ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ። ሼር የድርጉ
1 @mishary_rashid_al_afasi
2 @Yassen_Al_Jazairi
3 @Sheikh_Abu_Bakr_Al_Shatri
4 @Sheikh_Muhammad_Al_Luhaidan
5 @Abdulbasit_Abdussamed1
6 @Sheikh_Abdul_Rahman_Al_Sudais
7 @Ali_Al_Huzaifi
8 @Khalifah_At_Tonaeijy
9 @Ahmad_Al_Ajmy
10 @Sheikh_Saad_Al_Gamidi
11 @Emad_Al_Mansary
12 @Abdullah_ibn_Al_Basfar
13 @Sheikh_Nasser_Al_Qatami
14 @Abdulhadi_Kanakeri
15 @Sheikh_Maher_Al_Muaiqly
16 @Sheikh_Adel_Rayan
17 @Khalil_Al_Hussary
18 @Sheikh_Muhammad_Ayyub
19 @Abdullah_Awad_Al_Juhany
20 @Abdul_Rashid_Ali_Sufi
21 @Mohamed_Siddiq_El_Minshawi
22 @Abdul_Rahman_Al_Ossi
23 @Sheikh_Saud_Al_Shuraim
24 @Yasser_Al_Dosarii
25 @Muhammad_Al_Kurdi1
26 @Fares_Abbad1
27 @Sheikh_Salah_Bukhatir
28 @Imad_Zuhair_Hafez
29 @Muhammad_AbdulKareem
30 @Ahmad_Misbahi
31 @Abdulaziz_Az_Zahrani
32 @Ibrahim_Al_Asirii
33 @Abdulbosit_Qobilov1
34 @Abdullah_al_Matrood1
35 @Afzal_Rafiqov1
36 @Hani_Ar_Rifai
37 @Abdullah_Ali_Jaber
38 @Sheikh_Muhammad_Jibril
39 @Jazza_Alswaileh
40 @Bandar_Balila
41 @Mohammad_Al_Tablawi
42 @Wadee_Al_Yamani
43 @Ghassan_Al_Shorbajyi
44 @Zaki_Dagistan
45 @Ahmad_Al_Lahdan
46 @Abdullah_Xalif
47 @Yasser_Al_Qureshi
48 @Nabil_Al_Rifai
49 @Salah_Al_Hashem
50 @Shirazad_Taher
51 @Tawfeeq_As_Sayeghh
52 @Rashid_Al_Arkani
53 @Sheikh_Mustafa_Ismail
54 @Ali_Yakupovv
55 @Abdullah_Kamel
56 @Mahmud_Ali_Albanna
57 @Sheikh_Idris_Abkar
58 @Hassen_Saleh
59 @Moeedh_Al_Harthi
60 @Ahmed_Naina
61 @Waleed_Al_Naehi
62 @Saber_AbdulHakam
63 @Mohammad_Saleh_Shah
64 @AbdulMuhsin_Qasim
65 @Salah_Al_Budair
66 @Akram_Alalaqimy
67 @Jamaan_Alosaimii
68 @Abdulmohsen_Harty
69 @Abdul_Wadood_Haneef
70 @Mohammad_Al_Abdullah
71 @Yahya_Hawwa
72 @Hasanxon_Yahyo_Abdulmajid
73 @Khalid_Al_Jaleel
74 @Noreen_Muhammad_Siddique
75 @Ahmad_Al_Shalabii
76 @Alzain_Muhammad_Ahmad
77 @Abdulmohsin_Al_Obeikan
© @Quran_Mp3_Collection
ለመስዋዕትነት የቀረበው ማን ነው? የቀጠለ!
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
እንደምን ነህ ወዳጄ? በክፍል አንድ ላይ የዘፍጥረት ፀሃፊ ምን ያክል ትላልቅ ስህተቶችን እንደሰራ አየህልኝ አይደል? አሁን በማስቀጠልም የፀሀፊውን ችግር እንዲሁም ስርዓቶቹና ህግጋቶችስ ምን ይላሉ? የሚለውን እናያለን ና ተከተልኝ!
ለማስተዋስ ያክል ይቺን ልበልህ፣ ሁለቱም የአብረሃም ልጆች ኢስሐቅም ይሁን ኢስማዔል በፈጣሪ ዘንድ ተባርከዋል። እግዚአብሄር እነሱንም ሆነ ዘራቸውን የባረከው ማንም ለዕርድ ከመቅረቡ በፊት ስለሆነ ከተባረኩ በኋላ ለዕርድ መቅረባቸው ምንም ስሜት አይሰጥም፣ ፈተናም አይባልም። ምክንያቱም አብረሃም ይሄንን ነገር ጠንቅቆ ስለሚያውቅ!
ዛሬ ደግሞ ወደ ዋናው ነጠብ ልውሰድህና አጃዒብ! ላስብልህ።
ዘፍጥረት 22 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ከዚህ ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አብርሃምን ፈተነው፤ “አብርሃም!” አለው። እርሱም “አቤቱ አለሁ” አለ።
² እግዚአብሔርም (ኤሎሂም)፣ “የምትወደውን አንዱን ልጅህን፣ ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያ ምድር ሂድ፤ እኔ በማመለክትህ በአንዱ ተራራ ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ ሠዋው” አለው።
በዚህ ጥቅስ መሰረት እግዚአብሄር አብረሃምን እንደፈተነው ይናገራል። ፈተናው ምንድን ነው? መጀመሪያ ለአብረሃም ቃል የተገባለትን ኢስሐቅን ራሱ አብረሃም ልጁን እንዲያርደው ትዕዛዝ ተሰጠው። ልብ በልልኝማ አንዴ! አብረሃም ልጁ ኢስሃቅ እንደማይሞት ቀድሞ ያውቃል ምክንያቱም ቀድሞ እንዲህ ተብሏል ኣ!
“እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ስለ ልጁም ሆነ ስለ አገልጋይህ አሳብ አይግባህ፤ ዘር የሚጠራልህ በይስሐቅ በኩል ስለ ሆነ፣ ሣራ የምትልህን ሁሉ ስማ።”
— ዘፍጥረት 21፥12 (አዲሱ መ.ት)
ወዳጄ በጣም ይቅርታ! ደጋገምኩብህ መሰል፣ ያው ነገርን ከስሩ ውሃን ከጡሩ ይባል የለ!? ነገሩ መጀመሪያም እንደተበላሸ አስረግጠህና እረግጠህ እንድትይዝልኝ ስለፈለኩ ብቻ ነው።
አሁንም ወደ ዋናው ነጥብ ስመልስህ ጥቅሱ እንዲህ ይላል፦
“የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ፤ እኔም በምነግርህ በአንድ ተራራ ላይ በዚያ መሥዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ።”
— ዘፍጥረት 22፥2
እግዚአብሄር አብረሃምን ሲያዘው የምትወደውን አንድ ልጅህን ኢስሐቅን ሰዋ ብሎ ነው። እስቲ በዚህ ጥቅስ ላይ አንድ አራት ጥያቄ እናንሳና ራሱ ባይብል ገላጋይ ይኹነን።
1ኛ: እንዴ!! ኢስሐቅ ሁለተኛ ልጅ አይደል እንዴ? አዎ ኢስሃቅ ሲወለድ ኢስማዔል የ14 አመት ልጅ ነበር።
ዘፍጥረት 16፥16 አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ።
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ።
2ኛ: ኢስማዔል ታዲያ ለአብራሃም ልጁ አይደለምን? አረ ነው ያውም የበኩር ልጁ!
“አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው።”
— ዘፍጥረት 16፥15
3ኛ: አብረሃም ስንት ልጅ ነው ያለው? ሁለት ልጆች አሉት ይሄም ተፅፏል።
“አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።”
— ገላትያ 4፥22
4ኛ አብረሃም ኢስማዔልን አይወደውም እንዴ? ኧረ በጭራሽ! በጣም ነው የሚወደው ይስሃቅን ሲበሰር እንኳን "ኢስማዔልን ብቻ ባርከህ ባኖርክልኝ" ብሎ እንዴት እንደሚወደውና እርሱ ብቻ እንደሚበቃው ተናግሮ የለ እንዴ?
“አብርሃም እግዚአብሔርን (ኤሎሂም)፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው።”
— ዘፍጥረት 17፥18 (አዲሱ መ.ት)
አሁንም የዘፍጥረት ፀሃፊ ልክ እንደቀድሞው ሁላ ትላልቅ ስህተቶችን ሰርቷል። ምንድን ነው? ካልከኝ ፦
1ኛ ኢስሃቅን የአብረሃም ብቸኛው ልጅ አስመስሎ ማቅረቡ!
2ኛ ኢስሃቅን የበኩር ልጅ አስመስሎ ማቅረቡ!
3ኛ አብረሃምን ህግና ስርዓት እንደጣሰ አይነት ሰው አድርጎ ማቅረቡ!
4ኛ አብረሃም ኢስማዔልን እንደሚጠላው አድርጎ ማቅረቡ!
በሙሴ ህግ መሰረት የወንድ ልጆች በኩራት ሁሉ ለእግዚአብሄር የሚሰጡ ሲሆን በእነርሱ ፈንታ የእንስሳት በኩር ይታረዳል።
““መጀመሪያ የተወለደውን ወንድ ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ ከእስራኤላውያን መካከል የእናቱ የበኵር ልጅ የሆነው ማሕፀን ከፋች ሰውም ሆነ እንስሳ የእኔ ነው።””
— ዘጸአት 13፥2 (አዲሱ መ.ት)
““የእህልህን ወይም የወይን ጠጅህን በኵራት ለእኔ ከማቅረብ ወደ ኋላ አትበል። “የወንድ ልጆችህን በኵር ለእኔ ስጠኝ።”
— ዘጸአት 22፥29 (አዲሱ መ.ት)
ዘኍልቁ 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² “እነሆ፤ በኵር ሆኖ በሚወለደው ሁሉ ምትክ ሌዋውያኑን ከእስራኤላውያን ወስጃለሁ፤ ስለዚህ ሌዋውያን የእኔ ናቸው፤
¹³ በኵር የሆነ ሁሉ የእኔ ነውና። በግብፅ ምድር በኵር የሆነውን ሁሉ በመታሁ ዕለት ከሰውም ሆነ ከእንስሳ ማናቸውንም የእስራኤልን በኵር ለራሴ ለይቻለሁ፤ የእኔ ይሁን። እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።”
ወዳጄ! የበኩር ልጅ ህግ ምን እንደሆነ ምታውቀው ነገር ይኖር ይሆን? ህጉ ይሄን ይመስላል፦
ዘዳግም 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵ ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን፥
¹⁶ ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤
በዚህ ህግ መሰረት እንዴትም ብሎ ኢስሐቅ ለእርድ ሊቀርብ አይችልም፣ ምክንያቱም የበኩር ልጅ ኢስማዔል እንጂ ኢስሃቅ ስላልሆነ። አንዳንድ የዋህ ክርስቲያኖች ምን እንደሚሉ ታውቃለህ? አጋርኮ ለአብረሃም ባሪያው እንጂ ሚስቱ አልነበረችም ይላሉ! ይህ ንግግራቸው ለማጭበርበር እንዲመቻቸው እንጂ አጋር ለአብረሃም ሚስቱ ነበረች። አጋር ለአብረሃም ምኑ ናት? ሚስቱ! ማስረጃም ካልከኝ እነሆ ጀባ ብያለሁ፦
“አብራምም የሦራን ቃል ሰማ። አብራምም በከነዓን ምድር አሥር ዓመት ከተቀመጠ በኋላ፥ የአብራም ሚስት ሦራ ግብፃዊት ባሪያዋን አጋርን ወስዳ ለባልዋ ለአብራም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው።”
— ዘፍጥረት 16፥3
አብረሃም እነዚህን ህግጋቶችና ስርዓቶች አልጠበቀም እንዴ? ኧረ ጠብቋል!
“አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን ሕጌንም ጠብቆአልና።”
— ዘፍጥረት 26፥5
አሁን እስቲ ጉዟችንን ወደ ባይብል እናድርግና መፅሐፍ ቅዱስ በዚህ ዙርያ ምን ይላል? የሚለውን እንመልከት።
ከዚያ በፊት ግን ሹክ የምልህ ቢኖር የመፅሀፍ ቅዱስ ክፍል የሆነው ኦሪት አብዛኛው የባይብል ሙህራን የሚስማሙት ለሙሴ የተሰጠው አንድ መፅሀፍ ሲሆን በ1446 BCE. እንደሆነ ነው። ግን እነዚህ እጃችን ላይ ያሉትን አምስቱን ፔንታቶች አይደለም እነዚህስ? ከተባለ እነዚህማ ሙሴ ከሞተ ከ1000 አመታት በኋላ የተፃፉ መፅሃፍት ናቸው። እነዚህ አምስቱ መፅሃፍት የተፃፉት ከ600 እስከ 400 BCE. እንደሆነ ለዘብተኛም ሆኑ ፅንፈኛ ሙህራኖች ይስማማሉ። ስለዚህ አሁን እጃችን ላይ ያሉት አምስቱ ኦሪቶች አይደለም ኦሪጂናል ሊሆኑ ይቅርና የቅጂ ቅጂ ቅጂ እጃችን ላይ አይገኝም። ምንጭ፦ McDermott, John J. (2002). Reading the Pentateuch: a historical introduction. Pauline Press. p. 21. ISBN 978-0-8091-4082-4. Retrieved 2010-10-03
ነገር አንዛዛሁ መሰል ምን ለማለት መሰለህ ወዳጄ! መፅሃፍቶቹ የሙሴም ሆነ የፈጣሪ ቃል ናቸው ብለህ እንዳትጠብቅ እንዲሁም በኋላ ማሳይህ ነገር እንዲገባህና እንድትረዳው ስለፈለኩ ነው።
ወደ ነጥቤ ስመለስልህ መፅሀፍ ቅዱስም ልክ እንደ ቁርዓኑ ሁሉ ዒስማዔል የመጀመሪያ ልጅ እንደሆነ ይናገራል። የአብራሃም ሚስት ሳራ መሐን ነበረች፣ ከዚያም መውለድ ስላልቻለች አገልጋይዋን ለአብረሀም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው፣ ከዚያም ሄዶ ከአጋር ጋር ተኛ አጋርም ፀንሳ ኢስማዔልን ወለደች።
ዘፍጥረት 16 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የአብራም ሚስት ሦራ፣ ልጆች አልወለደችለትም ነበር፤ እርሷም አጋር የምትባል ግብፃዊት አገልጋይ ነበረቻት።
² አብራምንም፣ “እግዚአብሔር (ያህዌ) ልጅ እንዳልወልድ አድርጎኛል። ምናልባት በእርሷ በኩል ልጆች አገኝ እንደሆን ሄደህ ከአገልጋዬ ጋር ተኛ” አለችው። አብራምም ሦራ ባለችው ተስማማ።
³ አብራም በከነዓን ምድር ዐሥር ዓመት ከኖረ በኋላ ሚስቱ ሦራ ግብፃዊት አገልጋይዋን #አጋርን_ሚስት_እንድትሆነው_ለባሏ_ሰጠችው።
⁴ አብራምም ከአጋር ጋር ተኛ፤ እርሷም ፀነሰች። አጋርም ነፍሰ ጡር መሆኗን ባወቀች ጊዜ እመቤቷን መናቅ ጀመረች።
ነገርን አድምጦ እህልን አላምጦ ነውና! እዚህጋ አስተውለህ አንብብ፣ አጋር ለአብረሃም ሚስት እንድትሆነው ነው የተሰጠችው ስለዚህ ሚስቱ ናት። ሳራ አጋርን ስታሰቃያት ኮበለለች ከዚያም የአብረሃም ሚስት አጋር ገና እርጉዝ ሆና ከሳራ ኮብልላ ሳለች መልአክ ለአጋር እግዚአብሄር ዘሯን የተባረከና ብዙ እንደሚሆን ቃል ገባላት።
“ደግሞም መልአኩ፣ “ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፤ ከብዛቱም የተነሣ ሊቈጠር አይችልም” አላት።”
— ዘፍጥረት 16፥10 (አዲሱ መ.ት)
“የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በተጨማሪ እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅ ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ችግርሽን ተመልክቶአል፤ ስሙን እስማኤል ትዪዋለሽ።”
— ዘፍጥረት 16፥11 (አዲሱ መ.ት)
ኢስማዔል የሚለውን ስም ያወጣው ራሱ እግዚአብሄር መሆኑን ልብ ይሏል። ምክንያቱም አብርሃም የሚወርሰውን ልጅ መውለድ ይፈልግ ስለነበር ብዙ ጊዜ ወደ ፈጣሪው ፀልዩአል። ኢሽማኤል የሚለው ስም የእብራይስጥ ቃል ነው፣ "יִשְׁמָעֵ'' ኢሽማ ማለት ሰማኝ ማለት ሲሆን "אל" ኤል ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው። በአንድ ላይ ሲነበብ ትርጉሙ፦ 《አምላክ ፀሎቴን ሰማኝ ማለት ነው》። ስለዚህ ኢስማኤል አብርሃም የሚወርሰውን ልጅ ፍለጋ ፀልዮ የተሰጠው ልጅ መሆኑን አትዘንጋ። አጋር ኢስማኤልን በወለደች ጊዜ አብራሃም 86 አመቱ ነበር፡፡ ፈጣሪው ባዘዘው መልኩ እስማዔል ብሎ ሰየመው፦
ዘፍጥረት 16 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵ አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ አብራምም ስሙን እስማኤል ብሎ ጠራው።
¹⁶ አብራም፣ አጋር እስማኤልን በወለደች ጊዜ ዕድሜው ⁸⁶ ዓመት ነበር።
እስማዔል 13 አመታት በሞላው ጊዜ እግዚአብሄር እንዲገረዝ አዘዘ አብረሃም ኢስማዔልንም ሆነ ራሱን እንዲሁም በቤት ሚኖሩትን አገልጋዮቹን ሁሉ አስገረዘ።
ዘፍጥረት 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ አብርሃም ሲገረዝ ዕድሜው ⁹⁹ ዓመት ነበር።
²⁵ ልጁም እስማኤል ሲገረዝ ¹³ ዓመቱ ነበር።
ልብ በል! አብርሃም 99 እንዲሁም እስማዔል 13 አመቱ ላይ እንዳለ ኢስሐቅ ገና አልተወለደም ነበር እንግዲህ እዚሁ ምዕራፍ ላይ ነው እግዚአብሄር ለአብርሃም ያበሰረው።
ዘፍጥረት 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ሦራን ከእንግዲህ ሦራ ብለህ አትጠራትም፤ ስሟ ከዛሬ ጀምሮ ሣራ ይሁን።
¹⁶ እኔ እባርካታለሁ ከእርሷም ወንድ ልጅ እሰጥሃለሁ፤ የብዙም ሕዝቦች እናት ትሆን ዘንድ እባርካታለሁ፤ የሕዝቦችም ነገሥታት ከእርሷ ይወጣሉ።”
¹⁷ አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን የመቶ ዓመት ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ።
ወዳጄ አንዴ ማስተዋልህን ብቻ እነሆ በለኝማ! እንግዲህ እንደምታየው ከሣራ የሚወለደው ኢስሐቅ ገና ሳይወለድ ፍሬያማ እንደሚሆን እግዚአብሄር ለአብረሃም ተናግሯል፡ አብረህ ደሞ ምን አለው? ሳቀና እኔም ሚስቴም አርጅተን እንዴት ልጅ ይኖረናል? ይልቁንስ ኢስማዔልን ብቻ ባርከህ ባኖርክልኝ አለው።
“አብርሃም እግዚአብሔርን (ኤሎሂም)፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው።”
— ዘፍጥረት 17፥18 (አዲሱ መ.ት)
New International Version ራሱ እንዲህ አስቀምጦታል፦
“And Abraham said to God, "If #only_Ishmael_might_live_under_your_blessing!"”
— Gen 17:18 (NIV)
ከዚህ የምንረዳው አብረሃም ሁለተኛው ልጅ ባይሰጠው ራሱ ብቸኛው ልጁ ኢስማዔል ብቻ ከተባረከለት በቂው እንደሆነ ነው። ከዚያም በመቀጠል እግዚአብሄር እንዲህ አለው፦
“እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) እንዲህ አለ፤ “ይሁን እሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከእርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከእርሱ ጋር እገባለሁ።”
— ዘፍጥረት 17፥19 (አዲሱ መ.ት)
1.4 ለምን ተፈጠርን?
ኃያሉ አምላክ ህያውና ዘላለማዊ ሲሆን ከማንም ምንም የማያስፈልገው በራሱ የተብቃቃ ወደ ፍጡራን የማይከጀል ነው።《 እናንተ ሰዎች ሆይ!እናንተ(ሁል ጊዜ)ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ። አላህም እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው።》ቁርአን (35፥15)ታድያ አምላክ በራሱ ቋሚና ብቻውን ዘላለም መኖር ከቻሉ የሰው ልጆችን መፍጠር ለምን አስፈላገ?
ይህ ጥያቄ ለዘመናት በርካቶች ጠይቀውት በቂ ምላሽ ያላገኘሉት ጥያቄ ከመሆኑም ባሻገር እጅግ መልስ የሚያሻው መፈጠራችንን ትርጉም የሚሰጠው ወሳኝ ጥያቄ ነው። ማርክስ የተባለው ታዋቂው ፈላስፋ ተፈጥሮን ከቃኘና የመፈጠራችን ሚስጥር አልገባ ሲለው“ አምላክ ተፈጥሮን ያስገኛት ሊያላግጥባት ነው። ፈጣሪ ፍጥረታትን አስገኘና ከዛም ረስቷታል“ ብሎ ድምዳሜውን ሰጠ።
እውን ጥበበኛው አምላክ ይህን ግዙፍ ፍጥረተ - ዓለም እንዲሁም የሰው ልጆችን ያስገኘው እንዲሁ ለፌዝ ፣ ለቀልድና ለጨዋታ ነውን? 《የፈጠርናችሁ ለከንቱ መሆኑን እናንተም ውደኛ የማትመለሱ መሆናችሁን ጠረጠራችሁን?》ቁርአን(23፥115)አምላካችን አላህ ምንንም ነገር ያለ ምክንያት አላስገኘም።《ሰማያትንና ምድርንም በሁለቱ መካከል ያለውንም ሁሉ ቀላጆች ሆነን አልፈጠርንም፣ሁለቱንም በምር እንጂ አልረጠርናቸውም ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም》ቁርአን(44፥38-39)
እስኪ ለአፍታ በዙሪያችን ያለውን ነገር እንቃኝ። እግራችን ስር ያለውን ምድር ካስተዋልን የተለያዩ አይነት ፍራፍሬዎችንና አዝርዕቶችን እያበቀለች የምትጠቅመው እኛን ነው ፤ ከበላያችን ያለው ሰማይም ዝናብን ሲጥል እንዲሁ ተጠቃሚዎቹ የሰው ልጆች ናቸው። ቀኑን እንሰራበታን ልቱን እናርፍበታለን እንስሳዎችንም ለተለያዩ አገልግሎቶች እንጠቀምባቸዎለን እንዲሁም በርካታ ነገሮችን በጥልቀት ካስተዋልን የሰው ልጆችን በማገልገል ተጠምደዋል። ታዲያ ፈጣሪ ይህን ሁሉ ነገር የኛ አገልጋይ አድርጎ እኛንስ ለምንድን ነው የፈለገን?
