Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact
የፕሬዘደንሻል ሜንቶርሺፕ የምረቃ ስነ-ስርአት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ ተካሂዷል።
ሰኔ 8-2016 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት የፕሬዘደንሻል ሜንቶርሺፕ የምረቃ ስነ-ስርአት በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ ተካሂዷል።
የፕሬዚደንሻል ሜንቶርሺፕ ፕሮግራም ሴቶች በራስ መተማመናቸውን የሚያሳድግና አቅማቸውን የሚያጎለብት መሆኑን የኢፌደሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገልፀዋል።
በመርሀ ግብሩ ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ፣ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ደረጄ እንግዳ ፣ እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።
በፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀሳብ አመንጪነት በቢል ኤንድ ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ድጋፍ የተዘጋጀው ይህ ስልጠና እስካሁን ለ1ሺህ 500 ሴት ተማሪዎች በአምስት የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲማሩ መደረጉ ተመላክቷል።
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ፣ የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የመርሀ ግብሩ ተጠቃሚ እንደነበሩ ተገልጿል።
የፕሮግራሙ አላማ ሴት ተማሪዎች ትምህርት ጨርሰው ወደ ስራ ከመሰማራታቸው በፊት ለስራው አለም ክህሎት እንዲጨብጡ እንዲሁም ባሉበት መስክ ላይ ተመራጭ እንዲሆኑ ማስቻል መሆኑ ተገልጿል።
ተመራቂዎቹ በቆይታቸው 40 ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችን ቀርጸው ተግባራዊ እንዲሆኑ ማድረጋቸው ተገልጿል።
ፕሮግራሙ የዳበረ የህይወት ልምድ ያላቸው ሴቶች ለተማሪዎቸ ልምዳቸውን በማካፈል አቅማቸውን የሚያሳድጉበት መሆኑ ተመላክቷል።
በግቢያችን ደብረብርሃንም ከመቶ በላይ ሴት ተማሪዎች የመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ነበሩ።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
@DBU_ENTERTAINMENT
@DBU11
በሀኪም ግዛው ሆስፒታል የተመላላሽ ህክምና ፋርማሲ በአዲስ መልኩ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
----------------------------------------------------------------------
የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ሀኪም ግዛው ሆስፒታል የተመላላሽ ህክምና ፋርማሲ በአዲስ መልኩ አገልግሎቱን በስፋትና በጥራት መስጠት ጀመረ፡፡
ማዕከሉ የተገልጋዮቹን ምቾት በጠበቀ መልኩ አገልግሎቱን መስጠት የሚያስችል ሰፊ ማረፊያ ቦታ ያለው፣ በልዩ ሁኔታ የምክር አገልግሎት አግኝተው የሚስተናገዱ ባለጉዳዮች የሚስተናገዱበት ክፍል ያለው፣ አላስፈላጊ እንግልቶችን የሚያስቀርና ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ቦታ እንዲያገኙ ታስቦ በAPTS (Auditable Pharmacy Transactions and Services) ስታንዳርድ የተደራጀ ነው፡፡
በዘርፉ በቂ ባለሙያዎች ተመድበው ፈጣንና ግልፅነት ያለው አገልግሎት የሚሰጥበት፣ ተጠያቂነትን ያሰፈነ የአሰራር ስርዓት ተዘርግቷል፡፡ በተጨማሪም ከወረቀት ነፃ የዲጂታል አሰራርን በመዘረጋት የተቀላጠፈና የተገልጋዮቹን እንግልት በሚቀንስ መልኩ አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡
በሆስፒታሉ በተመላላሽና ተኝቶ ህክምና እንዲሁም በድንገተኛ ህክምና የሚታከሙ ታካሚዎች በሀኪሞቻቸው ከሚታዘዙላቸው መድሃኒቶች ከ95 በመቶ በላይ የሚሆነውን መድሃኒት በሆስፒታሉ ውስጥ ባሉ ፋርማሲዎች እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ ለዚህም የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ እና ሀኪም ግዛው ሆስፒታል አመራሮች በሆስፒታሉ ውስጥ የመድሃኒትና መሰል የግብዓት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡
በቀጣይም የከተማውና አካባቢውን ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ መድሃኒቶችን የሚያገኝበት የማህበረሰብ አገልግሎት መስጫ ፋርማሲ ለማደራጀት የህንፃ ግንባታው ተጠናቶ አገልግሎቱን የሚሰጡ ባለሙያዎችን ማሟላት፣ የመድሃኒት ግዢና አቅርቦት ቅድመ ዝግጅት ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ይገኛሉ
