናል።
እስካሁን ድረስ በሁሉም ትምህርት ክፍሎች በኩል እያሳያችሁ ላለው ጥሩ የሆነ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
የደ/ብ/ዩ/ተ/ህ ጽ/ቤት
ቀጣይ ተጠባቂ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ
8:00 ሰዓት
SPORT Vs AGROECONOMICS
👉በሰዐቱ ላልተገኘ ቡድን ፎረፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
/channel/DBUstudent
ጨዋታው ተጀምሯል።
Information technology+Information system VS Sociology+journalism
በ AGROECONOMICS እና LAW መካከል የተደረገው የጂሲ ካፕ ጨዋታ በAGROECONOMICS 7-1 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከሁለቱም ትምህርት ክፍል ላየነው ጥሩ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
ነገ የጂሲ ካፕ ቀጥሎ የሚደረግ ሲሆን
ባዮቴክኖሎጂ Vs ናርም 2:30 ጨዋታ ስለሚጀመር በሰዐቱ ተገኙ።
በሰዐቱ ላልተገኘ ቡድን ፎረፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
/channel/DBUstudent
ቀጣይ ጨዋታ
8:00 ሰዓት
Geography vs sport science
👉በሰዓቱ ካልተገኛቹ ፎርፌ ስለሚሰጥ ሁለቱም ቡድን በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
/channel/DBUstudent
ማስታወሻ
የመመረቂያ ቀን የካቲት 22 ነው የተቀየረ ገነረ እስካሁን እንደሌለ አውቃቹ ዝግጅታችሁን አድርጉ ለማለት እንወዳለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
/channel/DBUstudent
ቀጣይ ጨዋታ 4:30 ሰዓት
Mathematics & statistics vs marketing & tuorism
ተጨዋቾች ለቀጣዩ ጨዋታ ተዘጋጁ።
/channel/DBUstudent
ስላም ውድ ተማሪዎቻችን በስተመጨረሻ በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የመመረቂያ ቀን ይፋ ሆኗል! የመመረቂያ ቀኑ ይካቲት 30/06/2017 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ እራሳችሁን አዘጋጁ ።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
/channel/DBUstudent
በአካውንቲንግ እና በስፖርት መካከል ሊደረግ የነበረው የደረጃ ጨዋታ የአካውንቲንግ ተጨዋቾች ባለመገኘታቸው ምክንያት ለስፖርት ሳይንስ ፎርፌ ተሰጥቷል።
በዚህም ምክንያት ስፖርት ሳይንስ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
በቀጣይም 4:30 ላይ ተጠባቂው የፍፃሜ ጨዋታ በናርም እና ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም መካከል የሚደረግ ይሆናል።
ተጨዋቾች በሰዓቱ ካልተገኛቹ ፎርፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የጂሲ ካፕ ተጠባቂ ቡድኖችን እየጣለ ከመጨረሻውና አጓጊው የፍፃሜ ጨዋታ ደርሷል።
የፍፃሜ ጨዋታ
ናርም ከ ሶሾሎጂ + ጆርናሊዝም
የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
የሚፋለሙ ይሆናል።
ሁለቱ ጨዋታዎችም ቅዳሜ የሚደረጉ ይሆናል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
የጨዋታ ሰዓት ለውጥ
የጂሲ ካፕ ጨዋታዎች ወደግማሽ ፍፃሜውና አጓጊው ምዕራፍ መድረሱ ይታወቃል።
አራት ቡድኖች ወደ ግማሽ ፍፃሜው ደርሰው ለፍፃሜ ለመድረስ እንደሚፋለሙ እና ሁለቱ ጨዋታዎች ነገ ሀሙስ ጠዋት 2:30 ሰዓት እና 4:30 ሰዓት እንደሚደረጉ የተገለፀ ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች የሰዓት ለውጥ መደረጉን እንገልፃለን።
ጨዋታዎቹም
ሀሙስ ረፋድ 4:00 ሰዓት ላይ
SPORT ከ SOCIOLOGY+JORNALISM
ሀሙስ ቀን 8:00 ላይ
NARM ከ ACCOUNTING
የሚደረጉ መሆኑን እንገልፃለን።
ለሁሉም ቡድን መልካም እድል!!!
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
ጨዋታው ተጠናቀቀቀቀቀቀ
IT& Is 0-2 sociology& juornalism
ነገም የጂሲ ካፕ ጨዋታ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል። አጓጊ ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን
በነገው እለትም የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች የሚቀጥሉ ይሆናል።
ጠዋት 2:30
Information technology+Information system VS Sociology+journalism
4:30
NARM VS Marketing+Tourism
8:00
Sport science VS Agro economics
👉በሰዐቱ ላልተገኘ ቡድን ፎረፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
/channel/DBUstudent
ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜው የተቀላቀሉ ቡድኖች
1. Accounting
2. IT&IS
3. Chemistry,physics & biology
4. Sociology and journalism
5. Tuorism and marketing
6. Sport science
7. NARM
8. Agroeconomics
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ከዛሬ 8:00 ጀምሮ የሚደረግ ይሆናል።
8:00 ሰዓት
PHYSICS,BIOLOGY,CHEMISTRY(PBC) VS ACCOUNTING
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
2ኛ ዙር ጨዋታ ዛሬ ከሰዐት የሚጀምር ሲሆን
ዛሬ ሰኞ 8:00
accounting VS Chemistry+physics+biology
ነገ ማክሰኞ ጠዋት 2:30
Information technology+Information system VS Sociology+journalism
4:00
NARM VS Marketing+Tourism
8:00
Sport VS Agro economics
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
በ NARM እና BIOTECHNOLOGY መካከል የተደረገው የጂሲ ካፕ ጨዋታ በNARM 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከሁለቱም ትምህርት ክፍል ላየነው ጥሩ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
በ ስፖርት እና ጂኦግራፊ መካከል የተደረገው የጂሲ ካፕ ጨዋታ በስፖርት 5-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከሁለቱም ትምህርት ክፍል ላየነው ጥሩ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
በMarketing & tuorism እና በ statistics & mathematics መካከል የተደረገው ጨዋታ በ marketing & tuorism 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከሁለቱም ትምህርት ክፍል ላየነው ጥሩ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
/channel/DBUstudent
በcomputer science እና በ sociology & journalism መካከል የተደረገው ጨዋታ በ sociology & journalism 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።
ከሁለቱም ትምህርት ክፍል ላየነው ጥሩ ዲሲፕሊን ከልብ እናመሰግናለን።
/channel/DBUstudent
ቀጣይ የ GC CUP ጨዋታ
እሁድ 2:30 ሰዓት
COMPUTER SCIENCE Vs SOCIOLOGY & JOURNALISM
👉በሰዓቱ ካልተገኛቹ ፎርፌ ስለሚሰጥ ሁለቱም ቡድን በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
/channel/DBUstudent