ለዚህ ወሳኝና አንገብጋቢ ጥያቄ በቂና የተሟላ መልስ የሰጠ ብቸኛው መለኮታዊ መፅሃፍ ታዐምረኛው ቁርአን ብቻ ነው። ይህ ታላቅ መፅሃፍ የሰው ልጆች የተፈጠሩበትን ቀዳሚና ዋነኛ አላማ በአጭሩ ሲያስቀምጥ《ጋኔንና ሰውንም(እኔን)ሊገዙኝ እንጂ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም》ቁርአን(51፥56)ሲል የመፈጠራችንን አላማ ‘ እኛን ጨምረ ፍጡራንን ሁሉ ያስገኘውን አላህን ማምለክ ’ መሆኑን ይነግረናል።
የሰው ልጅ እራሱን ከስሜት ባርነት አላቆ የዓለማቱ ጌታ ባሪያ ሲሆን ፣ በእጁ የጠረበውን ጣኦት መገዛት አቁሞ ለፈጣሪው ሲያጎበድድ እንዲሁም በአጠቃላይ ፍጡራንን ትቶ ፈጣሪን በብቸኝነት ሲያመልከና የአንዱ አላህ አገልጋይ ሲሆን በምድራዊ ዓለም ላይ ያለው ቆይታ በነፃነት የተሞላ ከማድረጉም ባሻገር የተፈጠረበት አላማ ተገንዝቦ ተግባር ላይ ያዋለ የተከበረ ፍጡር ይሆናል።
ይህ ነው እንግዲ የመፈጠራችን ዓላማና የመኖራችን ሚስጥር። የሰው ልጅ ይህንን ትልቅ ዓላማ ተገንዝቦ እርሱን በፈጣሪ ሲያስገዛ እንዲሁም እንዳሱ ፍጡር የሆኑ አካላትን ከማምለክ ይልቅ በጌታው አምልኮ ላይ ማንንም ሳያጋራ ነፍሱን ለአንድ አላህ ሲሰጥ በምድራዊ ህይወት ደህንነትን ሰላምን በቀጣዩ ዓለም ዳግም ዘላለማዊ የተድላ ህይወትን ይወርሳል።
እርግጥ ነው ብዙዎች የፈጣሪን መኖር ይቀበላሉ፣ ‘አሃዱ አምላክ’ በማለትም ይህ ፈጣሪ አንድና ብቸኛ መሆኑን ይመስክራሉ። ነገር ግን ለዚህ ኃያል ፈጣሪ ያላቸው ምልከታ እጅግ ከእውነት የራቀ ሆኖ እናገኘዋለክ። አንዳንዶች ፈጣሪ ሃያል ስለሆነ እሱ ላይ የምንዳርሰው በአማልክቶቻችን ነው በማለት ለአላህ አምሳሎችን ያደርጋሉ ፣ አላህም እንዲህ ሲል ይኮንናቸዋል 《ምንም የማይፈጥሩትንና እነርሱም የሚፈጠሩትን(በአላህ) ላይ ያጋራሉን?》ቁርአን(7፥192)በሌለም ቦታ 《ለእርሱ (ለአላህ)ምክሼን (አምሳያ)ታወቃለህን?》ሲል ይጠይቃል ቁርአን(19፥65)
ሌሎች ደሞ ታላቁን አምላክ ሁሉን ቻይ ነው በሚል ፈሊጥ ሰው እስከ ማድረግም ይደርሳሉ። አምላክ በህልውናው ሁሉን ፈጣሪ አምላክ ሆኖ ሳለ እንዴት በደካማውና በፍጡሩ የሰው ልጅ ይመስላል《 እርሱ (አላህ)የሰማያትና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና ተገዛው። ለርሱ ሞክሼን (አምሳ) ታውቃለህን?》ቁርአን(19፥65)
በርካቶች እንዲሁ በመላ ምትና ባልተጨበጠ መረጃ ላይ ተንተርሰው ስለ ኃያሉ አምላክ ኢ-ምክኒያታዊ የሆኑና ለፈጣሪ ልዕቅና የማይመጥኑ ግምቶችን ሲሰገዝሩ ቆይተዋል አሁንም እየሰነዘሩ ነው《የሰማያትና የምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ》ቁርአን (43፥82)
ይህንን ፍጥረተ-ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣ እንዲሁም እኛን የሰው ልጆችንም ካልነበርንበት ያስገኘን አምላክ አንድና ብቸኛ ከሆነ አምልኮ የሚገባውም ለርሱ ብቻ ነው። 《እርሱም ያ በሰማያትና በምድር (ሊገዙት የሚገባው)አላህ ነው። ሚስጥራችሁንም ግልፃችሁንም ያውቃል የምትሰሩትንም ሁሉ ያውቃል።》ቁርአን(6፥3)
እርሱ አላህ ሊያጎበድዱለት ፣ ሊያጎነብሱለት ፣ ሊሰግዱለት ፣ ድካ የደረሰ መተናነስን ሊተናነሱለት የሚገባ በሰማይም በምድርም አምሳያ የሌለው ኃያል አምላክ ነው በተከበረው መለኮታዊ ቃሉ እንዲህ ይለናል 《(እርሱ)ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማያንም ጣራ ያደረገ ነው፣ ከሰማይም (ዳመና)ውሀን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው። እናንተም(ፈጣሪነቱን)የምታወቁ ስትሆኑ ለአላህ ባላንጣዎች አታድርጉ》ቁርአን(2፥22)ያለምንም ረዳት ፍጥነታትን ያስተኘ አምላክ አምልኮ የሚገባውም ለርሱ ብቻ ነው።
የሰው ልጆች ድሮም ዘንድሮም የተላያዩ ነገሮችን ከአላህ ውጪ ሲያመልኩ ቆይተዋል። አሁንም እያመለኩ የገኛሉ። ገሚሱ ራሱ የጠረበውን ድንጋይና እንጨት አማልክት ብሎ ሰይሞ ለነሱ ሲሰግድ ፤ ሌላኛው ደግሞ ለፀሀይና ለጨረቃ የሚያጎበድድም አለ! ኃያሉ አላህ እንዲህ ይላል 《ሌሊትና ቀንም ፀሀይና ጨረቃም ከምልክቶቹ(ተአምራቶቹ)ናቸው። ለፀሃይና ለጨረቃ አትስገዱ። ለእዚያም ለፈጠራችሁ አላህ ስገዱ እርሱን ብቻ የምትገዙ እንደሆናችሁ(ለሌላ አትስገዱ)》ቁርአን(41፥37)
አንዳንዶች ደግሞ እንደራሳቸው አምሳያ የሆኑትን የሰው ልጆችን ወይ ቅዱሳን ወይ ነብያት ስለሆኑ ብቻ ከተሰጣቸው ደረጃ በላይ ከፍ በማድረግ ለአላህ ብቻ የሚገባን አምልኮ አሳልፈው ለነሱ ይሰጣሉ። 《 “ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ከሆነው አላህ እርሱ የሚመግብም ሲሆን ሌላን አምላክ እይዛለሁን?” በላቸው።》 ቁርአን(6፥14)
ሰማያትና ምድርን ያለምሰሶ ያቆመ ፣ እነርሱን በመፍጠር ላይም ከማንም እርዳታ ያላስፈለገው አምላክ እንዲሁም እኛን የሰው ልጆች ድንቅ በሆነ አፈጣጠርና እጅግ ባማረ አቋም ላይ ያስገኘን ፈጣሪ ከርሱ በቀር እውነተኛ አምላክ አለመኖሩ እርገጥ እንደሆነው ሁሉ አምልኮ ፣ ስግደት ፣ ፆም ፀሎትም ሆነ ሌሎች አምልኮዎች የሚገቡት ለርሱ ብቻ ነው። 《ስግደቴ ፣ መገዛቴ ፣ ሕወቴም ፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው፤ በል ለርሱ ተጋሪ የለውም በዚህም ታዘዝኩ ‘በል’ 》ቁርአን(6፥162-163)
/channel/usefullIslamicBookstore
የረመዷን ስጦታ
ረመዷን ሙባረክ ያ ሙሥሊሙን ወሙሥሊማት!
በ 13 አርስት የተሰደረ መጣጥፍ በረመዷን ወር እንካችሁ ብለናል። ሊንኩን በማስፈንጠር ያግኙት!
1. ሶውም
/channel/Wahidcom/3136
2. የጦም ትሩፋት
/channel/Wahidcom/3470
3. ረመዷን
/channel/Wahidcom/2727
4.. የረመዷን ወር
/channel/Wahidcom/3107
5. የክርስትና ጦም
/channel/Wahidcom/3176
6. የጨረቃ አቆጣጠር
/channel/Wahidcom/2717
7. ጨረቃ እና ኮከብ
/channel/Wahidcom/2360
8. የሚታሰሩ ሰይጣናት
/channel/Wahidcom/2724
9. ሡሑር
/channel/Wahidcom/2726
10. ተራዊህ
/channel/Wahidcom/833
11. ኢዕቲካፍ
/channel/Wahidcom/2286
12. ለይለቱል ቀድር
/channel/Wahidcom/2289
13. መሓላ እና ማካካሻው
/channel/Wahidcom/2336
ሁሉም ቦታ ለሁሉም ሰው እንዲዳረስ አሰራጩ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
የሃይማኖት ንጽጽር ኮርስ
3ኛ ዙር የሙቃረናህ ደርሥ!
"ሙቃረናህ" مُقَارَنَة የሚለው ቃል "ቃረነ" قَارَنَ ማለትም "አነጻጸረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንጽጽር" ማለት ነው፥ ሙቃረናህ የሃይማኖት ንጽጽር"Comparative Religion" ሲሆን በእሥልምና እና በክርስትና መካከል ያለው የሥነ-መለኮት አንድነት እና ልዩነት እየተነጻጸረ የሚቀርብበት ጥናት ነው። ደርሡ (ትምህርቱ) የሚፈጀው 6 ወር ኢንሻሏህ ሲሆን ሁለት ተርም አለው።
፨ የመጀመሪያው ተርም ዐጽመ-አሳብ በፈጣሪ እሳቦት ላይ የሚያውጠነጥኑ ሲሆኑ የሚከተሉት ናቸው፦
ምዕራፍ አንድ
ሥላሴ"trinity"
ምዕራፍ ሁለት
ነገረ-ክርስቶስ"Christology"
ምዕራፍ ሦስት
ነገረ-ማርያም"Mariology"
ምዕራፍ አራት
ነገረ-መላእክት"angelology"
ምዕራፍ አምስት
ነገረ-ምስል"Iconlogy"
፨ የሁለተኛው ተርም ዐጽመ-አሳብ በቅዱሳን መጽሐፍት ላይ የሚያውጠነጥኑ ሲሆኑ የሚከተሉት ናቸው፦
ምዕራፍ አንድ
አህሉል ኪታብ"People of the Book"
ምዕራፍ ሁለት
መጽሐፍት"scriptures"
ምዕራፍ ሦስት
የመጽሐፍ አጠባበቅ"preservation"
ምዕራፍ አራት
የመጽሐፍት ልኬት"Standardization"
ምዕራፍ አምስት
የባይብል ግጭት"Contradiction"
ምዕራፍ ስድስት
ኦሪት"Torah"
ምዕራፍ ሰባት
ወንጌል"Gospel"
ደርሡ በሳምንት አንዴ የሚለቀቅ ሲሆን በሁለት ሳምንት አንዴ የሁለቱ ሳምንት ጥያቄ ፈተና ይኖራል። ፈተናው ከ 10 የሚወሰድ ሲሆን ከ 6-10 ማምጣት ይጠበቅባችኃል። ከ 6 በታች ሦስት ጊዜ ካመጣችሁ በሰርተፍኬት አናስመርቅም።
የሙቃረናህ ደርሥ ቦርድ አባላት አሥር ሲሆኑ ዋና ዋናዎቹ አራት ናቸው፥ እነርሱ፦
1. ወንድም ወሒድ የደርሡ አስተማሪ፣
2. እኅት ሐደል የደርሡ አቅራቢ፣
3. እኅት ሐናን የደርሡ ፈተና አርቃቂ
4. ወንድም መህዲይ የደርሡ ፈታኝ እና ውጤት ክፍል ናቸው።
ለመመዝገብ ከታች የተዘረዘሩት የቦርዱ አካላት በውስጥ ያናግሩ!
እኅት ሐድልን፦ /channel/Ohanw9
እኅት ረምላን፦/channel/REMLANEG
እኅት ሰላምን፦ http://t.me/Selam9S
አኅት ዘሃራን፦ /channel/Zhara_mustefa
እኅት ሐቢባን፦ /channel/Mahbubo
እኅት አበባ፦http://t.me/temariwa_lji
ቦታ ሳይያዝ ይመዝገቡ! መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንልዎ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ አለህ ቁርአንን ከሚየስተናትኑ ከሚጠቀሙበትም ያድርገን
◎ አለህ ሆይ ከበደለኞች አታድርገን ፍትሀዊ ሙስሊሞች አድርገን
አሚን ✔️
አለህ ሆይ ከ አማኞች አድርገን
if it is ok ✅ share it ➦
يونسأَمْ يَقُولُونَ افْتَرَاهُ قُلْ فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّثْلِهِ وَادْعُوا مَنِ اسْتَطَعْتُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ 38بَلْ كَذَّبُوا بِمَا لَمْ يُحِيطُوا بِعِلْمِهِ وَلَمَّا يَأْتِهِمْ تَأْوِيلُهُ كَذَلِكَ كَذَّبَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الظَّالِمِينَ 39وَمِنْهُم مَّن يُؤْمِنُ بِهِ وَمِنْهُم مَّن لَّا يُؤْمِنُ بِهِ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِالْمُفْسِدِينَ 40
በእውነትም «(ሙሐመድ) ቀጣጠፈው» ይላሉን «ይህ ከሆነ መሰሉን (አንዲት) ሱራ አምጡ፡፡ ከአላህም ሌላ የቻላችሁትን ሁሉ (ረዳት) ጥሩ፡፡ እውነተኞች እንደሆናችሁ (ተጋግዛችሁ አምጡ)» በላቸው፡፡
ይልቁንም (ከቁርኣን) እውቀቱን ባላደረሱት ፍቹም ገና ባልመጣቸው ነገር አስተባበሉ፡፡ እንደዚሁ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት አስተባብለዋል፡፡ የበዳዮችም መጨረሻ እንዴት እንደ ነበረ ተመልከት፡፡
ከእነርሱም ውስጥ (ወደፊት) በርሱ የሚያምኑ አልሉ፡፡ ከእነርሱም በእርሱ የማያምኑ አልሉ፡፡ ጌታህም አጥፊዎቹን በጣም ዐዋቂ ነው፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
عيدكم مبارك!
تقبلﷲ منا ومنكم صالح الأعمال!
ኢዳችሁ የተባረከ ይሁን!
አላህ ከኛም ከናንተም መልካም ስራችንን ይቀበለን!