@DBU11
የቀጣይ አመት በጀት 1.03 ቢሊዮን ብር ለ ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ ተመደበ።
ከ 1 ቢሊዮን ብር በላይ ከተመደበላቸው ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ 13 ደረጃ ይገኛል ።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 1.9 ቢሊዮን ብር በጀት የመጀመሪያው ደረጃ ላይ ይገኛል ። በሁለተኛ ደረጃ ባህርዳር :ጎንደር :ጂማ :ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል።
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ1.03ቢሊዮን ብር በጀት 13ተኛ ደረጃ ይገኛል ።
የተመደበው በጀት በዩኒቨርስቲዎች እቅድ መሠረት ነው ።
@DBU11
@DBU11
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እየተሰጠ ይገኛል።
ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ የተጠበቀው የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ በጥሩ አፈፃፀም እየተሰጠ ይገኛል።
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የመጨረሻ ፈተናቸውን ዛሬ የሚወስዱ ሲሆን በአንፃሩ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናቸውን ዛሬ ጀምረዋል።
በዩንቨርስቲአችን ያገኘናቸዉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለፈተናው ከየካቲት አጋማሽ ጀምሮ የነበሩ ወራቶችን ሲዘጋጁ እንደነበር ገልፀውልናል።
ተፈታኞቹም በጥራት መዘጋጀታቸውን ጠቁመው በመጨረሻም ጥሩ ውጤት እንደሚጠብቁ dbudaily ያነጋገራቸው ተማሪዎች ገልፀዋል።
እንደሚታወቀው የሬሜዲያል ፈተና በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን፤ ተቋማቱ ለፈተናው ትኩረት ሰተው እየሰሩ መሆኑን ተመልክተናል።
ዘንድሮ 78 ሺህ የሪሚዲያል ተማሪዎች ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ውጪ በሁሉም የ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ ሲከታተሉ ቆይተዋል፡፡
@dbu11
የኢኮኖሚ ድጋፍ ተጠቃሚ የሆናችው ሴት ተማሪዎች ነገ ማለትም ሐሙስ 6-10-2016ዓ.ም ከቀኑ 7:30 ጀምሮ በ PR አዳራሽ እንድትገኙ ሲል የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ጥሪ አስተላልፏል ።
@DBU_ENTERTAINMENT
@DBU11
የመውጫ ፈተና ለምትወስዱ ኤክስቴንሽን ተማሪዎች በሙሉ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ባዶ ጄሪካኖችን በጨረታ ለሽያጭ ቀርበዋል።
ባለ 3
ባለ 5
ባለ 20 አለ ተብላችኃል
@DBU11
@DBU11
Advertisment
ታቦር ዳቦና እንጀራ መጋገሪያና ማከፋፈያ።
የስንዴ እና የፍሮኖ ዱቄት ድፎ ዳቦ:አንባሻ እና የፃዲቅ ዳቦ በፈለጉት መጠን በጥራት እና በቆንጆ ጣእም አዘጋጅተን እናቀርባለን እንዲሁም
.ለዝክር እና ጸበል ጻድቅ
.ለልደት
.ለሰርግ
.ለሱቆች
ለሆቴሎች
እንደፍላጎቶ ዳቦና እንጀራ እናቀርባለን።
ብዛት ለሚፈልጉ በራሳችን ወጪ ያሉበት እናደርሳለን።
አድራሻ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ኮንዶሚኒየም በር ላይ።
One step at a time!
"🏗 Just wrapped up an insightful BIM workshop: 'The Future of Digital Construction' at Debre Berhan University on June 4, 2024!
Special appreciation for our volunteer special guest speakers Fitsum Yonas , Eyerusalem Kelemework, and Kidase Kefybelu for their enlightening presentations and unwavering commitment to knowledge sharing. Their diverse perspectives on BIM illuminated various facets of the workshop, making it truly insightful. 🌟
their efforts underscored BIM as the next paradigm shift in the construction industry, engineering, and technology, inspiring the next generation. 🚀
Also thanks to All Enginerring faculity student and members for your attendance .
finally Many thanks to Debre berhan University , College of Engineering and CoTM Department for their invaluable support
@dbu11
በሀኪም ግዛው ሆስፒታል የቆልማማ እግር(Congenital club foot) ህክምና ተጀመረ
-----------------------------------------------------------------
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ስር በሚገኘው ሀኪም ግዛው ሆስፒታል የአጥንት እና መገጣጠሚያ ቀዶ-ህክምና እስፔሻሊት ሀኪም ዶ/ር ታደሰ ደብርዬ እንደገለጹት ቆልማማ እግር ህፃናት ሲወለዱ ጀምሮ የሚታይና ወደ ዉስጥ የዞረና የተገለበጠ እግር ነዉ። ይህ ደግሞ እንደልብ ለመራመድ ሆነ ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴዎችን ለማድረግ ከፍተኛ ተእፅኖ ያደርግባቸዋል ብለዋል፡፡
በአለም ላይ በህይወት ከሚወለዱ ከ 1000 (1ሺህ) ህፃናት መካከል አንዱ ከቆልማማ እግር ጋር ይወለዳል ነው ያሉት፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ከሴት ህፃናት ይልቅ በወንድ ህፃናት ላይ በይበልጥ ሊከሰት እንደሚችል ገልጸዋል፡፡
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ይህ የዛሬ ገፃችን ነው።
ዛሬን እንደምናለፍ ነገ እንደዛሬ አይደለንም
ዛሬን እንደኖርን ነገም በአንድ ቦታ አንገኝም
መልካችን፣አብሮነታችን፣መድረሻችን፣ ዳግም መገናኛችንም እንደየራሳችን ይለያያል።
ይህ ጥሩ ትዝታ ማስፈሪያ ነው።
ተበታትነን እንኳን እንድንገናኝ በአዲሱ የመፅሄት ገፅ ላይ ላይ ስልክ ቁጥር እንዲካተት አድርገናል።
የአንድ መፅሔት ዋጋ ፎቶን ጨምሮ 750 ብር
ፎቶ ፋይል ለሚያመጣ 700 ብር
Nati.B
@dbu11
@dbu_entertain
መጽሄት ለምታሰሩ
የመጽሄት ዲዛይን ይዘት ምን ምን ያካትታል
በመጀመሪያዎቹ ገጾች ላይ
የተማሪው ሙሉ ፎቶ እና መልዕክት በሙሉ ገጽ
የዲፓርትምርንቱ ተማሪዎች ሙሉ ገጽ ላይ
የአሶሴሽን ማስታወሻ ፎቶ በሙሉ ገጽ ላይ
በጠቅላላ ገጾች ላይ
የተማሪ ሙሉ ስም
የተማሪ ሁለት ፎቶ በምርቃት ጋዋን እና በልዩ ልብስ
የተማሪ አጭር መልዕክት
ስልክ ቁጥር
እንዲሁም አጭር የአስተዳደር አካላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቶችና ፎቶ ይሰፍርበታል።
ፎቶ ማስነሻን ጨምሮ
የአንድ መጽሄት ዋጋ 750 ብር
Nati B
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
#Notice
ሆሄ ተስፋ ተወዳጅ የኪነጥበብ ስራዎቹን ለማቅረብ ዝግጅቱን አጠናቆ ጥሪ የቀረበ ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች ዝግጅቱን ማቅረብ አልቻለም።
ለዚህም ሆሄ ተስፋ ይቅርታ ጠይቋል። ዝግጅቱን የሚያቀርብበትን ቀንም በቅርቡ የሚያሳውቅ ይሆናል።
@dbu11
@dbu_entertainment
# አትሌቲክስ ክለብ
=============
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ አትሌቲክስ ክለብ ባሳለፍነው ሳምንት በተለያዩ የአለም አትሌቲክስ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ አስደሳች ውጤት አስመዝግቧል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1. በቻይና ኮርላንድ ከተማ በ21 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ነጻነት ታፈረ የቦታውን ሪከርድ ጭምር በማሻሻል ያሸነፈች ሲሆን የዋንጫ፣የሜዳለያና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላታል፡፡
2. በዛው በቻይና በተከታታይ በሶስት ከተሞች ማለትም በዞንግሽን፣በፋዞን እና በወይዞን ከተሞች በየሳምንቱ በተደረጉ የ21 ከ.ሜ /ግማሽ ማራቶን/ ሩጫ ውድድር ላይ የተሳተፈችው አትሌት እንይሽ መንጌ የሶስት ዋንጫ፣የሶስት የወርቅ ሜዳለያና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላታል፡፡
3. በጃፓን ኮቤ ከተማ በተደረገ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ላይ ክለባችን ያፈራው አትሌት ይታያል ስለሽ በ1500 ሜትር ኢትዮጵያን ወክሎ በአለም አደባባይ የብር ሜዳለያ በማስመዝገብ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል፡፡አትሌቱ ነሐሴ 2016 ዓ.ም ለሚካሄደው የፓሪስ ኦሎምፒክ በ1500ሜ ኢትዮጵያን ወክሎ እንደሚሳተፍ ተረጋግጧል፡፡
ለአትሌቱ መልካም እድል እንመኛለን፡፡
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
የሰው ልጅ ትዕዛዝ የተማረበት
ፈጣሪ በፍጡሮቹ እንደማይጨክን ያሳየበት
ታላቅ በዓል !