«እናንተ ሰዎች ሆይ! እውነቱ ከጌታችሁ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ (በእርሱ) የተመራም ሰው የሚመራው ለራሱ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው (ጉዳቱ) በራሱ ላይ ነው፡፡ እኔም በእናንተ ላይ ተጠባበቂ አይደለሁም» በላቸው፡፡
ወዳንተም የሚወረደውን ነገር ተከተል፡፡ አላህም (በነሱ ላይ) እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
የዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ይከበራል።
ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አልፈጥር በዓል ሰኞ ሚያዝያ 24 ይሆናል።
ምንጭ ፦ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤት
@tikvahethiopia
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ አለህ ቁርአንን ከሚየስተናትኑ ከሚጠቀሙበትም ያድርገን
◎ አማኞችን አለህ ይርዳቸው በዱአ እንበርታ ሱራቱል መዒዳህ 27-42 አንብቡት
◎ አለህ ሆይ ከበደለኞች አታድርገን ፍትሀዊ ሙስሊሞች አድርገን
አሚን ✔️
if it is ok ✅ share it ➦المائدة
وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ابْنَيْ آدَمَ بِالْحَقِّ إِذْ قَرَّبَا قُرْبَانًا فَتُقُبِّلَ مِنْ أَحَدِهِمَا وَلَمْ يُتَقَبَّلْ مِنَ الْآخَرِ قَالَ لَأَقْتُلَنَّكَ قَالَ إِنَّمَا يَتَقَبَّلُ اللَّهُ مِنَ الْمُتَّقِينَ 27لَئِن بَسَطتَ إِلَيَّ يَدَكَ لِتَقْتُلَنِي مَا أَنَا بِبَاسِطٍ يَدِيَ إِلَيْكَ لِأَقْتُلَكَ إِنِّي أَخَافُ اللَّهَ رَبَّ الْعَالَمِينَ 28إِنِّي أُرِيدُ أَن تَبُوءَ بِإِثْمِي وَإِثْمِكَ فَتَكُونَ مِنْ أَصْحَابِ النَّارِ وَذَلِكَ جَزَاءُ الظَّالِمِينَ 29فَطَوَّعَتْ لَهُ نَفْسُهُ قَتْلَ أَخِيهِ فَقَتَلَهُ فَأَصْبَحَ مِنَ الْخَاسِرِينَ 30فَبَعَثَ اللَّهُ غُرَابًا يَبْحَثُ فِي الْأَرْضِ لِيُرِيَهُ كَيْفَ يُوَارِي سَوْءَةَ أَخِيهِ قَالَ يَا وَيْلَتَا أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَذَا الْغُرَابِ فَأُوَارِيَ سَوْءَةَ أَخِي فَأَصْبَحَ مِنَ النَّادِمِينَ 31مِنْ أَجْلِ ذَلِكَ كَتَبْنَا عَلَى بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا وَلَقَدْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُنَا بِالْبَيِّنَاتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرًا مِّنْهُم بَعْدَ ذَلِكَ فِي الْأَرْضِ لَمُسْرِفُونَ 32إِنَّمَا جَزَاءُ الَّذِينَ يُحَارِبُونَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَيَسْعَوْنَ فِي الْأَرْضِ فَسَادًا أَن يُقَتَّلُوا أَوْ يُصَلَّبُوا أَوْ تُقَطَّعَ أَيْدِيهِمْ وَأَرْجُلُهُم مِّنْ خِلَافٍ أَوْ يُنفَوْا مِنَ الْأَرْضِ ذَلِكَ لَهُمْ خِزْيٌ فِي الدُّنْيَا وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ 33إِلَّا الَّذِينَ تَابُوا مِن قَبْلِ أَن تَقْدِرُوا عَلَيْهِمْ فَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ 34يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ 35إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْ أَنَّ لَهُم مَّا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا وَمِثْلَهُ مَعَهُ لِيَفْتَدُوا بِهِ مِنْ عَذَابِ يَوْمِ الْقِيَامَةِ مَا تُقُبِّلَ مِنْهُمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ 36يُرِيدُونَ أَن يَخْرُجُوا مِنَ النَّارِ وَمَا هُم بِخَارِجِينَ مِنْهَا وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ 37وَالسَّارِقُ وَالسَّارِقَةُ فَاقْطَعُوا أَيْدِيَهُمَا جَزَاءً بِمَا كَسَبَا نَكَالًا مِّنَ اللَّهِ وَاللَّهُ عَزِيزٌ حَكِيمٌ 38فَمَن تَابَ مِن بَعْدِ ظُلْمِهِ وَأَصْلَحَ فَإِنَّ اللَّهَ يَتُوبُ عَلَيْهِ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ 39أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَاللَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ 40يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ لَا يَحْزُنكَ الَّذِينَ يُسَارِعُونَ فِي الْكُفْرِ مِنَ الَّذِينَ قَالُوا آمَنَّا بِأَفْوَاهِهِمْ وَلَمْ تُؤْمِن قُلُوبُهُمْ وَمِنَ الَّذِينَ هَادُوا سَمَّاعُونَ لِلْكَذِبِ سَمَّاعُونَ لِقَوْمٍ آخَرِينَ لَمْ يَأْتُوكَ يُحَرِّفُونَ الْكَلِمَ مِن بَعْدِ مَوَاضِعِهِ يَقُولُونَ إِنْ أُوتِيتُمْ هَذَا فَخُذُوهُ وَإِن لَّمْ تُؤْتَوْهُ فَاحْذَرُوا وَمَن يُرِدِ اللَّهُ فِتْنَتَهُ فَلَن تَمْلِكَ لَهُ مِنَ اللَّهِ شَيْئًا أُولَئِكَ الَّذِينَ لَمْ يُرِدِ اللَّهُ أَن يُطَهِّرَ قُلُوبَهُمْ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ 41سَمَّاعُونَ لِلْكَذِبِ أَكَّالُونَ لِلسُّحْتِ فَإِن جَاءُوكَ فَاحْكُم بَيْنَهُمْ أَوْ أَعْرِضْ عَنْهُمْ وَإِن تُعْرِضْ عَنْهُمْ فَلَن يَضُرُّوكَ شَيْئًا وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ 42
26 ከበደሉም በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡
በነርሱም ላይ የአደምን ሁለት ልጆች ወሬ ቁርባንን ባቀረቡና (አላህ) ከአንደኛቸው ተቀብሎ ከሌላው ባልተቀበለ ጊዜ (የኾነውን) በእውነት አንብብላቸው፡፡ «በእርግጥ እገድልሃለሁ» አለው፡፡ (ተገዳዩ) «አላህ የሚቀበለው እኮ ከጥንቁቆቹ ብቻ ነው» አለ፡፡
«ልትገድለኝ እጅህን ወደኔ ብትዘረጋ እኔ ልገድልህ እጄን ወዳንተ የምዘረጋ አይደለሁም፡፡ እኔ የዓለማትን ጌታ አላህን እፈራለሁና» አለ፡፡
«እኔ በኃጢአቴና በኃጢአትህ ልትመለስና ከእሳት ጓዶች ልትኾን እሻለሁ፤ ይኽም የበደለኞች ቅጣት ነው» (አለ)፡፡
ነፍሱም ወንድሙን መግደልን ለርሱ ሸለመችለት፤(አነሳሳችው፤)፡፡ ገደለውም፡፡ ከከሳሪዎቹም ኾነ፡፡
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◉ አለህ ከ እነዚህ ባሮች እንዲያደርገን ሁሌም ዱዓ እናድርግ
◉ አለህ መልካም ስራችንን ይቀበለን
if it is ok ✅ share it ➦إِنَّ ٱلۡمُسۡلِمِينَ وَٱلۡمُسۡلِمَٰتِ وَٱلۡمُؤۡمِنِينَ وَٱلۡمُؤۡمِنَٰتِ وَٱلۡقَٰنِتِينَ وَٱلۡقَٰنِتَٰتِ وَٱلصَّٰدِقِينَ وَٱلصَّٰدِقَٰتِ وَٱلصَّٰبِرِينَ وَٱلصَّٰبِرَٰتِ وَٱلۡخَٰشِعِينَ وَٱلۡخَٰشِعَٰتِ وَٱلۡمُتَصَدِّقِينَ وَٱلۡمُتَصَدِّقَٰتِ وَٱلصَّٰٓئِمِينَ وَٱلصَّٰٓئِمَٰتِ وَٱلۡحَٰفِظِينَ فُرُوجَهُمۡ وَٱلۡحَٰفِظَٰتِ وَٱلذَّٰكِرِينَ ٱللَّهَ كَثِيرٗا وَٱلذَّٰكِرَٰتِ أَعَدَّ ٱللَّهُ لَهُم مَّغۡفِرَةٗ وَأَجۡرًا عَظِيمٗا
(ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ)
ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ ጿሚዎች ወንዶችና ጿሚዎች ሴቶችም፣ (ካልተፈቀደ ሥራ) ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
(quran.ensi.db)
Indeed, the Muslim men and Muslim women, the believing men and believing women, the obedient men and obedient women, the truthful men and truthful women, the patient men and patient women, the humble men and humble women, the charitable men and charitable women, the fasting men and fasting women, the men who guard their private parts and the women who do so, and the men who remember Allah often and the women who do so - for them Allah has prepared forgiveness and a great reward.
-Surah Al-Ahzab, Ayah 35
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ ስለጾም በቁርዐን እና የበሮቼን ፀሎት እቀበላለሁ ይላል።
አናም ሙስና (ጉቦ)።
እንዲቀበለን ከልባችን እንለምነው። አላህ
ከሚቀበላቸው ያድርገን ።
if it is ok ✅ share it ➦
البقرةيَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ 183أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَى سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ 184شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَى وَالْفُرْقَانِ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَى سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَى مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ 185وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ 186أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَى نِسَائِكُمْ هُنَّ لِبَاسٌ لَّكُمْ وَأَنتُمْ لِبَاسٌ لَّهُنَّ عَلِمَ اللَّهُ أَنَّكُمْ كُنتُمْ تَخْتَانُونَ أَنفُسَكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ وَعَفَا عَنكُمْ فَالْآنَ بَاشِرُوهُنَّ وَابْتَغُوا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّى يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ وَلَا تُبَاشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَاكِفُونَ فِي الْمَسَاجِدِ تِلْكَ حُدُودُ اللَّهِ فَلَا تَقْرَبُوهَا كَذَلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ آيَاتِهِ لِلنَّاسِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ 187وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ وَتُدْلُوا بِهَا إِلَى الْحُكَّامِ لِتَأْكُلُوا فَرِيقًا مِّنْ أَمْوَالِ النَّاسِ بِالْإِثْمِ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ 188
እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነባ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡
የተቆጠሩን ቀኖች (ጹሙ)፡፡ ከእናንተም ውሰጥ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ (ቤዛን በመጨመር) መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ (ፈቅዶ መጨመሩ) ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ (ትመርጡታላችሁ)፡፡
(እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ) ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና (እውነትን ከውሸት) ከሚለዩም ገላጮች (አንቀጾች) ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው፡፡ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን (በልኩ) መጾም አለበት፡፡ አላህ በእናንተ ገሩን (ነገር) ይሻል፡፡ በእናንተም ችግሩን አይሻም፡፡ ቁጥሮችንም ልትሞሉ አላህንም ቅኑን መንገድ ስለመራችሁ ታከብሩትና ታመሰግኑት ዘንድ (ይህን ደነገግንላችሁ)፡፡
ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፡፡ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር (ልጅን) ፈልጉ፡፡ ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር (ከሌሊት ጨለማ) ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡ እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው፡፡ ይህች የአላህ ሕግጋት ናትና (ለመተላለፍ) አትቅረቧት፡፡ እንደዚሁ አላህ አንቀጾቹን ለሰዎች ያብራራል፡፡ እነርሱ (የተከለከሉትን) ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡
ገንዘቦቻችሁንም በመካከላችሁ በከንቱ (ያለ አግባብ) አትብሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትኾኑ ከሰዎች ገንዘቦች ከፊልን በኃጢኣት ትበሉ ዘንድ ወደ ዳኞች አትጣሏት፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ(በሱና ኡስተዞች የቸሰጡ ደርሶች) እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
በእነዚህ አንቀጾች 2 አይናት ሰዎች ተጠቅሷል
1 ከሐዲ
2 አማኝ
የመጀመሪያው ክፍል ስለ ቁርአን ከፈጣሪ አለህ መሆኑን ፤ በመቀጠልም በዚህም የካዱ ሰዎች የሚጠብቃቸውን በምሳሌ አስደግፎ ይናገራል ።
ሁለተኛው የዓርሽ ተሻከሚዎች ዱዓ የሚያደርጉላቸው አመኛች ተወስቷል ።
ለየትኞቹ(ምን ለሚያደርጉት ) አማኞች ? ለሚለው አንብባችሁ በ comment መልሱልኝ !! ።
if it is ok ✅ share it 😄
غافر
حم 1تَنزِيلُ الْكِتَابِ مِنَ اللَّهِ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ 2غَافِرِ الذَّنبِ وَقَابِلِ التَّوْبِ شَدِيدِ الْعِقَابِ ذِي الطَّوْلِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ إِلَيْهِ الْمَصِيرُ 3مَا يُجَادِلُ فِي آيَاتِ اللَّهِ إِلَّا الَّذِينَ كَفَرُوا فَلَا يَغْرُرْكَ تَقَلُّبُهُمْ فِي الْبِلَادِ 4كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ وَالْأَحْزَابُ مِن بَعْدِهِمْ وَهَمَّتْ كُلُّ أُمَّةٍ بِرَسُولِهِمْ لِيَأْخُذُوهُ وَجَادَلُوا بِالْبَاطِلِ لِيُدْحِضُوا بِهِ الْحَقَّ فَأَخَذْتُهُمْ فَكَيْفَ كَانَ عِقَابِ 5وَكَذَلِكَ حَقَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ عَلَى الَّذِينَ كَفَرُوا أَنَّهُمْ أَصْحَابُ النَّارِ 6الَّذِينَ يَحْمِلُونَ الْعَرْشَ وَمَنْ حَوْلَهُ يُسَبِّحُونَ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَيُؤْمِنُونَ بِهِ وَيَسْتَغْفِرُونَ لِلَّذِينَ آمَنُوا رَبَّنَا وَسِعْتَ كُلَّ شَيْءٍ رَّحْمَةً وَعِلْمًا فَاغْفِرْ لِلَّذِينَ تَابُوا وَاتَّبَعُوا سَبِيلَكَ وَقِهِمْ عَذَابَ الْجَحِيمِ 7رَبَّنَا وَأَدْخِلْهُمْ جَنَّاتِ عَدْنٍ الَّتِي وَعَدتَّهُمْ وَمَن صَلَحَ مِنْ آبَائِهِمْ وَأَزْوَاجِهِمْ وَذُرِّيَّاتِهِمْ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ 8وَقِهِمُ السَّيِّئَاتِ وَمَن تَقِ السَّيِّئَاتِ يَوْمَئِذٍ فَقَدْ رَحِمْتَهُ وَذَلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ 9
ሐ.መ (ሓ.ሚም)፤
የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊ ዐዋቂ ከሆነው አላህ ነው፡፡
ኀጢአትን መሓሪ፣ ጸጸትንም ተቀባይ፣ ቅጣተ ብርቱ፣ የልግስና ባለቤት ከኾነው (አላህ የወረደ ነው)፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ መመለሻው ወደርሱ ብቻ ነው፡፡
በአላህ አንቀጾች እነዚያ የካዱት ቢኾኑ እንጅ ማንም (በመዝለፍ) አይከራከርም፡፡ በያገሮችም ውስጥ መዘዋወራቸው አይሸንግልህ፡፡
ከእነርሱ በፊት የኑሕ ሕዝቦች ከኋላቸውም አሕዛቦቹ አስተባባሉ፡፡ ሕዝቦችም ሁሉ መልክተኛቸውን ሊይዙ አሰቡ፡፡ በውሸትም በእርሱ እውነትን ሊያጠፉበት ተከራከሩ፡፡ ያዝኳቸውም፡፡ ታዲያ ቅጣቴ እንዴት ነበር?