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
ማስታወቂያ
በ ሰላም ሚኒስትር እና በ ትምህርት ሚኒስተር ትብብር የ በጎ አድራጎት ስልጠና ስትከታተሉ ቆይታችሁ ዛሬ ስልጠናውን የ ጨረሰችሁ ተማሪዎች ከላይ በምስሉ በተቀመጠው የስም ዝርዝር መሰረት የመረጃ ጉድለት ያለባችሁ ነገ(አርብ) ጧት ከ 1:00_2:00 ድረስ ብቻ በማሰልጠኛ ቦታችሁ በአካል መታችሁ እንድታስተካክሉ እናሳስባለን።
አስተባባሪዎች
@DBU11
ክሪፕቶ ከረንሲ ምንድነው
ዲጂታል ወይም ቨርቹዋል የሚባል ደህንነቱ የተጠበቀ ብሎክ ቼይን (Block chain) የባንክ ሲስተም ነው።
ዲ-ሴንትራላይዝድ በሆነ ኮምፒውተር ሲስተም የታገዘ ማለትም ይህን እንቅስቃሴ የሚቆጣጠረው ራሱ ሲስተሙ እንጂ ማንነቱ የተወሰነለት አካል አይደለም።
ይህም ከብሎክቼይን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለደህንነት ስጋት እንደማይፈጥር የዘርፉ ምሁራን ይገልፃሉ።
This decentralized structure allows cryptocurrencies to exist outside the control of governments and central authorities
የዚህም ግብይት ሂደት online ብቻ የሚደረግ ይሆናል። እሱም እስካሁን ከኖርንበት የገንዘብ ዝውውር ጋር የራሱን ምንዛሬ በቀንና በሰዓት ያሳውቃል። በዚህም ሰዎች የራሳቸውን ኮይን ይሸጣሉ። ይገዛሉ።
ይህን ሲስተም በሙሉ እና በከፊል ህጋዊ አድርገው የተቀበሉ ሃገራት ብዙ ሲሆኑ እንደምሳሌም
- El Salvador
- European Union
- United States
- Canada
- Japan
- South Africa ጥቂቶቹ ናቸው።
በአንፃሩም በሃገራቸው ላይ በከፊልም ሙሉ በሙሉ እገዳ ከታሉ ሃገራት መካከል ጥቂቶቹ
Algeria
- Egypt
- Morocco
- Nigeria
- Bolivia
- Afghanistan
- Bangladesh
ይገኙበታል።
በሃገራችን ዲጂታል ከረንሲ መፈቀዱ ሙሉ በሙሉ ያልተረጋገጠ ሲሆን ነገር ግን የዚህ አካል የሆነው የካፒታል ማርኬት ስርዓት ህጋዊ ሆኖ እንዲቀጥል በቅርቡ ይፋ ተደርጓል።(በባንክ ስርዓት ውስጥ ባይገባም እግድ አልተጣለበትም።
ዝርዝር ነገር ከፈለጋችሁ በኮሜንት ስር አሳውቁኝ።
ይቀጥላል...