እንደዚሁም የጌታህ ቃል በእነዚያ በካዱት ላይ እነርሱ የእሳት ጓዶች ናቸው ማለት ተረጋገጠች፡፡
እነዚያ ዐርሹን የሚሸከሙት እነዚያም በዙሪያው ያሉት በጌታቸው ምስጋና ያወድሳሉ፡፡ በእርሱም ያምናሉ፡፡ «ጌታችን ሆይ! ነገሩን ሁሉ በእዝነትና በዕውቀት ከበሃል፡፡ ስለዚህ ለእነዚያ ለተጸጸቱት መንገድህንም ለተከተሉት ምሕረት አድርግላቸው፡፡ የእሳትንም ቅጣት ጠብቃቸው፡፡» እያሉ ለእነዚያ ላመኑት ምሕረትን ይለምናሉ፡፡
«ጌታችን ሆይ! እነርሱንም፣ ከአባቶቻቸውና ከሚስቶቻቸውም፣ ከዝርዮቻቸውም፣ የበጀውን ሁሉ እነዚያን ቃል የገባህላቸውን የመኖሪያ ገነቶች አግባቸው፡፡ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ነህና፡፡
«ከቅጣቶችም ጠብቃቸው፡፡ በዚያ ቀንም የምትጠብቃውን ሰው በእርግጥ አዘንክለት፡፡» ይህም እርሱ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ(በሱና ኡስተዞች የቸሰጡ ደርሶች) እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
ስለዚህ በእነዚህ ህግጋቶችና ስርዓቶች ምክንያት አብረሃም ኢስማዔልን እንጂ ኢስሐቅን ለእርድ እንዳላቀረበ እንረዳለን። እንደዚሁም የዘፍጥረት ፀሃፊ ምን ያክል የማጭበርበር ሂደት እንዳካሄደ ልብ ይሏል።
“እርሱም፣ “እጅህን በብላቴናው ላይ አታሳርፍ፤ ምንም ጒዳት አታድርስበት፤ እነሆ፤ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) እንደምትፈራ ተረድቻለሁ፤ ልጅህን፣ ያውም አንዱን ልጅህን ለእኔ ለመስጠት አልሳሳህምና” አለው።”
— ዘፍጥረት 22፥12 (አዲሱ መ.ት)
“እንዲህም አለው፤ “እግዚአብሔርም (ያህዌ) በራሴ ማልሁ አለ፤ አንዱን ልጅህን ለእኔ ለመስጠት አልሳሳህምና፣”
— ዘፍጥረት 22፥16 (አዲሱ መ.ት)
ሀሰተኛና ቀጣፊ በቃሉ መንገደኛ ደግሞ በቅሉ ይታወቃልና! ማስተዋል ለሚችል ሰው እውነታው ግልፅ ነው። አይሁዶች የኢስሐቅ ዘር ነን ብለው ስለሚያምኑ ኢስሐቅ ብለው ቀይረውታል፣ አምላካችን አላህ የዚህን ድብቅ ሚስጥር እውነታ በማያወላውል መልኩ አስቀምጦልናል፤ አልሃምዱሊላህ!
يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ ۚ قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ
[ ሱረቱ አል-ማኢዳህ - 15 ]
የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን (ሙሐመድ) በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡
ክርስቲያን ወገኖች ሆይ! ኑ ስለሙ ሰላም ታገኛላችሁ እስከመቼ በውሸት ተደብቃችሁ?
/channel/ewnet_lehulum
እዚህጋ 《ኢስማዔልን ብቻ ባርክልኝ》ሲለው እግዚአብሄርም 《ይሁን እሺ》 በማለት ተቀበለው። ኢስሐቅን ደግሞ እንደሚወለድና የዘላለም ቃል ኪዳን ከኢስሐቅጋ እንደሚገባ ይናገራል። ወዳጄ እስቲ አስበው እግዚአብሄር እንደዚህ የሚለው ማንም ለእርድ ሳይቀርብ በፊት ነው። ወዳጄ! አብረሃም ልጁ ኢስሐቅ እንደማይሞትና ዘሩ እንደሚቀጥል ጠንቅቆ ያውቃል ምክንያቱም አስቀድሞ ቃል ኪዳን ስለተገባለት። ኧረ እንደውም ሀሳቡ እንደዚህ ይቀጥላል፦
“ስለ እስማኤልም ቢሆን ልመናህን ሰምቼሃለሁ፤ እርሱንም እባርከዋለሁ፤ ፍሬያማም አደርገዋለሁ፤ እጅግም አበዛዋለሁ፤ የዐሥራ ሁለት አለቆች አባት ይሆናል፤ ታላቅም ሕዝብ አደርገዋለሁ።”
— ዘፍጥረት 17፥20 (አዲሱ መ.ት)
እንግዲህ ከዚህ አንቀፅ እንደምንረዳው ኢስማዔልም እንደማይሞትና የተባረከ፣ ፍሬያማ፣ ታላቅ ህዝብ እንደሚሆን ነው። ታዲያ የዘፍጥረት ፀሐፊ ምን ነክቶት ነው ታሪክ የሚያዛባው? ኢስማዔልም ሆነ ኢስሐቅ ሁለቱም ከተባረኩና ፍሬያማ እንደሚሆኑ ለአብረሃም ቀድሞ ከተነገረው በኋላ ልጅህን እረድ መባሉ ስሜት ይሰጣልን? በጭራሽ ምክንያቱም ፈተና እስከሆነ ድረስ ማንም ማወቅ የለበትም። ስለዚህ የዘፍጥረት ፀሃፊ ግልፅ የሆነ ስህተት ሰርቷል! አንቀፁ ሲቀጥል እንደዚህ ይላል፦
“ኪዳኔን ግን የዛሬ ዓመት በዚሁ ጊዜ ሣራ ከምትወልድልህ ልጅ፣ #ከይስሐቅ_ጋር_አደርጋለሁ።””
— ዘፍጥረት 17፥21 (አዲሱ መ.ት)
እንግዲህ ወዳጄ! ይሄንን ግልፅ ማጭበርበር ሹፍልኝ እግዚአብሄር ለእርድ ከሚቀርበው ይስሃቅጋ አስቀድሞ ቃል ከገባ ነገሩ አልቆለታል ይሄ ፈተና አይባልም። ከእርዱ በኋላ ከሆነ እንደዚ የተባለው ያስኬዳል፣ ቅሉ ግን ኢስሐቅ ሳይወለድ ነው ይሄ ሁሉ ቃል ኪዳን የተገባለት። ከዚያም የሆነው ሆኖ ይስሃቅ ተወለደ፦
ዘፍጥረት 21 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እግዚአብሔር (ያህዌ) በተናገረው መሠረት ሣራን አሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት።
² ሣራ ፀነሰች፤ ልክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ባለው ጊዜ ለአብርሃም ወንድ ልጅ ወለደችለት።
³ አብርሃም፣ ሣራ የወለደችለትን ልጅ ስሙን ይስሐቅ አለው።
⁴ አብርሃም፣ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ባዘዘው መሠረት ልጁን ይስሐቅን በተወለደ በስምንተኛው ቀን ገረዘው።
⁵ አብርሃም፣ ልጁ ይስሐቅ ሲወለድለት፣ ዕድሜው መቶ ዓመት ነበረ።
አብረሃም ኢስሐቅን ሲወልድ እድሜው መቶ ነበር ይለናል፤ እዚህጋ የዘፍጥረትን ፀሀፊ ስህተት ደግሜ ላሳያቹ ወዳለው ምዕራፍ 17 ላይ ገና እንደሚወለድ ብስራት ሲያበስረው አብረሃም እድሜው መቶ ነበር። ኢስሐቅ የዚያን ጊዜ አልተፀነሰም ነበር፤ መፀነሱን የሚናገረው ጥቅስ ዘፍጥረት ምዕራፍ 21 ላይ ነው።
“ሣራ ፀነሰች፤ ልክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ባለው ጊዜ ለአብርሃም ወንድ ልጅ ወለደችለት።”
— ዘፍጥረት 21፥2 (አዲሱ መ.ት)
ታዲያ የአብረሃም እድሜ መቁጠሩን አቁሞ ነበር እንዴ? ኢስሀቅ ገና ሳይፀነስ የአብረሀም እድሜ መቶ ኢስሀቅም ተወልዶ የአብረሃም እድሜው መቶ ነው። ቲንሽ ፈገግ ያስብላል! እዚያው ዘፍጥረት ምዕራፍ 17 ላይ ያለውን ስህተትም ተመልከቱልኝ። እግዚአብሄር ለአብረሃም ኢስሀቅ እንደሚወለድ ያበሰረው ጊዜ፣ እንዲሁም ኢስማዔልም መገረዝ እንዳለበት፣ በቤት ውስጥ ያሉት ሁሉ መገረዝ እንዳለባቸው ሲነግረው፤ አብረሃም እድሜው 100 ነበር ይለናል፦
ዘፍጥረት 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ ከእንግዲህ ወዲያ ስምህ አብራም መባሉ ቀርቶ አብርሃም ይሆናል፤ የብዙ ሕዝቦች አባት አድርጌሃለሁና።
⁶ ዘርህን እጅግ አበዛለሁ፤ ብዙ ሕዝብም አደርግሃለሁ፤ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ።
⁷ በእኔና በአንተ፣ ከአንተም በኋላ ከዘርህ ጋር ከትውልድ እስከ ትውልድ የዘላለም ኪዳኔን እመሠርታለሁ፤ በዚህም የአንተና ከአንተም በኋላ የዘርህ አምላክ (ኤሎሂም) እሆናለሁ።
…
¹¹ ስለዚህ ሁላችሁም ሸለፈታችሁን #ትገረዛላችሁ፤ ይህም በእኔና በእናንተ መካከል ላለው ኪዳን ምልክት ይሆናል።
…
¹⁷ አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን #የመቶ_ዓመት_ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ።
ወዳጄ ተከተለኝማ! ችግሩ ምን እንደሆነ ላሳይህ አብረሃም ገና ሳይገረዝ እንዲገረዝ ትዕዛዝ ሲመጣለት እድሜው መቶ ነበር ይላል። ዘፍጥረት ምዕራፍ 17:17 ቲንሽ ዝቅ ብሎ ደግሞ አንቀፅ 24 ላይ አብረሃም ሲገረዝ እድሜው ቀንሶ 99 ሆነ ይልሃል፦
ዘፍጥረት 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ በዚያችም ዕለት አብርሃም እግዚአብሔር (ያህዌ) ባዘዘው መሠረት ልጁን እስማኤልን፣ በቤቱ ውስጥ የተወለዱትንና ከውጭ በገንዘቡ የገዛቸውን ወንዶች በሙሉ ገረዛቸው።
²⁴ አብርሃም ሲገረዝ ዕድሜው ⁹⁹ ዓመት ነበር።
²⁵ ልጁም እስማኤል ሲገረዝ ¹³ ዓመቱ ነበር።
ወዳጄ እንደምታየው ይሄ ትልቅ ስህተት ነው፣ ፀሀፊው የሚፅፈውን ሁላ ራሱ አያውቀውም፣ ለዚያም ነው መጀመሪያ ላይ ላንተው አስቤ፣ ይህ የፈጣሪ ቃል እንዲሁም የሙሴ ኦሪት ነው ብለህ አትጠብቅ ያልኩህ።በነገራችን ላይ ፀሃፊው ስህተት የሰራው እዚህ ላይ ብቻ አይደለም እህህህ! ብለህ ከሰማኸኝ ኢንሻ አሏህ በክፍል ሁለት ብቅ እላለሁ።
/channel/ewnet_lehulum
ለመስዋዕትነት የቀረበው ማን ነው?
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
እንደምን ከረማችሁ? ውድ ሙስሊም ወንድም እህቶቼ፡ እንዲሁም ክርስትያን ወገኖች! ዘፈን በከበሮ ነገር በቀጠሮ ነውና! ሰሞኑን አንድ ርዕስ አስተዋውቄያችሁ ነበር፣ እርሱም ለእርድ የቀረበው ማን ነው? ዒስማኢል ወይስ ይስሐቅ (ዐ.ሠ)? የሚል ርዕስ ነበር፣ ታዲያ በዚህ ሀሳብ ዙርያ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለመስዋዕትነት የቀረበው ኢስማዒል ነው ሲል፡ አይሁድና ክርስቲያኖች በተቃራኒው አይ! አይ! ለመስዋዕትነት ይስሐቅ ነው የቀረበው ይሉናል። እስቲ በዚህ ሀተታ የዚህን ውብ ታሪክ ሚስጥር ቁርዓን በተዓምራዊ መንገድ እንዴት እንደገለፀው እናያለን።
በቁርዓን ላይ አምላካችን አላህ ለዕርድ የቀረበው የኢብራሂም (ዐ.ሠ) የመጀመሪያ ልጅ የሆነው ዒስማዒል (ዐ.ሠ) እንደሆነ ቁርዓን ላይ ይነግረናል። (ሱረቱል ሶፋት 100-107) ከዚያም በዚህ የኢብራሂም (ዐ.ሠ) ፍፁም ታዛኝነትና ታጋሽነት ምክንያት በሁለተኛ ልጁ በኢስሐቅ አብስሮታል።(ሱረቱል ሶፋት 112-113)
እስቲ በስፋት እንዳስሰው ኢብራሂም (ዐ.ሠ) ልጅ ሳይወልድ የእርጅና ዕድሜ ላይ ደርሶ ነበር፣ እድሜውም ሲገፋ አምላኩን እንዲህ ብሎ ተማፀነ፦
رَبِّ هَبْ لِي مِنَ الصَّالِحِينَ
(ሱረቱ አልሷፍፋት - 100)
ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን (ልጅ) ስጠኝ፡፡
ከዚያም አምላካችን አላህ ፀሎትን ሰሚ ነውና ፀሎቱን ተቀበለው፦
فَبَشَّرْنَاهُ بِغُلَامٍ حَلِيمٍ
(ሱረቱ አልሷፍፋት - 101)
ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው፡፡
አምላካችን አላህ ኢስማዔል (ዐ.ሠ) ከተወለደ በኋላ ኢብራሂምን (ዐ.ሠ) ሊፈትነው ፈለገ፤ አብርሃም (ዐ.ሠ) ኢስማዔልንም ከመሰጠቱ በፊትም ይሁን ከዚያም በኋላ በጣም አመስጋኝ ባሪያ ነበር። በዚህ የእምነት ጥንካሬው ምክንያት ፈተናው ቀጠለ እናም በስንት ፀሎት ያገኘውን አንድያ ልጁን እንዲያርድ መለኮተዊ ትዕዛዝ በህልሙ ተመለከተ። ከዚያም ያየውን ሁሉ ለልጁ እንዲህ ነገረው፦
فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ السَّعْيَ قَالَ يَا بُنَيَّ إِنِّي أَرَىٰ فِي الْمَنَامِ أَنِّي أَذْبَحُكَ فَانظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَا أَبَتِ افْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِي إِن شَاءَ اللَّهُ مِنَ الصَّابِرِينَ
(ሱረቱ አልሷፍፋት - 102)
ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡
አባቱ ለልጁ ያየውን በነገረውና ምን ትላለህ? ብሎ በጠየቀው ጊዜ፣ የልጁ መልስ አስደናቂ ነበር፤ አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ስራ አላህ ከፈቀደ ታጋሽ ሆኜ ታገኘኛለህ አለው። ኢብራሂም (ዐ.ሠ) እና ልጁ ዒስማዔል (ዐ.ሠ) የታዘዙትን ለመፈፀም ወደ ታዘዙበት ስፍራ አመሩ። ከዚያም ፈጣሪያችን አላህ ባዘዛቸው መልኩ ልጁ ለመታረድ አባትየው ለማረድ በተዘጋጁበት ጊዜ አምላካችን አላህ በትልቅ በግ ዕርዱን ቀየረለት።
As-Saffat 37:103-107
(103) فَلَمَّآ أَسْلَمَا وَتَلَّهُۥ لِلْجَبِينِ
(104) وَنَٰدَيْنَٰهُ أَن يَٰٓإِبْرَٰهِيمُ
(105) قَدْ صَدَّقْتَ ٱلرُّءْيَآۚ إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
(106) إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ
(107) وَفَدَيْنَٰهُ بِذِبْحٍ عَظِيمٍ
(103) ሁለቱም ትዕዛዙን በተቀበሉና በግንባሩም ጎን ላይ በጣለው ጊዜ (የሆነው ሆነ)፡፡
(104) ጠራነውም፤ (አልነው) «ኢብራሂም ሆይ!
(105) ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡» እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
(106) ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡
(107) በታላቅ ዕርድም (መስዋዕት) ተቤዠነው፡፡
ውድ አንባቢያን! እንግዲህ ይስሐቅ ከዚህ በኋላ ነው የተወለደው፣ በዚህ ሰዓት ኢስሐቅ ገና አልተወለደም ነበር። በዚህ ትልቅ ፈተና በስተኋል ያገኘውን ብቸኛ ልጁን እንዲያርድ ተጠየቀ ታጋሽ ሆኖም ተገኘ። በዚህ በትዕግስቱም ምክንያት አምላካችን አላህ በሁለተኛ ልጅ በኢስሐቅ አበሰረው።
As-Saffat 37:108-114
(108) وَتَرَكْنَا عَلَيْهِ فِى ٱلْءَاخِرِينَ
(109) سَلَٰمٌ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ
(110) كَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
(111) إِنَّهُۥ مِنْ عِبَادِنَا ٱلْمُؤْمِنِينَ
(112) وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
(108) በእርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን አስቀረንለት፡፡
(109) ሰላም በኢብራሂም ላይ ይሁን፡፡
(110) እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
(111) እርሱ በእርግጥ ካመኑት ባሮቻችን ነው፡፡
(112) በኢስሐቅም አበሰርነው፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡
እዚህ አንቀፅ ላይ "አበሰርነው" የሚለው ቃል ላይ የገባችው "و" ሁሩፉል አጥፍ (coordinating conjunction) ብስራቱ ሁለተኛ ብስራት መሆኑን ቁልጭና ጥንፍፍ አድርጋ ታሳያለች።
እስቲ ሌላ ማስረጃ እንመልከት፦
وَامْرَأَتُهُ قَائِمَةٌ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَاهَا بِإِسْحَاقَ وَمِن وَرَاءِ إِسْحَاقَ يَعْقُوبَ
[ ሱረቱ ሁድ - 71 ]
ሚስቱም የቆመች ስትኾን (አትፍራ አሉት) ሳቀችም፡፡ በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ (በልጁ) በያዕቁብ (አበሰርናት)፡፡
መላእክት ለሳራ በኢስሐቅ ሲያበስሯት በልጁም ጭምር ነው፤ ስለዚህ ሳራም ሆነች ኢብራሂም (ዐ.ሠ) ኢስሐቅ (ዐ.ሠ) ሳይወለድ በፊት ኢስሐቅ ያዕቆብ(ዐ.ሠ) የሚባል ልጅ እንደሚወልድ ያውቁ ነበር። ስለዚህ ኢስሐቅ ነው ለመስዋዕትነት የቀረበው ማለት ስሜት አይሰጥም ፈተናም አይባልም፣ ምክንያቱም ቀድመው እናቱም ሆነች አባቱ ገና ኢስሐቅ ሳይወለድ ያዕቆብ የተባለ ልጅ እንደሚወልድ ስለሚያውቁ ፈተናው ስሜት አይሰጥም ነበር። ግን ፈተናው ግልፅና ከባድ ፈተና የነበረው በስተርጅና አብረሃም የወለደውን ብቸኛ ልጁን ኢስማዔልን እረድ ስለተባለ ነው፤ አብረሃም የልጁ ህልውና ይቀጥል አይቀጥል አያውቅም ነበር ዘርም እንደሚኖረው ቃል አልተገባለትምና የሚያውቀው ነገር የለም። ሉዚያም ነው አምላካችን አሏህ ፈተናው ከባድ እንደነበረ እንዲህ የገለፀልን፦
إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ الْبَلَاءُ الْمُبِينُ
(ሱረቱ አልሷፍፋት - 106)
ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡
ነግርና ገመድ አለውሉ አይፈታምና በተቀመጠው መሰረት መረዳት ግድ ነው፤ ቁርዓኑ ባስቀመጠው መልኩ ኢስሐቅ የተወለደው ከፈተናው በኋላ ነው። መቼም ለጠቢብ አንድ ቃል በቂው ነው!
አሥ-ሠላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ!
እንኳን የዒዱል ፊጥር በሰላም አደረሳችሁ!
ተናፍቆ የሚመጣ እና ሳይጠገብ የሚሄድ ብቸኛው ወር የረመዷን ወር ነው።
አሏህ ከእኛም ከእናንተ መልካም ሥራዎችን ይቀበል! አሚን።
ዒድ ሙባረክ!
ጀነትን አይገቡም ሽታዋንም አያገኙትም!
➲ነብዩ ﷺ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፦
➲‹‹ከእሳት ሰዎች መካከል ሁለት አይነት ሰዎች አሉ። እኔ ያላየኋቸው ወደፊት
የሚመጡ! አንደኛቸው ለብሰው ያለበሱ(የለበሰቱ ልብስ ሰውነታቸውን
የማይሸፍን) አካሄዳቸው እና እንቅስቃሲያቸው ወደ ፀያፍ ተግባር ያዘነበሉ፤
ሌሎችንም የሚያሳስቱ ፀጉራቸው ልክ እንደ ግመል ሻኛ የተከመረ ሴቶች ናቸው።
➲እንደነዚህ አይነቶቹ ጀነትን አይገቡም ሽታዋንም አያገኙትም፡፡››
ሙስሊም ዘግበውታል
@Muslimstudentsgroup
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ አለህ ቁርአንን ከሚየስተናትኑ, ከሚጠቀሙበትም ያድርገን
◎ አለህ ሆይ ከበደለኞች አታድርገን ፍትሀዊ ሙስሊሞች አድርገን
✔️እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ብትፈሩ የእውነት መለያን ብርሃን ያደርግላችኋል፡፡ ክፉ ሥራዎቻችሁንም ከእናንተ ላይ ያብስላችኋል፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡
አሚን ✔️
አለህ ሆይ ከ አማኞች አድርገን
if it is ok ✅ share it ➦الأنفال
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَا تَوَلَّوْا عَنْهُ وَأَنتُمْ تَسْمَعُونَ 20وَلَا تَكُونُوا كَالَّذِينَ قَالُوا سَمِعْنَا وَهُمْ لَا يَسْمَعُونَ 21إِنَّ شَرَّ الدَّوَابِّ عِندَ اللَّهِ الصُّمُّ الْبُكْمُ الَّذِينَ لَا يَعْقِلُونَ 22وَلَوْ عَلِمَ اللَّهُ فِيهِمْ خَيْرًا لَّأَسْمَعَهُمْ وَلَوْ أَسْمَعَهُمْ لَتَوَلَّوا وَّهُم مُّعْرِضُونَ 23يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اسْتَجِيبُوا لِلَّهِ وَلِلرَّسُولِ إِذَا دَعَاكُمْ لِمَا يُحْيِيكُمْ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ يَحُولُ بَيْنَ الْمَرْءِ وَقَلْبِهِ وَأَنَّهُ إِلَيْهِ تُحْشَرُونَ 24وَاتَّقُوا فِتْنَةً لَّا تُصِيبَنَّ الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنكُمْ خَاصَّةً وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ 25وَاذْكُرُوا إِذْ أَنتُمْ قَلِيلٌ مُّسْتَضْعَفُونَ فِي الْأَرْضِ تَخَافُونَ أَن يَتَخَطَّفَكُمُ النَّاسُ فَآوَاكُمْ وَأَيَّدَكُم بِنَصْرِهِ وَرَزَقَكُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ 26يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ 27وَاعْلَمُوا أَنَّمَا أَمْوَالُكُمْ وَأَوْلَادُكُمْ فِتْنَةٌ وَأَنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ 28يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَتَّقُوا اللَّهَ يَجْعَل لَّكُمْ فُرْقَانًا وَيُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ 29وَإِذْ يَمْكُرُ بِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِيُثْبِتُوكَ أَوْ يَقْتُلُوكَ أَوْ يُخْرِجُوكَ وَيَمْكُرُونَ وَيَمْكُرُ اللَّهُ وَاللَّهُ خَيْرُ الْمَاكِرِينَ 30
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን ታዘዙ፡፡ እናንተም የምትሰሙ ስትኾኑ ከርሱ አትሽሹ፡፡
እንደነዚያም እነሱ የማይሰሙ ሲኾኑ ሰማን እንዳሉት አትሁኑ፡፡
ከተንቀሳቃሾች ሁሉ አላህ ዘንድ መጥፎ ተንኮለኞች እነዚያ የማያውቁት፣ ደንቆሮዎቹ፣ ዲዳዎቹ ናቸው፡፡
በውስጣቸውም ደግ መኖሩን አላህ ባወቀ ኖሮ (የመረዳትን መስማት) ባሰማቸው ነበር፡፡ (ደግ የሌለባቸው መኾኑን ሲያውቅ) ባሰማቸውም ኖሮ እነሱ እውነትን የተው ኾነው በሸሹ ነበር፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! (መልክተኛው) ሕያው ወደሚያደርጋችሁ እምነት በጠራችሁ ጊዜ ለአላህና ለመልክተኛው ታዘዙ፡፡ አላህም በሰውየውና በልቡ መካከል የሚጋርድ መኾኑን ወደርሱም የምትሰበሰቡ መኾናችሁን እወቁ፡፡
ከናንተም ውስጥ እነዚያን የበደሉትን ብቻ ለይታ የማትነካን ፈተና ተጠንቀቁ፡፡ አላህም ቅጣቱ ብርቱ መኾኑን እወቁ፡፡
እናንተም በምድር ላይ የተናቃችሁ ጥቂቶች ኾናችሁ ሳላችሁ ሰዎች ሊነጥቁዋችሁ የምትፈሩ ስትኾኑ ያስጠጋችሁን በእርዳታውም ያበረታችሁን ከመልካሞች ሲሳዮችም ታመሰግኑ ዘንድ የሰጣችሁን አስታውሱ፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ፡፡
ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁም ፈተና ብቻ መኾናቸውንና አላህም እሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ ያለው መኾኑን እወቁ፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ብትፈሩ የእውነት መለያን ብርሃን ያደርግላችኋል፡፡ ክፉ ሥራዎቻችሁንም ከእናንተ ላይ ያብስላችኋል፡፡ ለእናንተም ይምራችኋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡
እነዚያም የካዱት ሊያስሩህ ወይም ሊገድሉህ ወይም (ከመካ) ሊያወጡህ ባንተ ላይ በመከሩብህ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ይመክራሉም አላህም ተንኮላቸውን ይመልስባቸዋል፡፡ አላህም ከመካሪዎቹ ሁሉ በላይ ነው፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
📣 አዲስ የፕሮግራም ማስታወቂያ ከ መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዐሪ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድ እና የተከበራቹህ ወንድሞች እና እህቶች እንዴት ናቹህ? በያላችሁበት የአላህ ጥበቃ አይለያቹህ !