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
#ይነበብ
የፕሬዝዳንሻል ሜንተርሺፕ ስልጠና ተሳታፊ የነበራችሁ የሴት ተማሪዎች በሙሉ የምርቃት መዝጊያ መርሃ ግብር በአዲስአበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስለሆነ በነገው ዕለት ማለትም አርብ 07-10-16 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት በዩኒቨርስቲው አስተዳደር ህንፃ ስር የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተዘጋጀ በሰዓቱ ተገኝቻችሁ እንድጓዙ እናሳስባለን።
የሴ/ህ/ወ ዳይሬክቶሬት
@dbu_entertain
@dbu11
እንኳን ለሃፍ ላይፍ አደረሳችሁ
ዕለቱን ምክኒያት በማድረግ
በሚፈልጉት የቲሸርት ኳሊቲ እና የህትመት አይነት ፈጣን የህትመት ስራዎችን እኛ ጋር ያገኛሉ።
ከነፃ ዴሊቨርሲ አገልግሎት ጋር በልዩ መስተንግዶ እንቀበሎታለን።
ይደውሉ
0940219376
0918908467
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ለድህረምርቃ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርሲቲው ዌብ ፔጅ ለመግባት ይህን ይጫኑ
@DBU11
አስራት ወልደየስ ካምፓስ
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
@dbu11
@dbu_entertain
በሰኔ 2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተናን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ ያመለከታችሁ በምዝገባ ወቅት የተላከላችሁን የቴሌ ብር የክፍያ ማረጋገጫ (Tele Birr Payment Transaction Code) በመጠቀም የመፈተኛ የይለፍ ቃል (Password) https://exam.ethernet.edu.et በኩል ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ ዕጩ ተመራቂዎች የይለፍ ቃል (Password) የምታገኙት ከምትማሩበት ተቋም ብቻ መሆኑ ተገልጿል፡፡
Note:
ማንኛውም የድጋሚ (Re-exam) ተፈታኝ በምዝገባ ወቅት ያልተሟሉ መረጃዎችን በሲስተሙ በኩል ማሟላት ይጠበቅበታል። ሁሉም ተፈታኞች ወደፊት በሚገለፀው ፕሮግራም መሰረት የሞዴል ፈተናን መውሰድ ይኖርባቸዋል ተብሏል።
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
#መፅሔት
በምርቃት ዝግጅት ላይ _የመፅሔት ማስታወሻ አንዱ እንደመሆኑ መጠን ከህትመት ስራ በተጨማሪ ሶፍትኮፒ መውሰድ የምትፈልጉ እድሉን ስላመቻቸን
ሶፍትኮሚ የመፅሔት ዲዛይን ውስጥ መካተት የምትፈልጉ
@Dbuprint ላይ
👉ሙሉ ስማችሁን
👉በ ጋዋን የተነሳችሁትን 1 ፎቶ
👉በ ልዩ ልብስ(ሱፍ) የተነሳችሁትን 1 ፎቶ
👉ስልክ ቁጥር እንዲካተት የፈለጋችሁ ቁጥራችሁን
👉የትምህርት ክፍል(ዲፓርትመንት)
👉ላስት ዎርድ(70 ፊደል ያልበለጠ)
መላክ ይጠበቅባችኋል።
ዋጋ 150 ብር ሲሆን
በዲዛይኑ ውስጥ መካተት የሚችለው ክፍያውን የከፈለ ሰው ብቻ ነው።
ክፍያችሁን በ ቴሌብር 0918908467
በንግድ ባንክ 1000202877889
አቢሲኒያ 37547956
መክፈል እና screenshot ወይም የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ከፎቷችሁ ጋር መላክ ወይም በክፍል ተወካያችሁ በኩል መላክ ይጠበቅባችኋል።
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።
የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና ጊዜን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ ደርሰዋል፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የተመለከተው ጊዚያዊ የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና መርግብር፤ ፈተናው ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያሳያል።
በዚህም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 3 እስከ 6/2016 ዓ.ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 6-10/2016 ዓ.ም ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል። የፕሮግራም ለውጥ የሚኖር ከሆነ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን፤ ተቋማቱ ስለፈተናው ገለፃ ለተፈታኞች መስጠት መጀመራቸውን ተመልክተናል።
ዘንድሮ 78 ሺህ የሪሚዲያል ተማሪዎች #ከባህርዳር_ዩኒቨርሲቲ ውጪ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ ሲከታተሉ ቆይተዋል፡፡
@dbu11
@dbu_entertain
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ለ ተመራቂ ተማሪዎች
የባይንደር 250 ብር ዛሬ የመጨረሻ ቀን በክፍል ተወካዮቻችሁ በኩል አድርሱን።
GC committee
@DBU11
@DBU111
ተመራቂ ተማሪዎች
የባይንደር 250 ብር ዛሬ የመጨረሻ ቀን በክፍል ተወካዮቻችሁ በኩል አድርሱን።
GC committee
@DBU11
@DBU111
ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የባይንደር ስራና ህትመት ውል ሰኞ ስለሚጠናቀቅ በክፍል ተወካዮች በኩል የማሰሪያ ብር እንድትልኩ እና የመጨረሻ ቀን እሁድ ስለሆነ የአንድ ባይንደር ዋጋ 250 ብር እንድታስገቡ እናሳስባለን።
ጂሲ ኮሚቴ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
🌟 Calling for Engineering Students!
(CoTM , Mechanical ,Civil,Software and Electrical engineering students and staff)🌟
📅 Save the date: June 4th, 2:30 AM!
🏗️ Join us at Debre Berhan University "BIM ( Building information modeling ) Workshop: The Future of Digital Construction" 🚀
👷♀️ Unlock New Career Horizons in Engineering! 🌐
👨🔧 Gain valuable insights from industry leaders and experts 💡
👉 Join our Telegram group for updates and discussions: /channel/+IxJzPHyA8khiODE0