እንደሚታወቀው መርከዝ አቡ ሙሳ የተለያዩ የትምህርት ፕሮግሞችን በመቅረፅ በአካል እና በርቀት በርካታ ሰዎች እያሰተማረ ይገኛል ።
እነሆ አሁን ደግሞ በአይነቱ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ፕሮግራም ይዞላቹህ ቀርቧል ።
እሱም:
የሸሪዓ ትምህርቶችን በደረጃ በማስቀመጥ
1ኛ ደረጃ المستوى الأول
2ኛ ደረጃ المستوى الثاني
3ኛ ደረጃ المستوى الثالث
4ኛ ደረጃ المستوى الرابع
ለያንዳዱ የትምህርት ደረጃ የተማሪዎችን አቅም ባማከለ መልክ በዑለሞች ተጠንቶ በቀረበ ካሪኩለም የምንማር ይሆናል ።
المستوى الأول
1ኛው ደረጃ የ 4 ወር ኮርስ ሲሆን
በዉስጡ ከ 75–80 ክፍለ ጊዜ ይኖረዋል
المستوى الثاني
2ኛው ደረጃ የ 5 ወር ኮርስ ሲሆን
በውስጡ ከ 95–100 ክፍለ ጊዜ ይኖረዋል
المستوى الثالث
3ኛው ደረጃ የ 4 ወር ኮርስ ሲሆን
በውስጡ ከ 65–70 ክፍለ ጊዜ ይኖረዋል
المستوى الرابع
4ኛው ደረጃ የ 6 ወር ኮርስ ሲሆን
በውስጡ ከ 115–120 ክፍለ ጊዜ ይኖረዋል
ማሳሰቢያ
የትምህርቱ አሰጣጥ ሂደት ደርሱን መከታተል ብቻ ሳይሆን ሙራጅዓውን ማሰማት የግድ መሆነኑ መገንዘብ ያስፈልጋል።
በእያንዳዱ ሙስተዋ የሰርተፍኬት ፕሮግራም ሲኖር አላህ ወፍቆት ሁሉንም የትምህረት ደረጃዎች የጨረሰ በአላህ ፍቃድ ተስፋ የሚጣልበት ጥሩ የእውቀት ደረጃ ላይ እንደሚደርስ አያጠራጥም! ከመርከዙም ላቅ ያለ ሰርተፍኬት ያገኛል። አላህ አድርሶንና አሳክቶልን በቀጣዩ ዙር ሊጀመር በታቀደው የዲፕሎማ ፕሮግራም በቀጥታ መግባት የሚችል ይሆናል ኢንሻአላህ ።
መመዝገቢያ ዩዘሮች ⤵️
1 @MerkezAbumusa
2 @MERKEZ_Abumusaa
3 @Merkez_Abumussa
4 @Merkez_Abumusa
ተመዝጋቦዎች እነዚህን ከላይ ያሉ ዩዘሮችን በመጠቀም በሚላክላችሁ መስፈርቶች መሰረት ፎርም በመሙላት መመዝገብ ትችላላቹህ ።
መልካል እድል አላህ ይወፍቀን !
/channel/kurantejwid
/channel/kurantejwid
/channel/kurantejwid
ኧረ እንደው እፈሩ!😳
ትእምርተ-አንክሮው(ቃለ-አጋኖው) ወረቀቱን ስቶት ልብሱ ላይ ቀርቶባቸዋል!😂
ራሳቸውን በራሳቸው ሊያጠፉ ፈልገዋል መሠል!😁
/channel/ewnet_lehulum
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ አለህ ቁርአንን ከሚየስተናትኑ ከሚጠቀሙበትም ያድርገን
◎ አለህ ሆይ ከበደለኞች አታድርገን ፍትሀዊ ሙስሊሞች አድርገን
አሚን ✔️
◎ የጥፋተኛ ሰው ጥፋት(በደል) በራሱ ለይ ነው
◎ አማኞችን አለህ ይርዳቸው በዱአ እንበርታ
if it is ok ✅ share it ➦يونس
وَلَقَدْ بَوَّأْنَا بَنِي إِسْرَائِيلَ مُبَوَّأَ صِدْقٍ وَرَزَقْنَاهُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ فَمَا اخْتَلَفُوا حَتَّى جَاءَهُمُ الْعِلْمُ إِنَّ رَبَّكَ يَقْضِي بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ 93فَإِن كُنتَ فِي شَكٍّ مِّمَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ فَاسْأَلِ الَّذِينَ يَقْرَءُونَ الْكِتَابَ مِن قَبْلِكَ لَقَدْ جَاءَكَ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُمْتَرِينَ 94وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ 95إِنَّ الَّذِينَ حَقَّتْ عَلَيْهِمْ كَلِمَتُ رَبِّكَ لَا يُؤْمِنُونَ 96وَلَوْ جَاءَتْهُمْ كُلُّ آيَةٍ حَتَّى يَرَوُا الْعَذَابَ الْأَلِيمَ 97فَلَوْلَا كَانَتْ قَرْيَةٌ آمَنَتْ فَنَفَعَهَا إِيمَانُهَا إِلَّا قَوْمَ يُونُسَ لَمَّا آمَنُوا كَشَفْنَا عَنْهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَمَتَّعْنَاهُمْ إِلَى حِينٍ 98وَلَوْ شَاءَ رَبُّكَ لَآمَنَ مَن فِي الْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا أَفَأَنتَ تُكْرِهُ النَّاسَ حَتَّى يَكُونُوا مُؤْمِنِينَ 99وَمَا كَانَ لِنَفْسٍ أَن تُؤْمِنَ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ وَيَجْعَلُ الرِّجْسَ عَلَى الَّذِينَ لَا يَعْقِلُونَ 100قُلِ انظُرُوا مَاذَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا تُغْنِي الْآيَاتُ وَالنُّذُرُ عَن قَوْمٍ لَّا يُؤْمِنُونَ 101فَهَلْ يَنتَظِرُونَ إِلَّا مِثْلَ أَيَّامِ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِهِمْ قُلْ فَانتَظِرُوا إِنِّي مَعَكُم مِّنَ الْمُنتَظِرِينَ 102ثُمَّ نُنَجِّي رُسُلَنَا وَالَّذِينَ آمَنُوا كَذَلِكَ حَقًّا عَلَيْنَا نُنجِ الْمُؤْمِنِينَ 103قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي شَكٍّ مِّن دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ 104وَأَنْ أَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًا وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الْمُشْرِكِينَ 105وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ 106وَإِن يَمْسَسْكَ اللَّهُ بِضُرٍّ فَلَا كَاشِفَ لَهُ إِلَّا هُوَ وَإِن يُرِدْكَ بِخَيْرٍ فَلَا رَادَّ لِفَضْلِهِ يُصِيبُ بِهِ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ وَهُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ 107قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ فَمَنِ اهْتَدَى فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا وَمَا أَنَا عَلَيْكُم بِوَكِيلٍ 108وَاتَّبِعْ مَا يُوحَى إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّى يَحْكُمَ اللَّهُ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ 109
የእስራኤልንም ልጆች ምስጉንን ስፍራ በእርግጥ አሰፈርናቸው፡፡ ከመልካም ሲሳዮችም ሰጠናቸው፡፡ ዕውቀትም (ቁርኣን) እስከመጣቸው ድረስ አልተለያዩም፡፡ ጌታህ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው ይፈርዳል፡፡
ወደ አንተም ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትሆን እነዚያን ከአንተ በፊት መጽሐፉን የሚያነቡትን ጠይቅ፡፡ እውነቱ ከጌታህ ዘንድ በእርግጥ መጥቶልሃል፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትሁን፡፡
ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና፡፡
እነዚያ በእነርሱ ላይ የጌታህ ቃል የተረጋገጠባቸው አያምኑም፡፡
ተዓምር ሁሉ ብትመጣላቸውም አሳማሚን ቅጣት እስከሚያዩ ድረስ (አያምኑም)፡፡
(ከዩኑስ በፊት ካለፉት ከተሞች) ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም ግን የዩኑስ ሕዝቦች ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነሱ ላይ አነሳንላቸው፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡
ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን
ለማንኛዋም ነፍስ በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጂ ልታምን (ችሎታ) የላትም፡፡ (አላህ ለከፊሎቹ እምነትን ይሻል)፡፡ በእነዚያም በማያውቁት ላይ ርክሰትን ያደርጋል፡፡
«በሰማያትና በምድር ያለውን (ተዓምር) ተመልከቱ» በላቸው፡፡ ተዓምራቶችና አስፈራሪዎችም ለማያምኑ ሕዝቦች አይጠቅሙም፡፡
የእነዚያን ከእነሱ በፊት ያለፉትን ሕዝቦች ቀኖች ብጤ እንጂ ሌላን ይጠባበቃሉን «ተጠባበቁ፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝ» በላቸው፡፡
ከዚያም መልክተኞቻችንን እነዚያንም ያመኑትን እናድናለን፡፡ እንደዚሁም ምእምናንን (ከጭንቅ ሁሉ) እናድናለን፡፡ (ይህ) በእኛ ላይ ተረጋገጠ፡፡
«እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አልገዛም፡፡ ግን ያንን የሚገድላችሁን አላህን እገዛለሁ፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡
ፊትህንም (ወደ ቀጥታ) ያዘነበልክ ስትሆን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ ከአጋሪዎቹም አትሁን፡፡
«ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ፡፡ ብትሠራም አንተ ያንጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ» (ተብያለሁ በላቸው)፡፡
አላህም ጉዳትን ቢያደርስብህ ከእርሱ ሌላ ለእርሱ ገላጭ የለውም፡፡ በጎንም ነገር ቢሻልህ ለችሮታው መላሽ የለም፡፡ ከባሮቹ የሚሻውን በእርሱ ይለይበታል፡፡ እርሱም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡
የወንድሙንም ሬሳ እንዴት እንደሚሸሽግ ያሳየው ዘንድ አላህ መሬትን የሚጭር ቁራን ላከለት፡፡ «ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝን» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡
በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው፡፡
የእነዚያ አላህንና መልክተኛውን የሚዋጉ በምድርም ላይ ለማጥፋት የሚተጉ ሰዎች ቅጣት መገደል ወይም መሰቀል ወይም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በማፈራረቅ መቆረጥ ወይም ከአገር መባረር ነው፡፡ ይህ በነሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት ነው። በመጨረሻይቱም ለእነርሱ ከባድ ቅጣት አላቸው፡፡
እነዚያ በእነርሱ ላይ ከመቻላችሁ (ከመወሰናችሁ) በፊት የተጸጸቱ ሲቀሩ፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ መኾኑን እወቁ፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ወደርሱም መቃረቢያን (መልካም ሥራን) ፈልጉ፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡
እነዚያ የካዱት ሰዎች በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከእርሱም ጋር ብጤው ከትንሣኤ ቀን ቅጣት በእርሱ ሊበዡበት ለእነርሱ በኖራቸው ኖሮ ከእነሱ ተቀባይን ባላገኙ ነበር፡፡ ለእነሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡
ከእሳት ሊወጡ ይፈልጋሉ፡፡ እነርሱም ከርስዋ ወጪዎች አይደሉም፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡
ሰራቂውንና ሰራቂይቱንም በሠሩት ነገር ለቅጣት ከአላህ የኾነን መቀጣጫ እጆቻቸውን ቁረጡ፡፡ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡
ከበደሉም በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡
የሰማያትና የምድር ንግሥና የሱ (የአላህ) ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡
አንተ መልክተኛ ሆይ! እነዚያ በክሕደት የሚቻኮሉት ከእነዚያ ልቦቻቸው ያላመኑ ሲኾኑ በአፎቻቸው «አመንን» ካሉትና ከእነዚያም አይሁድ ከኾኑት ሲኾኑ አያሳዝኑህ፡፡ (እነርሱ) ውሸትን አዳማጮች ናቸው፡፡ ለሌሎች ወዳንተ ላልመጡ ሕዝቦች አዳማጮች ናቸው፡፡ ንግግሮችን ከቦታቸው ሌላ ያጣምማሉ፡፡ «ይህንን (የተጣመመውን) ብትስሰጡ ያዙት፡፡ ባትስሰጡትም ተጠንቀቁ» ይላሉ፡፡ አላህም መፈተኑን የሚሻበትን ሰው ለእርሱ ከአላህ (ለመከላከል) ምንንም አትችልም፡፡ እነዚህ እነዚያ አላህ ልቦቻቸውን ማጥራትን ያልሻላቸው ናቸው፡፡ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከባድ ቅጣት አላቸው፡፡
ውሸትን አዳማጮች እርምን በላተኞች ናቸው፡፡ ወደአንተ ቢመጣም በመካከላቸው ፍረድ፡፡ ወይም ተዋቸው፡፡ ብትተዋቸውም ምንም አይጎዱህም፡፡ ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፡፡ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ ኢሳ በቁርአን ሱረቱ አል ኢምራን 51-60 ◎ Part 2
if it is ok ✅ share it ➦آل عمران
إِنَّ اللَّهَ رَبِّي وَرَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ هَذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ 51فَلَمَّا أَحَسَّ عِيسَى مِنْهُمُ الْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِي إِلَى اللَّهِ قَالَ الْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ اللَّهِ آمَنَّا بِاللَّهِ وَاشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ 52رَبَّنَا آمَنَّا بِمَا أَنزَلْتَ وَاتَّبَعْنَا الرَّسُولَ فَاكْتُبْنَا مَعَ الشَّاهِدِينَ 53وَمَكَرُوا وَمَكَرَ اللَّهُ وَاللَّهُ خَيْرُ الْمَاكِرِينَ 54إِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى إِنِّي مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ إِلَيَّ وَمُطَهِّرُكَ مِنَ الَّذِينَ كَفَرُوا وَجَاعِلُ الَّذِينَ اتَّبَعُوكَ فَوْقَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ 55فَأَمَّا الَّذِينَ كَفَرُوا فَأُعَذِّبُهُمْ عَذَابًا شَدِيدًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمَا لَهُم مِّن نَّاصِرِينَ 56وَأَمَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ 57ذَلِكَ نَتْلُوهُ عَلَيْكَ مِنَ الْآيَاتِ وَالذِّكْرِ الْحَكِيمِ 58إِنَّ مَثَلَ عِيسَى عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ 59الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُن مِّنَ الْمُمْتَرِينَ 60
«አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» (አላቸው)፡፡
ዒሳ ከነርሱ ክህደት በተሰማውም ጊዜ፡- «ወደ አላህ (ተጨምረው) ረዳቶቼ እነማን ናቸው» አለ፤ ሐዋርያት፡- «እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህ አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መኾናችንን መስክር» አሉ፡፡
«ጌታችን ሆይ! ባወረድኸው አመንን፤ መልክተኛውንም ተከተልን፤ ከመስካሪዎችም ጋር መዝግበን» (አሉ)፡፡
(አይሁዶችም) አደሙ አላህም አድማቸውን መለሰባቸው፡፡ አላህም ከአድመኞች ሁሉ በላጭ ነው፡፡
አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ ዒሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፡፡ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ እነዚያንም የተከተሉህን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ ከነዚያ ከካዱት በላይ አድራጊ ነኝ፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደእኔ ነው፡፡ በርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡
«እነዚያማ የካዱትን ሰዎች በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ዓለም ብርቱን ቅጣት እቀጣቸዋለሁ፡፡ ለእነርሱም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡»
እነዚያም ያመኑትማ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፡፡ አላህም በዳዮችን አይወድም፡፡
ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን፡፡
አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለርሱ (ሰው) «ኹን» አለው፤ ኾነም፡፡
ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ ኢሳ በቁርአን ሱረቱ አል ኢምራን 41-51 ◎ Part 1
if it is ok ✅ share it ➦
آل عمران
وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَى نِسَاءِ الْعَالَمِينَ 42يَا مَرْيَمُ اقْنُتِي لِرَبِّكِ وَاسْجُدِي وَارْكَعِي مَعَ الرَّاكِعِينَ 43ذَلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ 44إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ 45وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِينَ 46قَالَتْ رَبِّ أَنَّى يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ قَالَ كَذَلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ إِذَا قَضَى أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ 47وَيُعَلِّمُهُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ 48وَرَسُولًا إِلَى بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَى بِإِذْنِ اللَّهِ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ 49وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَلِأُحِلَّ لَكُم بَعْضَ الَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ وَجِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ 50إِنَّ اللَّهَ رَبِّي وَرَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ هَذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ 51
መላእክትም ያሉትን (አስታውስ)፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»
«መርየም ሆይ! ለጌታሽ ታዘዢ፡፡ ስገጂም፡፡ ከአጎንባሾቹም ጋር አጎንብሺ፡፡»
ይኸ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን (ለዕጣ) በጣሉ ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡
መላእክት ያሉትን (አስታውስ)፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ (ልጅ) ያበስርሻል፡፡»
«በሕፃንነቱና በከፈኒሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው» (አላት)፡፡
፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡
ጽሕፈትንና ጥበብንም ተውራትንና ኢንጂልንም ያስተምረዋል፡፡
ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ (ይላልም)፡- «እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት፡፡»
«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ (መጣኋችሁ) ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»
«አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» (አላቸው)፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
◉ አሰለሙ አለይኩም ወራህመቲለሂ ወበራካቱሁ
◎ ወንድማማችነት vs ዘረኝነት አለህን መፍራትና በአላህ ማመን እራሳችንን እንፈትሽ ✔️
if it is ok ✅ share it 😄
الحجرات
إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ إِخْوَةٌ فَأَصْلِحُوا بَيْنَ أَخَوَيْكُمْ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ 10يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا يَسْخَرْ قَوْمٌ مِّن قَوْمٍ عَسَى أَن يَكُونُوا خَيْرًا مِّنْهُمْ وَلَا نِسَاءٌ مِّن نِّسَاءٍ عَسَى أَن يَكُنَّ خَيْرًا مِّنْهُنَّ وَلَا تَلْمِزُوا أَنفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ بِئْسَ الِاسْمُ الْفُسُوقُ بَعْدَ الْإِيمَانِ وَمَن لَّمْ يَتُبْ فَأُولَئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ 11يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اجْتَنِبُوا كَثِيرًا مِّنَ الظَّنِّ إِنَّ بَعْضَ الظَّنِّ إِثْمٌ وَلَا تَجَسَّسُوا وَلَا يَغْتَب بَّعْضُكُم بَعْضًا أَيُحِبُّ أَحَدُكُمْ أَن يَأْكُلَ لَحْمَ أَخِيهِ مَيْتًا فَكَرِهْتُمُوهُ وَاتَّقُوا اللَّهَ إِنَّ اللَّهَ تَوَّابٌ رَّحِيمٌ 12يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَى وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ 13قَالَتِ الْأَعْرَابُ آمَنَّا قُل لَّمْ تُؤْمِنُوا وَلَكِن قُولُوا أَسْلَمْنَا وَلَمَّا يَدْخُلِ الْإِيمَانُ فِي قُلُوبِكُمْ وَإِن تُطِيعُوا اللَّهَ وَرَسُولَهُ لَا يَلِتْكُم مِّنْ أَعْمَالِكُمْ شَيْئًا إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ 14إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ 15قُلْ أَتُعَلِّمُونَ اللَّهَ بِدِينِكُمْ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ 16يَمُنُّونَ عَلَيْكَ أَنْ أَسْلَمُوا قُل لَّا تَمُنُّوا عَلَيَّ إِسْلَامَكُم بَلِ اللَّهُ يَمُنُّ عَلَيْكُمْ أَنْ هَدَاكُمْ لِلْإِيمَانِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ 17إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ 18
◉ ምእመናኖች ወንድማመቾች ናቸው፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወንዶች ከወንዶች አይቀልዱ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ሴቶችም ከሴቶች (አይሳለቁ)፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከጥርጣሬ ብዙውን ራቁ፤ ከጥርጣሬ ከፊሉ ኃጢአት ነውና፡፡ ነውርንም አትከታተሉ፡፡ ከፊላችሁም ከፊሉን አይማ፡፡ አንደኛችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ኾኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን) ጠላችሁትም፤ (ሐሜቱንም ጥሉት)፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡
እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡
የዐረብ ዘላኖች «አምነናል» አሉ፡፡ «አላመናችሁም፤ ግን ሰልመናል በሉ፡፡ «እምነቱም በልቦቻችሁ ውስጥ ገና (ጠልቆ) አልገባም፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ብትታዘዙ ከሥራዎቻችሁ ምንንም አያጎድልባችሁም፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡
(እውነተኛዎቹ) ምእምናን እነዚያ በአላህና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት በገንዘቦቻቸውና በነፍሶ ቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነሱ እውነተኞቹ ናቸው፡፡
«አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን?» በላቸው፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
በመስለማቸው በአንተ ላይ ይመጻደቃሉ «በስልምናችሁ በኔ ላይ አትመጻደቁ፤ ይልቁንም አላህ ወደ እምነት ስለ መራችሁ ይመጸደቅባችኋል፤ እውነተኞች ብትኾኑ» (መመጻደቅ ለአላህ ነው) በላቸው፡፡
አላህ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምሰጢር ያውቃል፤ አላህም የምትሰሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡
ኪታብ (ቁርዐን)
/channel/usefullIslamicBookstore
ጠቀሚ የሆኑ ጹሑፍ( ከቁርአን , ከሀዲስ , የንፅፅር ሐይማኖት ..... ) ና መፅሐፍት በዚህ ቸነል ይገኛሉ ለጓደኛዎ ይጋብዙ
ኪታቦችን በድምፅ(በሱና ኡስተዞች የቸሰጡ ደርሶች) እናም በሶፍት ኮፒ ( አብዛኛው በአማረኛ የተዘገጁ ነቸዉ ) እንልካለን በራካ አለሁ ፊኩም ወጀዛኩም አለሁ ከይራን ከሲራን ።
ሼር የድርጉ
الأحزاب
وَأَوْرَثَكُمْ أَرْضَهُمْ وَدِيَارَهُمْ وَأَمْوَالَهُمْ وَأَرْضًا لَّمْ تَطَئُوهَا وَكَانَ اللَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرًا 27يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُل لِّأَزْوَاجِكَ إِن كُنتُنَّ تُرِدْنَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا وَزِينَتَهَا فَتَعَالَيْنَ أُمَتِّعْكُنَّ وَأُسَرِّحْكُنَّ سَرَاحًا جَمِيلًا 28وَإِن كُنتُنَّ تُرِدْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَالدَّارَ الْآخِرَةَ فَإِنَّ اللَّهَ أَعَدَّ لِلْمُحْسِنَاتِ مِنكُنَّ أَجْرًا عَظِيمًا 29يَا نِسَاءَ النَّبِيِّ مَن يَأْتِ مِنكُنَّ بِفَاحِشَةٍ مُّبَيِّنَةٍ يُضَاعَفْ لَهَا الْعَذَابُ ضِعْفَيْنِ وَكَانَ ذَلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرًا 30وَمَن يَقْنُتْ مِنكُنَّ لِلَّهِ وَرَسُولِهِ وَتَعْمَلْ صَالِحًا نُّؤْتِهَا أَجْرَهَا مَرَّتَيْنِ وَأَعْتَدْنَا لَهَا رِزْقًا كَرِيمًا 31يَا نِسَاءَ النَّبِيِّ لَسْتُنَّ كَأَحَدٍ مِّنَ النِّسَاءِ إِنِ اتَّقَيْتُنَّ فَلَا تَخْضَعْنَ بِالْقَوْلِ فَيَطْمَعَ الَّذِي فِي قَلْبِهِ مَرَضٌ وَقُلْنَ قَوْلًا مَّعْرُوفًا 32وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَى وَأَقِمْنَ الصَّلَاةَ وَآتِينَ الزَّكَاةَ وَأَطِعْنَ اللَّهَ وَرَسُولَهُ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا 33وَاذْكُرْنَ مَا يُتْلَى فِي بُيُوتِكُنَّ مِنْ آيَاتِ اللَّهِ وَالْحِكْمَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ لَطِيفًا خَبِيرًا 34إِنَّ الْمُسْلِمِينَ وَالْمُسْلِمَاتِ وَالْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ وَالْقَانِتِينَ وَالْقَانِتَاتِ وَالصَّادِقِينَ وَالصَّادِقَاتِ وَالصَّابِرِينَ وَالصَّابِرَاتِ وَالْخَاشِعِينَ وَالْخَاشِعَاتِ وَالْمُتَصَدِّقِينَ وَالْمُتَصَدِّقَاتِ وَالصَّائِمِينَ وَالصَّائِمَاتِ وَالْحَافِظِينَ فُرُوجَهُمْ وَالْحَافِظَاتِ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا 35
ምድራቸውንም፣ ቤቶቻቸውንም፣ ገንዘቦቻቸውንም ገና ያልረገጣችኋትንም ምድር አወረሳችሁ፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡
አንተ ነቢይ ሆይ! ለሚስቶችህ (እንዲህ) በላቸው «ቅርቢቱን ሕይወትና ጌጧን የምትፈልጉ እንደ ሆናችሁ ኑ፤ አጣቅማችኋለሁና፡፡ መልካምንም ማሰማራት (በመፍታት) አሰማራችኋለሁና፡፡
«አላህንና መልክተኛውን የመጨረሻይቱን አገርም የምትፈልጉ ብትሆኑም፤ እነሆ አላህ ከእናንተ ለመልካም ሠሪዎቹ ትልቅን ምንዳ አዘጋጅቷል፡፡»
የነቢዩ ሴቶች ሆይ! ከእናንተ ውስጥ ግልጽ የሆነን መጥፎ ሥራ የምትሠራ ለእርሷ ቅጣቱ ሁለት እጥፍ ሆኖ ይነባበርባታል፡፡ ይህም በአላህ ላይ ገር ነው፡፡
ከእናንተም ለአላህና ለመልክተኛው የምትታዘዝ መልካም ሥራንም የምትሠራ ምንዳዋን ሁለት ጊዜ እንሰጣታለን፡፡ ለእርሷም የከበረን ሲሳይ አዘጋጅተንላታል፡፡
የነቢዩ ሴቶች ሆይ! ከሴቶች እንደማናቸው አይደላችሁም፡፡ አላህን ብትፈሩ (ትበልጣላችሁ)፡፡ ያ በልቡ ውስጥ በሽታ ያለበት እንዳይከጅል በንግግር አትለስልሱም፡፡ መልካምንም ንግግር ተናገሩ፡፡
በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም በማጌጥ አትገለጡ፡፡ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ አላህንና መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ እርክሰትን ሊያስወግድና ማጥራትንም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው፡፡
ከአላህ አንቀጾችና ከጥበቡም በቤቶቻችሁ የሚነበበውን አስታውሱ፡፡ አላህ እዝነቱ ረቂቅ ውስጠ ዐዋቂ ነውና፡፡
ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ ጿሚዎች ወንዶችና ጿሚዎች ሴቶችም፣ (ካልተፈቀደ ሥራ) ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
(ቁርዐን)
Knowledge is preceding and before Doing and Talking some thing
https://t.me/joinchat/VAMJTniTJpgU_r-l
ትኩረት ለዲናችን እንስጥ ጠቃሚ እውቀት ከመልካም ስራ ጋር አለህ ይወፍቃን። አሚን
አስፈላጊና አንገብጋቢ የሆኑ የዲን ትምህርቶችን በጋራ እንማማር ።
ጀዛኩም አለሁ ከይራን የወቀችሁትን አሳውቁ አንድም አንቀጽ ብትሆን እንኳን ።
/channel/usefullIslamicBookstore